ይርጋ በኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ሕግ
-----------------------
ይርጋ ህግ ምንነት፣ አስፈላጊነት እና ዓላማ
ይርጋ ማለት አንድ መብቱ ወይም ጥቅሙ የተነካበት ሰው በሌላ ሰው ላይ ክስ፣ አቤቱታ ወይም የይገባኛል ጥያቄ እንዲያቀርብ በሕግ ተለይቶ የተቀመጠ የክስ ማቅረቢያ ጊዜ ነው፡፡ የይርጋ ፅንሰ ሃሳብ እንዲኖር ያስፈለገበት ሶስት መሠረታዊ ምክንያቶች አሉ፡፡ እነርሱም፡- ከሳሽ በተገቢ ትጋትና በቂ ምክንያት መብቱን እንዲጠይቅ ለማስቻል፤ ተከሳሽ በጣም ዘግይተው የሚመጡ ክሶችን ለመከላከል ማስረጃዎች እንዳያጣ ለማድረግ እና እጅግ ዘግይተው የሚቀርቡ ክሶችና አቤቱታዎች ፍትህ ከማስገኘት ይልቅ በጭካኔ ለማጥቂያ መሳሪያነት ስለሚውሉ ይህንኑ ለመከላከል ስለመሆኑ እና የይርጋ ፅንሰ ሀሳብ በሕግ ስርዓት ውስጥ መካተቱ ጠቀሜታው ለተከሳሽ ወገን ነው፡፡
የይርጋ ህግ ዓላማ ማንኛዉም በህግ በግልጽ የተደነገገን መብትና ወይም ግዴታ በህጉ በተወሰነዉ ወይም በተገደበዉ ጊዜ ዉስጥ እንዲፈጸም ለፍርድ ቤት ወይም ስልጣን ላለዉ አካል ጥያቄ ካልቀረበ ያ መብትና ወይም ግዴታ ቀሪ የሚሆንበትን ጊዜ መወሰን ነዉ፡፡ ማናቸዉም ባለገንዘብ መብቱን በጊዜ መጠየቅ ይኖርበታል፡፡ ባለዕዳዉም ቢሆን ዕድሜ ልኩን ባለዕዳነቱን እያሰበ ሊኖር አይገባም፡፡ በሕግ በተወሰነዉ ጊዜ ዉስጥ መብትን በመጠየቅ ክስ ካላቀረበ የባለሀብቱ መብት በይርጋ ይታገዳል፡፡ ስለሆነም ንቁ ባለእዳ ክሱ በሕግ በተወሰነዉ የጊዜ ገደብ ዉስጥ ባለመቀረቡ የተነሳ በይርጋ መታገዱን ገልጾ ሊከራከር ይችላል፡፡
የክስ መነሻ የሆኑ ጉዳዮች የይርጋ ጊዜ
አብዛኛዎቹ ጉዳዮች ላይ ክስ ለማቅረብ ወይም መብትን ለመጠየቅ የሚቻልባቸው ሁኔታዎች በጊዜ ገደብ ተለክቶ ክስ የማቅረቢያ ጊዜ የተቀመጠላቸዉ ሲሆን ከነዚህ ዉስጥ የተወሰኑትን እንደሚከተለዉ እንመለከታለን፡-
1. የዉል ህግ ይርጋ
የይረጋ ጊዜን የሚመለከት የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1845 ህግ በሌላ አኳኋን ካልወሰነ በቀር ዉሉ እንዲፈፀም ወይም ካለመፈፀሙ የተነሳ ስለሚደረስ ጉዳት ወይም ዉሉ እንዲፈርስ የመጠየቅ መብት በ10 ዓመት ይርጋ ይቀራል ሲል ደንግጎ ይገኛል፡፡
2. ከዉል ዉጪ ኃላፊነት ይርጋ
ከዉል ዉጪ ኃላፊነት የዉል ግንኙነት ሳይኖር ወይም ዉል ላይ ባለተመሰረተ ግንኙነት በአንድ ሰዉ ጥቅም ወይም መብት ጉዳት ሲደርስ ለዚህ ጉዳት ኃላፊነት የሚደርስበትን አካል የሚለይና ጉዳት በካሳ መልክ እንዲስተካከል የሚያደርግ ሕግ ነዉ፡ እንዲሁም ጥፋት ሳይኖር የሚመጣ ኃላፊነትን ፣በሌላ ሰዉ ተግባር ኃላፊነትን እና በጥፋት ላይ የተመሰረተ ኃላፈነትን የሚያጠቃልል ሲሆን የኃላፊነቱ ምንጮች ተብለዉ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2027 ተደንግገዋል፡፡
የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2143 ተበዳዩ ክስ ማቅረብ የሚችለዉ ካሳ የሚጠየቅበት ጉዳቱ ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ እስከ 2 ዓመት ድረስ ሲሆን ጉዳቱ በወንጀል የሚያስቀጣ ሆኖ የይርጋ ዘመኑ ርዝመት የበለጠ እንደሆነ የካሳዉ ጉዳይ ክስ የይርጋ ዘመን ልክ በዚሁ መሰረት ይሆናል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2065 መሰረት አንድ ሰዉ በባለይዞታነቴ ወይም በይርጋ ደንብ መከሰስ ቀርቶልኛል ብሎ ቢከራከር ጥፋተኛ አይደለም በሚል ተደንግጎ ይገኛል፡፡
3. የቤተሰብ ህግ ይርጋ
ባል ወይም ሚስት በመሞታቸዉ ጋብቻ በሚፈርስበት ጊዜ ተጋቢዎች የግል ሀብታቸዉን በማስረዳት የራስን ድርሻ የመዉሰድ መብት አለዉ በማለት የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 884 ይደነግጋል፡፡ ይህ ድንጋጌ ጥያቁዉ በምን ያህል ጊዜ መቀረብ እንዳለበት ባይደነግም በጋብቻ ወቅት የተፈራ የግልም ሆነ የጋራ ንብረት ሳይከፈል ለረጅም ጊዜ ቆይቶ ጥያቄዉን ከረጅም ጊዜ በኋላ ማቅረብ የህግ ዓላማ ሊሆን አይችልም፡፡ ስለዚህ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1677(1) የጠቅላላ የዉል ሕግ ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት እንዳላቸዉ ስለሚደነግግ በጠቅላላ የዉል ህጉ ደግሞ ዋናዉ የይርጋ ጊዜ በ1845 መሰረት 10 ዓመት ጊዜ ዉስጥ ካልተጠየቀ በይርጋ ይታገዳል፡፡የተሻሻለዉ የፌዴራል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 69. የተገባዉን የዉል ግዴታ እንዲፈርስ ለመጠየቅ ግዴታዉ መግባቱን ካወቀበት ቀን ጀምሮ 6 ወር፣ ጋብቻዉ ከተፈጸመ ጀምሮ 2 ዓመት የይርጋ ጊዜ እንዳለዉ ያስቀምጣል፡፡
4. የዉርስ ይርጋ
በኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ሕግ 5ኛ አንቀጽ የሀገሪቱ የዉርስ ሕግ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ዉርስ በአብዛኛዉ ያለ ኑዘዜ የሟች ዉርስ ለሟች ዘመዶች የሚፈጸምበት እና የሟች ዉረስ በሟች ኑዘዜ መሰረት የሚፈፀመበት ሥርዓት ነዉ፡፡
ኑዛዜ አይጸናም በማለት የሚቀርብ ክስ ወይም በሂሳብ.አጣሪዉ የቀረበዉን የድልድልን አመዳደብ ሀሳብ ለመቃወም ኑዘዜዉ ከተነበበት አንስገቶ የሚቆጠር የ15 ቀናት ጊዜ፤ ለዉርስ አጣሪዉ ከገለጹ በኋላ ባሉት ቀጣይ 3 ወራት ዉስጥእንደሆነ እና በማናቸዉም ምክንያት ቢሆን ግን ከ5 ዓመት ባልበለጠ ጊዜ ዉስጥ ጥያቄዉን ማቅረብ እንዳለባቸዉ የፍትሐብሔር ህጉ ቁጥሮች 973 እና 974 ያስገነዝባሉ፡፡
ያለአግባብ የዉርሱን ንብረት በእጁ ካደረገዉ ሰዉ ላይ ንብረቱን ለማስመለስ የሚቀርበዉ ጥያቄም እንደዚሁ የሚቀርብበት የጊዜ ገደብ ያለዉ ሲሆን ከሳሹ የዉርሱ ንብረቶች በተከሳሹ መያዛቸዉን ባወቀ በ3 ዓመት ጊዜ ዉስጥ እንደሆነ በቁጥር 1000(1) ተገልጿል፡፡ ከሳሹ ይህን ጉዳይ አወቀም አላወቀም ሟቹ ከሞተ ወይም ከሳሹ በመብቱ ለመስራት ከቻለበት ቀን አንስቶ 15 ዓመት ካለፈ በኋላ የዉርስ ንብረት ለማስመለስ ጥያቄ ለማቅረብ እንደማይቻል ቁጥር 1000(2) ይናገራል፡፡ ከዚህ አነፃር የሰበር ዉሰኔ በሰ/መ/ቁ 59539 አንዱ ማሳያ ነዉ፡፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ወራሽ ካልሆነ ሰው ላይ የውርስ ንብረት ለማስመለስ የሚቀርብ ጥያቄ በ1845 መሰረት በአስር አመት ውስጥ መቅረብ አለበት፡፡
5. የንብረት ሕግ ይርጋ
ይዞታዉ የተወሰደበት ወይም በይዞታዉ ላይ ሁከት የተነሳበት ሰዉ የያዘዉ ነገር ከተነጠቀበት ወይም በይዚታዉ ላይ ሁከት ከተነሳበት ቀን አንስቶ እስከ 2 ዓመት ድረስ ካልጠየቀ እጅ ይዛወርልኝ የማለት ክስ መብቱ ይቀርበታል፡፡
6. የስጦታ ዉል ይርጋ
አንድ ስጦታ ከተደረገ ከ2 ዓመት በኋላ ይፍረስልኝ የሚል ጥያቄ ተቀባይነት የለዉም፤የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2441 ስጦታ እንዲቀነስ ወይም እንዲሻር ለመጠየቅ 2 ዓመት ይርጋ እና የስጦታዉ ዉል የተደረገዉ በመንፈስ መጫን ሳይሆን የዉሉ አጠቃላይ ይዘት ለሞራልና ለህግ ተቃራኒ ስለሆነ ይፍረስልኝ የሚል ጥያቄ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2441 (1) መሰረት 2 ዓመት ሳይሆን በፍትሐብሄር ሕግ ቁጥር 1845 የተመለከተዉ የ10 ዓመት ይርጋ ነዉ፡፡ እንዲሁም የስጦታ ዉል ይፈጸምልኝ ጥያቄ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1676(1) እና 1845 መሰረት በ10 ዓመት ይርጋ ቀሪ ሊሆን ይገባል፡፡
7. የአሰሪና ሰራተኛ ህግ ይርጋ
በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ 1156/2011 ቁጥር 163 መሰረት በቅጥር ላይ ከተመሰረተ ግንኙነት የመነጨ ማንኛዉም ክስ የመብቱን ጥያቄ ለማቅረብ ከሚቻልበት ቀን ጀምሮ እስከ 1 ዓመት ድረስ፣ ወደ ሥራ ልመለስ በሚል የሚቀርብ ክስ ዉሉ በተቋረጠ በ3 ወር ጊዜ ዉስጥ፤ የደመወዝ፣የትርፍ ሰዓትና የሌሎች ክፍያዎች ጥያቄ መጠየቅ ከሚገባዉ ጊዜ ጀምሮ እስከ 6 ወር ባለዉ ጊዜ እና የሥራ ዉል በመቋረጡ ምክንያት በሰራተኛዉም ሆነ በአሠሪዉ የሚቀርብ ጥያቄ ሥራ ዉሉ በተቋረጠ በ6 ወር ጊዜ ዉስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
-----------------------
ይርጋ ህግ ምንነት፣ አስፈላጊነት እና ዓላማ
ይርጋ ማለት አንድ መብቱ ወይም ጥቅሙ የተነካበት ሰው በሌላ ሰው ላይ ክስ፣ አቤቱታ ወይም የይገባኛል ጥያቄ እንዲያቀርብ በሕግ ተለይቶ የተቀመጠ የክስ ማቅረቢያ ጊዜ ነው፡፡ የይርጋ ፅንሰ ሃሳብ እንዲኖር ያስፈለገበት ሶስት መሠረታዊ ምክንያቶች አሉ፡፡ እነርሱም፡- ከሳሽ በተገቢ ትጋትና በቂ ምክንያት መብቱን እንዲጠይቅ ለማስቻል፤ ተከሳሽ በጣም ዘግይተው የሚመጡ ክሶችን ለመከላከል ማስረጃዎች እንዳያጣ ለማድረግ እና እጅግ ዘግይተው የሚቀርቡ ክሶችና አቤቱታዎች ፍትህ ከማስገኘት ይልቅ በጭካኔ ለማጥቂያ መሳሪያነት ስለሚውሉ ይህንኑ ለመከላከል ስለመሆኑ እና የይርጋ ፅንሰ ሀሳብ በሕግ ስርዓት ውስጥ መካተቱ ጠቀሜታው ለተከሳሽ ወገን ነው፡፡
የይርጋ ህግ ዓላማ ማንኛዉም በህግ በግልጽ የተደነገገን መብትና ወይም ግዴታ በህጉ በተወሰነዉ ወይም በተገደበዉ ጊዜ ዉስጥ እንዲፈጸም ለፍርድ ቤት ወይም ስልጣን ላለዉ አካል ጥያቄ ካልቀረበ ያ መብትና ወይም ግዴታ ቀሪ የሚሆንበትን ጊዜ መወሰን ነዉ፡፡ ማናቸዉም ባለገንዘብ መብቱን በጊዜ መጠየቅ ይኖርበታል፡፡ ባለዕዳዉም ቢሆን ዕድሜ ልኩን ባለዕዳነቱን እያሰበ ሊኖር አይገባም፡፡ በሕግ በተወሰነዉ ጊዜ ዉስጥ መብትን በመጠየቅ ክስ ካላቀረበ የባለሀብቱ መብት በይርጋ ይታገዳል፡፡ ስለሆነም ንቁ ባለእዳ ክሱ በሕግ በተወሰነዉ የጊዜ ገደብ ዉስጥ ባለመቀረቡ የተነሳ በይርጋ መታገዱን ገልጾ ሊከራከር ይችላል፡፡
የክስ መነሻ የሆኑ ጉዳዮች የይርጋ ጊዜ
አብዛኛዎቹ ጉዳዮች ላይ ክስ ለማቅረብ ወይም መብትን ለመጠየቅ የሚቻልባቸው ሁኔታዎች በጊዜ ገደብ ተለክቶ ክስ የማቅረቢያ ጊዜ የተቀመጠላቸዉ ሲሆን ከነዚህ ዉስጥ የተወሰኑትን እንደሚከተለዉ እንመለከታለን፡-
1. የዉል ህግ ይርጋ
የይረጋ ጊዜን የሚመለከት የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1845 ህግ በሌላ አኳኋን ካልወሰነ በቀር ዉሉ እንዲፈፀም ወይም ካለመፈፀሙ የተነሳ ስለሚደረስ ጉዳት ወይም ዉሉ እንዲፈርስ የመጠየቅ መብት በ10 ዓመት ይርጋ ይቀራል ሲል ደንግጎ ይገኛል፡፡
2. ከዉል ዉጪ ኃላፊነት ይርጋ
ከዉል ዉጪ ኃላፊነት የዉል ግንኙነት ሳይኖር ወይም ዉል ላይ ባለተመሰረተ ግንኙነት በአንድ ሰዉ ጥቅም ወይም መብት ጉዳት ሲደርስ ለዚህ ጉዳት ኃላፊነት የሚደርስበትን አካል የሚለይና ጉዳት በካሳ መልክ እንዲስተካከል የሚያደርግ ሕግ ነዉ፡ እንዲሁም ጥፋት ሳይኖር የሚመጣ ኃላፊነትን ፣በሌላ ሰዉ ተግባር ኃላፊነትን እና በጥፋት ላይ የተመሰረተ ኃላፈነትን የሚያጠቃልል ሲሆን የኃላፊነቱ ምንጮች ተብለዉ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2027 ተደንግገዋል፡፡
የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2143 ተበዳዩ ክስ ማቅረብ የሚችለዉ ካሳ የሚጠየቅበት ጉዳቱ ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ እስከ 2 ዓመት ድረስ ሲሆን ጉዳቱ በወንጀል የሚያስቀጣ ሆኖ የይርጋ ዘመኑ ርዝመት የበለጠ እንደሆነ የካሳዉ ጉዳይ ክስ የይርጋ ዘመን ልክ በዚሁ መሰረት ይሆናል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2065 መሰረት አንድ ሰዉ በባለይዞታነቴ ወይም በይርጋ ደንብ መከሰስ ቀርቶልኛል ብሎ ቢከራከር ጥፋተኛ አይደለም በሚል ተደንግጎ ይገኛል፡፡
3. የቤተሰብ ህግ ይርጋ
ባል ወይም ሚስት በመሞታቸዉ ጋብቻ በሚፈርስበት ጊዜ ተጋቢዎች የግል ሀብታቸዉን በማስረዳት የራስን ድርሻ የመዉሰድ መብት አለዉ በማለት የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 884 ይደነግጋል፡፡ ይህ ድንጋጌ ጥያቁዉ በምን ያህል ጊዜ መቀረብ እንዳለበት ባይደነግም በጋብቻ ወቅት የተፈራ የግልም ሆነ የጋራ ንብረት ሳይከፈል ለረጅም ጊዜ ቆይቶ ጥያቄዉን ከረጅም ጊዜ በኋላ ማቅረብ የህግ ዓላማ ሊሆን አይችልም፡፡ ስለዚህ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1677(1) የጠቅላላ የዉል ሕግ ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት እንዳላቸዉ ስለሚደነግግ በጠቅላላ የዉል ህጉ ደግሞ ዋናዉ የይርጋ ጊዜ በ1845 መሰረት 10 ዓመት ጊዜ ዉስጥ ካልተጠየቀ በይርጋ ይታገዳል፡፡የተሻሻለዉ የፌዴራል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 69. የተገባዉን የዉል ግዴታ እንዲፈርስ ለመጠየቅ ግዴታዉ መግባቱን ካወቀበት ቀን ጀምሮ 6 ወር፣ ጋብቻዉ ከተፈጸመ ጀምሮ 2 ዓመት የይርጋ ጊዜ እንዳለዉ ያስቀምጣል፡፡
4. የዉርስ ይርጋ
በኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ሕግ 5ኛ አንቀጽ የሀገሪቱ የዉርስ ሕግ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ዉርስ በአብዛኛዉ ያለ ኑዘዜ የሟች ዉርስ ለሟች ዘመዶች የሚፈጸምበት እና የሟች ዉረስ በሟች ኑዘዜ መሰረት የሚፈፀመበት ሥርዓት ነዉ፡፡
ኑዛዜ አይጸናም በማለት የሚቀርብ ክስ ወይም በሂሳብ.አጣሪዉ የቀረበዉን የድልድልን አመዳደብ ሀሳብ ለመቃወም ኑዘዜዉ ከተነበበት አንስገቶ የሚቆጠር የ15 ቀናት ጊዜ፤ ለዉርስ አጣሪዉ ከገለጹ በኋላ ባሉት ቀጣይ 3 ወራት ዉስጥእንደሆነ እና በማናቸዉም ምክንያት ቢሆን ግን ከ5 ዓመት ባልበለጠ ጊዜ ዉስጥ ጥያቄዉን ማቅረብ እንዳለባቸዉ የፍትሐብሔር ህጉ ቁጥሮች 973 እና 974 ያስገነዝባሉ፡፡
ያለአግባብ የዉርሱን ንብረት በእጁ ካደረገዉ ሰዉ ላይ ንብረቱን ለማስመለስ የሚቀርበዉ ጥያቄም እንደዚሁ የሚቀርብበት የጊዜ ገደብ ያለዉ ሲሆን ከሳሹ የዉርሱ ንብረቶች በተከሳሹ መያዛቸዉን ባወቀ በ3 ዓመት ጊዜ ዉስጥ እንደሆነ በቁጥር 1000(1) ተገልጿል፡፡ ከሳሹ ይህን ጉዳይ አወቀም አላወቀም ሟቹ ከሞተ ወይም ከሳሹ በመብቱ ለመስራት ከቻለበት ቀን አንስቶ 15 ዓመት ካለፈ በኋላ የዉርስ ንብረት ለማስመለስ ጥያቄ ለማቅረብ እንደማይቻል ቁጥር 1000(2) ይናገራል፡፡ ከዚህ አነፃር የሰበር ዉሰኔ በሰ/መ/ቁ 59539 አንዱ ማሳያ ነዉ፡፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ወራሽ ካልሆነ ሰው ላይ የውርስ ንብረት ለማስመለስ የሚቀርብ ጥያቄ በ1845 መሰረት በአስር አመት ውስጥ መቅረብ አለበት፡፡
5. የንብረት ሕግ ይርጋ
ይዞታዉ የተወሰደበት ወይም በይዞታዉ ላይ ሁከት የተነሳበት ሰዉ የያዘዉ ነገር ከተነጠቀበት ወይም በይዚታዉ ላይ ሁከት ከተነሳበት ቀን አንስቶ እስከ 2 ዓመት ድረስ ካልጠየቀ እጅ ይዛወርልኝ የማለት ክስ መብቱ ይቀርበታል፡፡
6. የስጦታ ዉል ይርጋ
አንድ ስጦታ ከተደረገ ከ2 ዓመት በኋላ ይፍረስልኝ የሚል ጥያቄ ተቀባይነት የለዉም፤የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2441 ስጦታ እንዲቀነስ ወይም እንዲሻር ለመጠየቅ 2 ዓመት ይርጋ እና የስጦታዉ ዉል የተደረገዉ በመንፈስ መጫን ሳይሆን የዉሉ አጠቃላይ ይዘት ለሞራልና ለህግ ተቃራኒ ስለሆነ ይፍረስልኝ የሚል ጥያቄ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2441 (1) መሰረት 2 ዓመት ሳይሆን በፍትሐብሄር ሕግ ቁጥር 1845 የተመለከተዉ የ10 ዓመት ይርጋ ነዉ፡፡ እንዲሁም የስጦታ ዉል ይፈጸምልኝ ጥያቄ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1676(1) እና 1845 መሰረት በ10 ዓመት ይርጋ ቀሪ ሊሆን ይገባል፡፡
7. የአሰሪና ሰራተኛ ህግ ይርጋ
በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ 1156/2011 ቁጥር 163 መሰረት በቅጥር ላይ ከተመሰረተ ግንኙነት የመነጨ ማንኛዉም ክስ የመብቱን ጥያቄ ለማቅረብ ከሚቻልበት ቀን ጀምሮ እስከ 1 ዓመት ድረስ፣ ወደ ሥራ ልመለስ በሚል የሚቀርብ ክስ ዉሉ በተቋረጠ በ3 ወር ጊዜ ዉስጥ፤ የደመወዝ፣የትርፍ ሰዓትና የሌሎች ክፍያዎች ጥያቄ መጠየቅ ከሚገባዉ ጊዜ ጀምሮ እስከ 6 ወር ባለዉ ጊዜ እና የሥራ ዉል በመቋረጡ ምክንያት በሰራተኛዉም ሆነ በአሠሪዉ የሚቀርብ ጥያቄ ሥራ ዉሉ በተቋረጠ በ6 ወር ጊዜ ዉስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
8. የእንደራሴነትና የዉክልና ህግ ይርጋ
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር. 2187 (2) መሰረት ሿሚዉ (ወካዩ) ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ ማለትም በተሰጠ ዉክልና ላይ የጥቅም ግጭት ተከስቶ ከሆነ ይህ ጥቅም ግጭት ያስነሳዉ ዉል መደረጉን ካወቁ ከ 2 ዓመት በኋላ እንዲፈረስ መጠየቅ በይርጋ የሚታገድ ነዉ፣ ወካይ የሆነ ወገን በተወካይ አማካኝነት የተደረገን ህገ ወጥ ዉል እንዲፈረስ በሚል የሚቀርበዉ አቤቱታ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1845 መሰረት በ10 ዓመት ይርጋ እንጂ በ 2 ዓመት የሚታገድ አለመሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰ/መ/ቁ 67376 ዉሳኔ ሰጥቷል፡፡
9. የሽያጭ ዉል ይርጋ
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2298 መሰረት ገዢዉ እንደዉሉ ትክክል አለመሆኑን (ጉድለት ያለበት መሆኑን) ካወቀ ዉሉ እንዲፈርስ ለመጠየቅ 1 ዓመት ይርጋ፣ ቁጥር. 2391 ሻጭ የሸጠዉን መልሶ ለመግዛት 2 ዓመት ይርጋ እና ቁጥር 2692 የማይንቀሳቀስ ንብረት የሸጠ ሰዉ እንደዉሉ ይፈጽምልኝ ብሎ ለመጠየቅ የሚችለዉ 1 ዓመት ጊዜ ዉስጥ ነዉ፡፡
10. የመያዣ ዉል
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 3058 የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣን በፍርድ ቤት ለመጠየቅ ከተጻፈበት ቀን አንስቶ 10 ዓመትይርጋ እና ቁጥር 3086 በማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ ላይ የተደረገዉን ንብረት የመሸጥ ፣ የመለወጥ ስምምነት መግለጫ ለገንዘብ ጠያቂዉ ለማሳወቅ 1 ዓመት ይርጋ ተፈፃሚ ናቸዉ፡፡
11. የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ይርጋ
ይግባኝ
የይግባኝ አቤቱታ ለይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት መቅረብ የሚገባዉ ይግባኝ በሚባልበት ጉዳይ ላይ በተፈረደ በ60 ቀን ዉስጥ ነዉ፡፡
የአፈፃፀም ይርጋ
በፍትሐብሔር ሥነ-ሥርዓት ሕግ ቁጥር 384 ስር እንደተመለከተዉ የፍርድ ባለመብት ፍርዱን ለማስፈጸም ምንም ዓይነት ህጋዊ እንቅስቃሴ ሳያደርግ ከቆየ በ10 ዓመት የጊዜ ገደብ ይታገዳል፡፡
የይርጋ ጊዜ አቆጣጠር
የይርጋ ቀን መቆጠር የሚጀምረዉ ግዴታዉን ለመጠየቅ ተገቢ ከሆነዉ ወይም ዉሉ የሚሰጠዉ መብት ከተሰራበት ቀን ጀምሮ ነዉ (የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1848 ይመለከቷል)፡፡ ለምሳሌበንግድሕግቁጥር 674 (1) ላይ በኢንሹራንስ ውል ምክንያት የሚቀርብ ክስ መቅረብ ያለበት በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ መሆኑን ያመለክትና የይርጋ ጊዜው መቆጠር የሚጀምረው ለክሱ ምክንያት የሆነው ጉዳት ከደረሰበት ቀን ጀምሮ ወይም በጉዳዩ ጥቅም ያላቸው ወገኖች ጉዳቱን ካወቁበት ቀን ጀምሮ መሆን እንዳለበት መገለፁ እንደ ጥሩ ምሳሌ ሊወሰድ ይችላል፡፡የይርጋ ቀን ሲቆጥር ግምት ዉስጥ መግባት ያለባቸዉ ነገሮች፡- ,
- የይርጋዉ መጀመሪያ ቀን ከይርጋዉ ዘመን ሂሳብ ዉስጥ ገብቶ አይታሰብም፡፡
- የይርጋ ቀን የሚሞላዉ ለይርጋዉ የተወሰነ መጨረሻ ቀን ካለፈ በኋላ ነዉ፡፡ነገርግን ምንአልባት ይህ ቀን ገንዘቡ በሚከፈሉበት ቦታ በህግ የታወቀ የበዓል ቀን የሆነ እንደሆነ ይርጋዉ የሚሞላዉ ከበአሉ ተከታይ በሆነዉ በአል ባልሆነዉ ቀን ነዉ፡፡
ይርጋ ሊቋረጥ የሚችልባቸዉ ሁኔታዎች
1. ባለዕዳዉ ዕዳዉን ሲያምን ይልቁንም ወለድ ወይም ከዕዳዉ ላይ በከፊል ሰጥቶ ሲገኝ ወይም መያዣ የሰጠ እንደሆነ፣
2. ባለገንዘቡ መብቱ እንዲታወቅለት በፍርድ ቤት ክስ አቅርቦ ለባለዕዳዉ አስታዉቆ የተገኘ እንደሆነ ነዉ፡፡
የይርጋዉ መቋረጥ ዉጤት ደግሞ፡
ይርጋዉ ከተቋረጠበት ጀምሮ እንደገና አዲስ የይርጋ ዘመን መቆጠር ይጀምራል፡፡(የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1852 ይመለከቷል)፡፡
እዳዉ በአንድ ማስረጃ ወይም በአንድ ፍርድ የተረጋገጠ እንደሆነ አዲሱ የይርጋ አቆጣጠር ዘመን ሁልጊዜ 10 ዓመት ነዉ፡፡
የይርጋ ሕግን አለማክበር የሚያስከትለዉ ዉጤት
የይርጋ በሕግ ስርዓት ውስጥ መካተቱ ተከሳሹን የሚጠቅመዉን ያህል በአንፃሩ የፅንሰ ሃሳቡ መኖር ከሳሹን በእጅጉ የሚጎዳ ነው፡፡ በይርጋ ጊዜያት መለያየት፣ ትክክለኛ የይርጋ ጊዜን ባለማወቅ፣ ሕግን ባለማወቅ እንዲሁም በቸልተኝነት የሕግ ድጋፍና በቂ ማስረጃ እያላቸው በርካቶች መብታቸውን አጥተዋል፡፡ በተለያዩ ጊዜያት በፍርድቤት ይረጋን አስመልክቶ በተደረጉ ክርክሮች ምክንያት ጥቂት የማይባሉ መዝገቦች ተዘግተዋል፡፡ ይሁን እንጂ ይርጋ በመላው ዓለም በስፋት ተቀባይነት ያገኘ የሕግ ፅንሰ ሀሳብ ነዉ፡፡
በይርጋ የማይታገዱ ጉዳዮች
ጥቂት በሆኑ ጉዳዮች ላይ ክስ የማቅረቢያ ወይም መብት የመጠየቂያ ጊዜ ገደብ እንደሌለውና ክስ ለማቅረብ ምክንያት የሆነው ድርጊት ከተፈፀመበት ጊዜ ጀምሮ ያለምንም ጊዜ ገደብ በማንኛውም ጊዜ ክስ ለማቅረብ ወይም መብት ለመጠየቅ የሚቻልባቸው ጉዳዮች እንዳሉ በተለያዩ ሕጎች ውስጥ ተመልክቷል፡፡ እነርሱም፡- የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቅጽ 10 የሰበር መዝገብ ቁጥር 43600 ላይ በሰጠው አስገዳጅ ውሳኔ መሰረት የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ ባለመብት የሆነው ሰው መብት ሳይኖረው በእጁ ካደረገው ሰው ወይም ከያዘው ሰው ላይ ሀብቱ ይገባኛል ሲል የሚያቀርበው የመፋለም ክስ በይርጋ ቀሪ ሊሆን አይችልም፡፡
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1678፣ 1716 እና 1718 እንዲሁም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቅፅ 14 የሰበር መዝገብ ቁጥር 79394 እናቅፅ 12 የሰበር መዝገብ ቁጥር 43226 መሠረት የውል መሠረታዊ ዓላማ በሕግ ያልተፈቀደና የተከለከለ ሆኖ ሲገኝ ፍርድ ቤቶች ሕገ ወጥ የሆነው ውል በቀረበላቸው ማንኛውም ጊዜ ሕጋዊ ውጤትና ተፈፃሚነት የለውም በማለት ለመወሰን የሚችሉና ሕገ ወጥ የሆነውን ውል ውድቅ ለማድረግ በሕጉ የተደነገገው የይርጋ ጊዜ ገደብ መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
በአጠቃለይ ይርጋ ተከራካሪ ወገኖች በጥንቃቄ ሊያጤኑት የሚገባ ለክርክር የቀረበን ጉዳይ እጣፈንታ ሊወስን የሚችል ጉዳይ በመሆኑ ማናቸዉም ሰዉ በሀግ በተቀመጠዉ የጊዜ ገደብ ዉስጥ ክሱን ለፍርድ ሰጭ አካላት አቀርቦ መፍትሔ ማግኘት ይጠበቅበታል፡፡
ይርጋ በኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ሕግ
-----------------------
ይርጋ ህግ ምንነት፣ አስፈላጊነት እና ዓላማ
ይርጋ ማለት አንድ መብቱ ወይም ጥቅሙ የተነካበት ሰው በሌላ ሰው ላይ ክስ፣ አቤቱታ ወይም የይገባኛል ጥያቄ እንዲያቀርብ በሕግ ተለይቶ የተቀመጠ የክስ ማቅረቢያ ጊዜ ነው፡፡ የይርጋ ፅንሰ ሃሳብ እንዲኖር ያስፈለገበት ሶስት መሠረታዊ ምክንያቶች አሉ፡፡ እነርሱም፡- ከሳሽ በተገቢ ትጋትና በቂ ምክንያት መብቱን እንዲጠይቅ ለማስቻል፤ ተከሳሽ በጣም ዘግይተው የሚመጡ ክሶችን ለመከላከል ማስረጃዎች እንዳያጣ ለማድረግ እና እጅግ ዘግይተው የሚቀርቡ ክሶችና አቤቱታዎች ፍትህ ከማስገኘት ይልቅ በጭካኔ ለማጥቂያ መሳሪያነት ስለሚውሉ ይህንኑ ለመከላከል ስለመሆኑ እና የይርጋ ፅንሰ ሀሳብ በሕግ ስርዓት ውስጥ መካተቱ ጠቀሜታው ለተከሳሽ ወገን ነው፡፡
የይርጋ ህግ ዓላማ ማንኛዉም በህግ በግልጽ የተደነገገን መብትና ወይም ግዴታ በህጉ በተወሰነዉ ወይም በተገደበዉ ጊዜ ዉስጥ እንዲፈጸም ለፍርድ ቤት ወይም ስልጣን ላለዉ አካል ጥያቄ ካልቀረበ ያ መብትና ወይም ግዴታ ቀሪ የሚሆንበትን ጊዜ መወሰን ነዉ፡፡ ማናቸዉም ባለገንዘብ መብቱን በጊዜ መጠየቅ ይኖርበታል፡፡ ባለዕዳዉም ቢሆን ዕድሜ ልኩን ባለዕዳነቱን እያሰበ ሊኖር አይገባም፡፡ በሕግ በተወሰነዉ ጊዜ ዉስጥ መብትን በመጠየቅ ክስ ካላቀረበ የባለሀብቱ መብት በይርጋ ይታገዳል፡፡ ስለሆነም ንቁ ባለእዳ ክሱ በሕግ በተወሰነዉ የጊዜ ገደብ ዉስጥ ባለመቀረቡ የተነሳ በይርጋ መታገዱን ገልጾ ሊከራከር ይችላል፡፡
የክስ መነሻ የሆኑ ጉዳዮች የይርጋ ጊዜ
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር. 2187 (2) መሰረት ሿሚዉ (ወካዩ) ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ ማለትም በተሰጠ ዉክልና ላይ የጥቅም ግጭት ተከስቶ ከሆነ ይህ ጥቅም ግጭት ያስነሳዉ ዉል መደረጉን ካወቁ ከ 2 ዓመት በኋላ እንዲፈረስ መጠየቅ በይርጋ የሚታገድ ነዉ፣ ወካይ የሆነ ወገን በተወካይ አማካኝነት የተደረገን ህገ ወጥ ዉል እንዲፈረስ በሚል የሚቀርበዉ አቤቱታ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1845 መሰረት በ10 ዓመት ይርጋ እንጂ በ 2 ዓመት የሚታገድ አለመሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰ/መ/ቁ 67376 ዉሳኔ ሰጥቷል፡፡
9. የሽያጭ ዉል ይርጋ
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2298 መሰረት ገዢዉ እንደዉሉ ትክክል አለመሆኑን (ጉድለት ያለበት መሆኑን) ካወቀ ዉሉ እንዲፈርስ ለመጠየቅ 1 ዓመት ይርጋ፣ ቁጥር. 2391 ሻጭ የሸጠዉን መልሶ ለመግዛት 2 ዓመት ይርጋ እና ቁጥር 2692 የማይንቀሳቀስ ንብረት የሸጠ ሰዉ እንደዉሉ ይፈጽምልኝ ብሎ ለመጠየቅ የሚችለዉ 1 ዓመት ጊዜ ዉስጥ ነዉ፡፡
10. የመያዣ ዉል
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 3058 የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣን በፍርድ ቤት ለመጠየቅ ከተጻፈበት ቀን አንስቶ 10 ዓመትይርጋ እና ቁጥር 3086 በማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ ላይ የተደረገዉን ንብረት የመሸጥ ፣ የመለወጥ ስምምነት መግለጫ ለገንዘብ ጠያቂዉ ለማሳወቅ 1 ዓመት ይርጋ ተፈፃሚ ናቸዉ፡፡
11. የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ይርጋ
ይግባኝ
የይግባኝ አቤቱታ ለይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት መቅረብ የሚገባዉ ይግባኝ በሚባልበት ጉዳይ ላይ በተፈረደ በ60 ቀን ዉስጥ ነዉ፡፡
የአፈፃፀም ይርጋ
በፍትሐብሔር ሥነ-ሥርዓት ሕግ ቁጥር 384 ስር እንደተመለከተዉ የፍርድ ባለመብት ፍርዱን ለማስፈጸም ምንም ዓይነት ህጋዊ እንቅስቃሴ ሳያደርግ ከቆየ በ10 ዓመት የጊዜ ገደብ ይታገዳል፡፡
የይርጋ ጊዜ አቆጣጠር
የይርጋ ቀን መቆጠር የሚጀምረዉ ግዴታዉን ለመጠየቅ ተገቢ ከሆነዉ ወይም ዉሉ የሚሰጠዉ መብት ከተሰራበት ቀን ጀምሮ ነዉ (የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1848 ይመለከቷል)፡፡ ለምሳሌበንግድሕግቁጥር 674 (1) ላይ በኢንሹራንስ ውል ምክንያት የሚቀርብ ክስ መቅረብ ያለበት በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ መሆኑን ያመለክትና የይርጋ ጊዜው መቆጠር የሚጀምረው ለክሱ ምክንያት የሆነው ጉዳት ከደረሰበት ቀን ጀምሮ ወይም በጉዳዩ ጥቅም ያላቸው ወገኖች ጉዳቱን ካወቁበት ቀን ጀምሮ መሆን እንዳለበት መገለፁ እንደ ጥሩ ምሳሌ ሊወሰድ ይችላል፡፡የይርጋ ቀን ሲቆጥር ግምት ዉስጥ መግባት ያለባቸዉ ነገሮች፡- ,
- የይርጋዉ መጀመሪያ ቀን ከይርጋዉ ዘመን ሂሳብ ዉስጥ ገብቶ አይታሰብም፡፡
- የይርጋ ቀን የሚሞላዉ ለይርጋዉ የተወሰነ መጨረሻ ቀን ካለፈ በኋላ ነዉ፡፡ነገርግን ምንአልባት ይህ ቀን ገንዘቡ በሚከፈሉበት ቦታ በህግ የታወቀ የበዓል ቀን የሆነ እንደሆነ ይርጋዉ የሚሞላዉ ከበአሉ ተከታይ በሆነዉ በአል ባልሆነዉ ቀን ነዉ፡፡
ይርጋ ሊቋረጥ የሚችልባቸዉ ሁኔታዎች
1. ባለዕዳዉ ዕዳዉን ሲያምን ይልቁንም ወለድ ወይም ከዕዳዉ ላይ በከፊል ሰጥቶ ሲገኝ ወይም መያዣ የሰጠ እንደሆነ፣
2. ባለገንዘቡ መብቱ እንዲታወቅለት በፍርድ ቤት ክስ አቅርቦ ለባለዕዳዉ አስታዉቆ የተገኘ እንደሆነ ነዉ፡፡
የይርጋዉ መቋረጥ ዉጤት ደግሞ፡
ይርጋዉ ከተቋረጠበት ጀምሮ እንደገና አዲስ የይርጋ ዘመን መቆጠር ይጀምራል፡፡(የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1852 ይመለከቷል)፡፡
እዳዉ በአንድ ማስረጃ ወይም በአንድ ፍርድ የተረጋገጠ እንደሆነ አዲሱ የይርጋ አቆጣጠር ዘመን ሁልጊዜ 10 ዓመት ነዉ፡፡
የይርጋ ሕግን አለማክበር የሚያስከትለዉ ዉጤት
የይርጋ በሕግ ስርዓት ውስጥ መካተቱ ተከሳሹን የሚጠቅመዉን ያህል በአንፃሩ የፅንሰ ሃሳቡ መኖር ከሳሹን በእጅጉ የሚጎዳ ነው፡፡ በይርጋ ጊዜያት መለያየት፣ ትክክለኛ የይርጋ ጊዜን ባለማወቅ፣ ሕግን ባለማወቅ እንዲሁም በቸልተኝነት የሕግ ድጋፍና በቂ ማስረጃ እያላቸው በርካቶች መብታቸውን አጥተዋል፡፡ በተለያዩ ጊዜያት በፍርድቤት ይረጋን አስመልክቶ በተደረጉ ክርክሮች ምክንያት ጥቂት የማይባሉ መዝገቦች ተዘግተዋል፡፡ ይሁን እንጂ ይርጋ በመላው ዓለም በስፋት ተቀባይነት ያገኘ የሕግ ፅንሰ ሀሳብ ነዉ፡፡
በይርጋ የማይታገዱ ጉዳዮች
ጥቂት በሆኑ ጉዳዮች ላይ ክስ የማቅረቢያ ወይም መብት የመጠየቂያ ጊዜ ገደብ እንደሌለውና ክስ ለማቅረብ ምክንያት የሆነው ድርጊት ከተፈፀመበት ጊዜ ጀምሮ ያለምንም ጊዜ ገደብ በማንኛውም ጊዜ ክስ ለማቅረብ ወይም መብት ለመጠየቅ የሚቻልባቸው ጉዳዮች እንዳሉ በተለያዩ ሕጎች ውስጥ ተመልክቷል፡፡ እነርሱም፡- የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቅጽ 10 የሰበር መዝገብ ቁጥር 43600 ላይ በሰጠው አስገዳጅ ውሳኔ መሰረት የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ ባለመብት የሆነው ሰው መብት ሳይኖረው በእጁ ካደረገው ሰው ወይም ከያዘው ሰው ላይ ሀብቱ ይገባኛል ሲል የሚያቀርበው የመፋለም ክስ በይርጋ ቀሪ ሊሆን አይችልም፡፡
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1678፣ 1716 እና 1718 እንዲሁም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቅፅ 14 የሰበር መዝገብ ቁጥር 79394 እናቅፅ 12 የሰበር መዝገብ ቁጥር 43226 መሠረት የውል መሠረታዊ ዓላማ በሕግ ያልተፈቀደና የተከለከለ ሆኖ ሲገኝ ፍርድ ቤቶች ሕገ ወጥ የሆነው ውል በቀረበላቸው ማንኛውም ጊዜ ሕጋዊ ውጤትና ተፈፃሚነት የለውም በማለት ለመወሰን የሚችሉና ሕገ ወጥ የሆነውን ውል ውድቅ ለማድረግ በሕጉ የተደነገገው የይርጋ ጊዜ ገደብ መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
በአጠቃለይ ይርጋ ተከራካሪ ወገኖች በጥንቃቄ ሊያጤኑት የሚገባ ለክርክር የቀረበን ጉዳይ እጣፈንታ ሊወስን የሚችል ጉዳይ በመሆኑ ማናቸዉም ሰዉ በሀግ በተቀመጠዉ የጊዜ ገደብ ዉስጥ ክሱን ለፍርድ ሰጭ አካላት አቀርቦ መፍትሔ ማግኘት ይጠበቅበታል፡፡
ይርጋ በኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ሕግ
-----------------------
ይርጋ ህግ ምንነት፣ አስፈላጊነት እና ዓላማ
ይርጋ ማለት አንድ መብቱ ወይም ጥቅሙ የተነካበት ሰው በሌላ ሰው ላይ ክስ፣ አቤቱታ ወይም የይገባኛል ጥያቄ እንዲያቀርብ በሕግ ተለይቶ የተቀመጠ የክስ ማቅረቢያ ጊዜ ነው፡፡ የይርጋ ፅንሰ ሃሳብ እንዲኖር ያስፈለገበት ሶስት መሠረታዊ ምክንያቶች አሉ፡፡ እነርሱም፡- ከሳሽ በተገቢ ትጋትና በቂ ምክንያት መብቱን እንዲጠይቅ ለማስቻል፤ ተከሳሽ በጣም ዘግይተው የሚመጡ ክሶችን ለመከላከል ማስረጃዎች እንዳያጣ ለማድረግ እና እጅግ ዘግይተው የሚቀርቡ ክሶችና አቤቱታዎች ፍትህ ከማስገኘት ይልቅ በጭካኔ ለማጥቂያ መሳሪያነት ስለሚውሉ ይህንኑ ለመከላከል ስለመሆኑ እና የይርጋ ፅንሰ ሀሳብ በሕግ ስርዓት ውስጥ መካተቱ ጠቀሜታው ለተከሳሽ ወገን ነው፡፡
የይርጋ ህግ ዓላማ ማንኛዉም በህግ በግልጽ የተደነገገን መብትና ወይም ግዴታ በህጉ በተወሰነዉ ወይም በተገደበዉ ጊዜ ዉስጥ እንዲፈጸም ለፍርድ ቤት ወይም ስልጣን ላለዉ አካል ጥያቄ ካልቀረበ ያ መብትና ወይም ግዴታ ቀሪ የሚሆንበትን ጊዜ መወሰን ነዉ፡፡ ማናቸዉም ባለገንዘብ መብቱን በጊዜ መጠየቅ ይኖርበታል፡፡ ባለዕዳዉም ቢሆን ዕድሜ ልኩን ባለዕዳነቱን እያሰበ ሊኖር አይገባም፡፡ በሕግ በተወሰነዉ ጊዜ ዉስጥ መብትን በመጠየቅ ክስ ካላቀረበ የባለሀብቱ መብት በይርጋ ይታገዳል፡፡ ስለሆነም ንቁ ባለእዳ ክሱ በሕግ በተወሰነዉ የጊዜ ገደብ ዉስጥ ባለመቀረቡ የተነሳ በይርጋ መታገዱን ገልጾ ሊከራከር ይችላል፡፡
የክስ መነሻ የሆኑ ጉዳዮች የይርጋ ጊዜ
አብዛኛዎቹ ጉዳዮች ላይ ክስ ለማቅረብ ወይም መብትን ለመጠየቅ የሚቻልባቸው ሁኔታዎች በጊዜ ገደብ ተለክቶ ክስ የማቅረቢያ ጊዜ የተቀመጠላቸዉ ሲሆን ከነዚህ ዉስጥ የተወሰኑትን እንደሚከተለዉ እንመለከታለን፡-
1. የዉል ህግ ይርጋ
የይረጋ ጊዜን የሚመለከት የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1845 ህግ በሌላ አኳኋን ካልወሰነ በቀር ዉሉ እንዲፈፀም ወይም ካለመፈፀሙ የተነሳ ስለሚደረስ ጉዳት ወይም ዉሉ እንዲፈርስ የመጠየቅ መብት በ10 ዓመት ይርጋ ይቀራል ሲል ደንግጎ ይገኛል፡፡
2. ከዉል ዉጪ ኃላፊነት ይርጋ
ከዉል ዉጪ ኃላፊነት የዉል ግንኙነት ሳይኖር ወይም ዉል ላይ ባለተመሰረተ ግንኙነት በአንድ ሰዉ ጥቅም ወይም መብት ጉዳት ሲደርስ ለዚህ ጉዳት ኃላፊነት የሚደርስበትን አካል የሚለይና ጉዳት በካሳ መልክ እንዲስተካከል የሚያደርግ ሕግ ነዉ፡ እንዲሁም ጥፋት ሳይኖር የሚመጣ ኃላፊነትን ፣በሌላ ሰዉ ተግባር ኃላፊነትን እና በጥፋት ላይ የተመሰረተ ኃላፈነትን የሚያጠቃልል ሲሆን የኃላፊነቱ ምንጮች ተብለዉ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2027 ተደንግገዋል፡፡
የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2143 ተበዳዩ ክስ ማቅረብ የሚችለዉ ካሳ የሚጠየቅበት ጉዳቱ ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ እስከ 2 ዓመት ድረስ ሲሆን ጉዳቱ በወንጀል የሚያስቀጣ ሆኖ የይርጋ ዘመኑ ርዝመት የበለጠ እንደሆነ የካሳዉ ጉዳይ ክስ የይርጋ ዘመን ልክ በዚሁ መሰረት ይሆናል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2065 መሰረት አንድ ሰዉ በባለይዞታነቴ ወይም በይርጋ ደንብ መከሰስ ቀርቶልኛል ብሎ ቢከራከር ጥፋተኛ አይደለም በሚል ተደንግጎ ይገኛል፡፡
3. የቤተሰብ ህግ ይርጋ
ባል ወይም ሚስት በመሞታቸዉ ጋብቻ በሚፈርስበት ጊዜ ተጋቢዎች የግል ሀብታቸዉን በማስረዳት የራስን ድርሻ የመዉሰድ መብት አለዉ በማለት የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 884 ይደነግጋል፡፡ ይህ ድንጋጌ ጥያቁዉ በምን ያህል ጊዜ መቀረብ እንዳለበት ባይደነግም በጋብቻ ወቅት የተፈራ የግልም ሆነ የጋራ ንብረት ሳይከፈል ለረጅም ጊዜ ቆይቶ ጥያቄዉን ከረጅም ጊዜ በኋላ ማቅረብ የህግ ዓላማ ሊሆን አይችልም፡፡ ስለዚህ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1677(1) የጠቅላላ የዉል ሕግ ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት እንዳላቸዉ ስለሚደነግግ በጠቅላላ የዉል ህጉ ደግሞ ዋናዉ የይርጋ ጊዜ በ1845 መሰረት 10 ዓመት ጊዜ ዉስጥ ካልተጠየቀ በይርጋ ይታገዳል፡፡የተሻሻለዉ የፌዴራል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 69. የተገባዉን የዉል ግዴታ እንዲፈርስ ለመጠየቅ ግዴታዉ መግባቱን ካወቀበት ቀን ጀምሮ 6 ወር፣ ጋብቻዉ ከተፈጸመ ጀምሮ 2 ዓመት የይርጋ ጊዜ እንዳለዉ ያስቀምጣል፡፡
4. የዉርስ ይርጋ
በኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ሕግ 5ኛ አንቀጽ የሀገሪቱ የዉርስ ሕግ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ዉርስ በአብዛኛዉ ያለ ኑዘዜ የሟች ዉርስ ለሟች ዘመዶች የሚፈጸምበት እና የሟች ዉረስ በሟች ኑዘዜ መሰረት የሚፈፀመበት ሥርዓት ነዉ፡፡
ኑዛዜ አይጸናም በማለት የሚቀርብ ክስ ወይም በሂሳብ.አጣሪዉ የቀረበዉን የድልድልን አመዳደብ ሀሳብ ለመቃወም ኑዘዜዉ ከተነበበት አንስገቶ የሚቆጠር የ15 ቀናት ጊዜ፤ ለዉርስ አጣሪዉ ከገለጹ በኋላ ባሉት ቀጣይ 3 ወራት ዉስጥእንደሆነ እና በማናቸዉም ምክንያት ቢሆን ግን ከ5 ዓመት ባልበለጠ ጊዜ ዉስጥ ጥያቄዉን ማቅረብ እንዳለባቸዉ የፍትሐብሔር ህጉ ቁጥሮች 973 እና 974 ያስገነዝባሉ፡፡
ያለአግባብ የዉርሱን ንብረት በእጁ ካደረገዉ ሰዉ ላይ ንብረቱን ለማስመለስ የሚቀርበዉ ጥያቄም እንደዚሁ የሚቀርብበት የጊዜ ገደብ ያለዉ ሲሆን ከሳሹ የዉርሱ ንብረቶች በተከሳሹ መያዛቸዉን ባወቀ በ3 ዓመት ጊዜ ዉስጥ እንደሆነ በቁጥር 1000(1) ተገልጿል፡፡ ከሳሹ ይህን ጉዳይ አወቀም አላወቀም ሟቹ ከሞተ ወይም ከሳሹ በመብቱ ለመስራት ከቻለበት ቀን አንስቶ 15 ዓመት ካለፈ በኋላ የዉርስ ንብረት ለማስመለስ ጥያቄ ለማቅረብ እንደማይቻል ቁጥር 1000(2) ይናገራል፡፡ ከዚህ አነፃር የሰበር ዉሰኔ በሰ/መ/ቁ 59539 አንዱ ማሳያ ነዉ፡፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ወራሽ ካልሆነ ሰው ላይ የውርስ ንብረት ለማስመለስ የሚቀርብ ጥያቄ በ1845 መሰረት በአስር አመት ውስጥ መቅረብ አለበት፡፡
5. የንብረት ሕግ ይርጋ
ይዞታዉ የተወሰደበት ወይም በይዞታዉ ላይ ሁከት የተነሳበት ሰዉ የያዘዉ ነገር ከተነጠቀበት ወይም በይዚታዉ ላይ ሁከት ከተነሳበት ቀን አንስቶ እስከ 2 ዓመት ድረስ ካልጠየቀ እጅ ይዛወርልኝ የማለት ክስ መብቱ ይቀርበታል፡፡
6. የስጦታ ዉል ይርጋ
አንድ ስጦታ ከተደረገ ከ2 ዓመት በኋላ ይፍረስልኝ የሚል ጥያቄ ተቀባይነት የለዉም፤የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2441 ስጦታ እንዲቀነስ ወይም እንዲሻር ለመጠየቅ 2 ዓመት ይርጋ እና የስጦታዉ ዉል የተደረገዉ በመንፈስ መጫን ሳይሆን የዉሉ አጠቃላይ ይዘት ለሞራልና ለህግ ተቃራኒ ስለሆነ ይፍረስልኝ የሚል ጥያቄ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2441 (1) መሰረት 2 ዓመት ሳይሆን በፍትሐብሄር ሕግ ቁጥር 1845 የተመለከተዉ የ10 ዓመት ይርጋ ነዉ፡፡ እንዲሁም የስጦታ ዉል ይፈጸምልኝ ጥያቄ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1676(1) እና 1845 መሰረት በ10 ዓመት ይርጋ ቀሪ ሊሆን ይገባል፡፡
7. የአሰሪና ሰራተኛ ህግ ይርጋ
በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ 1156/2011 ቁጥር 163 መሰረት በቅጥር ላይ ከተመሰረተ ግንኙነት የመነጨ ማንኛዉም ክስ የመብቱን ጥያቄ ለማቅረብ ከሚቻልበት ቀን ጀምሮ እስከ 1 ዓመት ድረስ፣ ወደ ሥራ ልመለስ በሚል የሚቀርብ ክስ ዉሉ በተቋረጠ በ3 ወር ጊዜ ዉስጥ፤ የደመወዝ፣የትርፍ ሰዓትና የሌሎች ክፍያዎች ጥያቄ መጠየቅ ከሚገባዉ ጊዜ ጀምሮ እስከ 6 ወር ባለዉ ጊዜ እና የሥራ ዉል በመቋረጡ ምክንያት በሰራተኛዉም ሆነ በአሠሪዉ የሚቀርብ ጥያቄ ሥራ ዉሉ በተቋረጠ በ6 ወር ጊዜ ዉስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
8. የእንደራሴነትና የዉክልና ህግ ይርጋ
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር. 2187 (2) መሰረት ሿሚዉ (ወካዩ) ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ ማለትም በተሰጠ ዉክልና ላይ የጥቅም ግጭት ተከስቶ ከሆነ ይህ ጥቅም ግጭት ያስነሳዉ ዉል መደረጉን ካወቁ ከ 2 ዓመት በኋላ እንዲፈረስ መጠየቅ በይርጋ የሚታገድ ነዉ፣ ወካይ የሆነ ወገን በተወካይ አማካኝነት የተደረገን ህገ ወጥ ዉል እንዲፈረስ በሚል የሚቀርበዉ አቤቱታ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1845 መሰረት በ10 ዓመት ይርጋ እንጂ በ 2 ዓመት የሚታገድ አለመሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰ/መ/ቁ 67376 ዉሳኔ ሰጥቷል፡፡
9. የሽያጭ ዉል ይርጋ
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2298 መሰረት ገዢዉ እንደዉሉ ትክክል አለመሆኑን (ጉድለት ያለበት መሆኑን) ካወቀ ዉሉ እንዲፈርስ ለመጠየቅ 1 ዓመት ይርጋ፣ ቁጥር. 2391 ሻጭ የሸጠዉን መልሶ ለመግዛት 2 ዓመት ይርጋ እና ቁጥር 2692 የማይንቀሳቀስ ንብረት የሸጠ ሰዉ እንደዉሉ ይፈጽምልኝ ብሎ ለመጠየቅ የሚችለዉ 1 ዓመት ጊዜ ዉስጥ ነዉ፡፡
10. የመያዣ ዉል
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 3058 የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣን በፍርድ ቤት ለመጠየቅ ከተጻፈበት ቀን አንስቶ 10 ዓመትይርጋ እና ቁጥር 3086 በማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ ላይ የተደረገዉን ንብረት የመሸጥ ፣ የመለወጥ ስምምነት መግለጫ ለገንዘብ ጠያቂዉ ለማሳወቅ 1 ዓመት ይርጋ ተፈፃሚ ናቸዉ፡፡
11. የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ይርጋ
1. የዉል ህግ ይርጋ
የይረጋ ጊዜን የሚመለከት የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1845 ህግ በሌላ አኳኋን ካልወሰነ በቀር ዉሉ እንዲፈፀም ወይም ካለመፈፀሙ የተነሳ ስለሚደረስ ጉዳት ወይም ዉሉ እንዲፈርስ የመጠየቅ መብት በ10 ዓመት ይርጋ ይቀራል ሲል ደንግጎ ይገኛል፡፡
2. ከዉል ዉጪ ኃላፊነት ይርጋ
ከዉል ዉጪ ኃላፊነት የዉል ግንኙነት ሳይኖር ወይም ዉል ላይ ባለተመሰረተ ግንኙነት በአንድ ሰዉ ጥቅም ወይም መብት ጉዳት ሲደርስ ለዚህ ጉዳት ኃላፊነት የሚደርስበትን አካል የሚለይና ጉዳት በካሳ መልክ እንዲስተካከል የሚያደርግ ሕግ ነዉ፡ እንዲሁም ጥፋት ሳይኖር የሚመጣ ኃላፊነትን ፣በሌላ ሰዉ ተግባር ኃላፊነትን እና በጥፋት ላይ የተመሰረተ ኃላፈነትን የሚያጠቃልል ሲሆን የኃላፊነቱ ምንጮች ተብለዉ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2027 ተደንግገዋል፡፡
የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2143 ተበዳዩ ክስ ማቅረብ የሚችለዉ ካሳ የሚጠየቅበት ጉዳቱ ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ እስከ 2 ዓመት ድረስ ሲሆን ጉዳቱ በወንጀል የሚያስቀጣ ሆኖ የይርጋ ዘመኑ ርዝመት የበለጠ እንደሆነ የካሳዉ ጉዳይ ክስ የይርጋ ዘመን ልክ በዚሁ መሰረት ይሆናል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2065 መሰረት አንድ ሰዉ በባለይዞታነቴ ወይም በይርጋ ደንብ መከሰስ ቀርቶልኛል ብሎ ቢከራከር ጥፋተኛ አይደለም በሚል ተደንግጎ ይገኛል፡፡
3. የቤተሰብ ህግ ይርጋ
ባል ወይም ሚስት በመሞታቸዉ ጋብቻ በሚፈርስበት ጊዜ ተጋቢዎች የግል ሀብታቸዉን በማስረዳት የራስን ድርሻ የመዉሰድ መብት አለዉ በማለት የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 884 ይደነግጋል፡፡ ይህ ድንጋጌ ጥያቁዉ በምን ያህል ጊዜ መቀረብ እንዳለበት ባይደነግም በጋብቻ ወቅት የተፈራ የግልም ሆነ የጋራ ንብረት ሳይከፈል ለረጅም ጊዜ ቆይቶ ጥያቄዉን ከረጅም ጊዜ በኋላ ማቅረብ የህግ ዓላማ ሊሆን አይችልም፡፡ ስለዚህ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1677(1) የጠቅላላ የዉል ሕግ ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት እንዳላቸዉ ስለሚደነግግ በጠቅላላ የዉል ህጉ ደግሞ ዋናዉ የይርጋ ጊዜ በ1845 መሰረት 10 ዓመት ጊዜ ዉስጥ ካልተጠየቀ በይርጋ ይታገዳል፡፡የተሻሻለዉ የፌዴራል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 69. የተገባዉን የዉል ግዴታ እንዲፈርስ ለመጠየቅ ግዴታዉ መግባቱን ካወቀበት ቀን ጀምሮ 6 ወር፣ ጋብቻዉ ከተፈጸመ ጀምሮ 2 ዓመት የይርጋ ጊዜ እንዳለዉ ያስቀምጣል፡፡
4. የዉርስ ይርጋ
በኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ሕግ 5ኛ አንቀጽ የሀገሪቱ የዉርስ ሕግ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ ዉርስ በአብዛኛዉ ያለ ኑዘዜ የሟች ዉርስ ለሟች ዘመዶች የሚፈጸምበት እና የሟች ዉረስ በሟች ኑዘዜ መሰረት የሚፈፀመበት ሥርዓት ነዉ፡፡
ኑዛዜ አይጸናም በማለት የሚቀርብ ክስ ወይም በሂሳብ.አጣሪዉ የቀረበዉን የድልድልን አመዳደብ ሀሳብ ለመቃወም ኑዘዜዉ ከተነበበት አንስገቶ የሚቆጠር የ15 ቀናት ጊዜ፤ ለዉርስ አጣሪዉ ከገለጹ በኋላ ባሉት ቀጣይ 3 ወራት ዉስጥእንደሆነ እና በማናቸዉም ምክንያት ቢሆን ግን ከ5 ዓመት ባልበለጠ ጊዜ ዉስጥ ጥያቄዉን ማቅረብ እንዳለባቸዉ የፍትሐብሔር ህጉ ቁጥሮች 973 እና 974 ያስገነዝባሉ፡፡
ያለአግባብ የዉርሱን ንብረት በእጁ ካደረገዉ ሰዉ ላይ ንብረቱን ለማስመለስ የሚቀርበዉ ጥያቄም እንደዚሁ የሚቀርብበት የጊዜ ገደብ ያለዉ ሲሆን ከሳሹ የዉርሱ ንብረቶች በተከሳሹ መያዛቸዉን ባወቀ በ3 ዓመት ጊዜ ዉስጥ እንደሆነ በቁጥር 1000(1) ተገልጿል፡፡ ከሳሹ ይህን ጉዳይ አወቀም አላወቀም ሟቹ ከሞተ ወይም ከሳሹ በመብቱ ለመስራት ከቻለበት ቀን አንስቶ 15 ዓመት ካለፈ በኋላ የዉርስ ንብረት ለማስመለስ ጥያቄ ለማቅረብ እንደማይቻል ቁጥር 1000(2) ይናገራል፡፡ ከዚህ አነፃር የሰበር ዉሰኔ በሰ/መ/ቁ 59539 አንዱ ማሳያ ነዉ፡፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ወራሽ ካልሆነ ሰው ላይ የውርስ ንብረት ለማስመለስ የሚቀርብ ጥያቄ በ1845 መሰረት በአስር አመት ውስጥ መቅረብ አለበት፡፡
5. የንብረት ሕግ ይርጋ
ይዞታዉ የተወሰደበት ወይም በይዞታዉ ላይ ሁከት የተነሳበት ሰዉ የያዘዉ ነገር ከተነጠቀበት ወይም በይዚታዉ ላይ ሁከት ከተነሳበት ቀን አንስቶ እስከ 2 ዓመት ድረስ ካልጠየቀ እጅ ይዛወርልኝ የማለት ክስ መብቱ ይቀርበታል፡፡
6. የስጦታ ዉል ይርጋ
አንድ ስጦታ ከተደረገ ከ2 ዓመት በኋላ ይፍረስልኝ የሚል ጥያቄ ተቀባይነት የለዉም፤የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2441 ስጦታ እንዲቀነስ ወይም እንዲሻር ለመጠየቅ 2 ዓመት ይርጋ እና የስጦታዉ ዉል የተደረገዉ በመንፈስ መጫን ሳይሆን የዉሉ አጠቃላይ ይዘት ለሞራልና ለህግ ተቃራኒ ስለሆነ ይፍረስልኝ የሚል ጥያቄ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2441 (1) መሰረት 2 ዓመት ሳይሆን በፍትሐብሄር ሕግ ቁጥር 1845 የተመለከተዉ የ10 ዓመት ይርጋ ነዉ፡፡ እንዲሁም የስጦታ ዉል ይፈጸምልኝ ጥያቄ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1676(1) እና 1845 መሰረት በ10 ዓመት ይርጋ ቀሪ ሊሆን ይገባል፡፡
7. የአሰሪና ሰራተኛ ህግ ይርጋ
በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ 1156/2011 ቁጥር 163 መሰረት በቅጥር ላይ ከተመሰረተ ግንኙነት የመነጨ ማንኛዉም ክስ የመብቱን ጥያቄ ለማቅረብ ከሚቻልበት ቀን ጀምሮ እስከ 1 ዓመት ድረስ፣ ወደ ሥራ ልመለስ በሚል የሚቀርብ ክስ ዉሉ በተቋረጠ በ3 ወር ጊዜ ዉስጥ፤ የደመወዝ፣የትርፍ ሰዓትና የሌሎች ክፍያዎች ጥያቄ መጠየቅ ከሚገባዉ ጊዜ ጀምሮ እስከ 6 ወር ባለዉ ጊዜ እና የሥራ ዉል በመቋረጡ ምክንያት በሰራተኛዉም ሆነ በአሠሪዉ የሚቀርብ ጥያቄ ሥራ ዉሉ በተቋረጠ በ6 ወር ጊዜ ዉስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
8. የእንደራሴነትና የዉክልና ህግ ይርጋ
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር. 2187 (2) መሰረት ሿሚዉ (ወካዩ) ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ ማለትም በተሰጠ ዉክልና ላይ የጥቅም ግጭት ተከስቶ ከሆነ ይህ ጥቅም ግጭት ያስነሳዉ ዉል መደረጉን ካወቁ ከ 2 ዓመት በኋላ እንዲፈረስ መጠየቅ በይርጋ የሚታገድ ነዉ፣ ወካይ የሆነ ወገን በተወካይ አማካኝነት የተደረገን ህገ ወጥ ዉል እንዲፈረስ በሚል የሚቀርበዉ አቤቱታ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1845 መሰረት በ10 ዓመት ይርጋ እንጂ በ 2 ዓመት የሚታገድ አለመሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰ/መ/ቁ 67376 ዉሳኔ ሰጥቷል፡፡
9. የሽያጭ ዉል ይርጋ
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 2298 መሰረት ገዢዉ እንደዉሉ ትክክል አለመሆኑን (ጉድለት ያለበት መሆኑን) ካወቀ ዉሉ እንዲፈርስ ለመጠየቅ 1 ዓመት ይርጋ፣ ቁጥር. 2391 ሻጭ የሸጠዉን መልሶ ለመግዛት 2 ዓመት ይርጋ እና ቁጥር 2692 የማይንቀሳቀስ ንብረት የሸጠ ሰዉ እንደዉሉ ይፈጽምልኝ ብሎ ለመጠየቅ የሚችለዉ 1 ዓመት ጊዜ ዉስጥ ነዉ፡፡
10. የመያዣ ዉል
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 3058 የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣን በፍርድ ቤት ለመጠየቅ ከተጻፈበት ቀን አንስቶ 10 ዓመትይርጋ እና ቁጥር 3086 በማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ ላይ የተደረገዉን ንብረት የመሸጥ ፣ የመለወጥ ስምምነት መግለጫ ለገንዘብ ጠያቂዉ ለማሳወቅ 1 ዓመት ይርጋ ተፈፃሚ ናቸዉ፡፡
11. የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ይርጋ
ይግባኝ
የይግባኝ አቤቱታ ለይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት መቅረብ የሚገባዉ ይግባኝ በሚባልበት ጉዳይ ላይ በተፈረደ በ60 ቀን ዉስጥ ነዉ፡፡
የአፈፃፀም ይርጋ
በፍትሐብሔር ሥነ-ሥርዓት ሕግ ቁጥር 384 ስር እንደተመለከተዉ የፍርድ ባለመብት ፍርዱን ለማስፈጸም ምንም ዓይነት ህጋዊ እንቅስቃሴ ሳያደርግ ከቆየ በ10 ዓመት የጊዜ ገደብ ይታገዳል፡፡
የይርጋ ጊዜ አቆጣጠር
የይርጋ ቀን መቆጠር የሚጀምረዉ ግዴታዉን ለመጠየቅ ተገቢ ከሆነዉ ወይም ዉሉ የሚሰጠዉ መብት ከተሰራበት ቀን ጀምሮ ነዉ (የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1848 ይመለከቷል)፡፡ ለምሳሌበንግድሕግቁጥር 674 (1) ላይ በኢንሹራንስ ውል ምክንያት የሚቀርብ ክስ መቅረብ ያለበት በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ መሆኑን ያመለክትና የይርጋ ጊዜው መቆጠር የሚጀምረው ለክሱ ምክንያት የሆነው ጉዳት ከደረሰበት ቀን ጀምሮ ወይም በጉዳዩ ጥቅም ያላቸው ወገኖች ጉዳቱን ካወቁበት ቀን ጀምሮ መሆን እንዳለበት መገለፁ እንደ ጥሩ ምሳሌ ሊወሰድ ይችላል፡፡የይርጋ ቀን ሲቆጥር ግምት ዉስጥ መግባት ያለባቸዉ ነገሮች፡-
- የይርጋዉ መጀመሪያ ቀን ከይርጋዉ ዘመን ሂሳብ ዉስጥ ገብቶ አይታሰብም፡፡
- የይርጋ ቀን የሚሞላዉ ለይርጋዉ የተወሰነ መጨረሻ ቀን ካለፈ በኋላ ነዉ፡፡ነገርግን ምንአልባት ይህ ቀን ገንዘቡ በሚከፈሉበት ቦታ በህግ የታወቀ የበዓል ቀን የሆነ እንደሆነ ይርጋዉ የሚሞላዉ ከበአሉ ተከታይ በሆነዉ በአል ባልሆነዉ ቀን ነዉ፡፡
ይርጋ ሊቋረጥ የሚችልባቸዉ ሁኔታዎች
1. ባለዕዳዉ ዕዳዉን ሲያምን ይልቁንም ወለድ ወይም ከዕዳዉ ላይ በከፊል ሰጥቶ ሲገኝ ወይም መያዣ የሰጠ እንደሆነ፣
2. ባለገንዘቡ መብቱ እንዲታወቅለት በፍርድ ቤት ክስ አቅርቦ ለባለዕዳዉ አስታዉቆ የተገኘ እንደሆነ ነዉ፡፡
የይርጋዉ መቋረጥ ዉጤት ደግሞ፡
ይርጋዉ ከተቋረጠበት ጀምሮ እንደገና አዲስ የይርጋ ዘመን መቆጠር ይጀምራል፡፡(የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1852 ይመለከቷል)፡፡
እዳዉ በአንድ ማስረጃ ወይም በአንድ ፍርድ የተረጋገጠ እንደሆነ አዲሱ የይርጋ አቆጣጠር ዘመን ሁልጊዜ 10 ዓመት ነዉ፡፡
የይርጋ ሕግን አለማክበር የሚያስከትለዉ ዉጤት
የይርጋ በሕግ ስርዓት ውስጥ መካተቱ ተከሳሹን የሚጠቅመዉን ያህል በአንፃሩ የፅንሰ ሃሳቡ መኖር ከሳሹን በእጅጉ የሚጎዳ ነው፡፡ በይርጋ ጊዜያት መለያየት፣ ትክክለኛ የይርጋ ጊዜን ባለማወቅ፣ ሕግን ባለማወቅ እንዲሁም በቸልተኝነት የሕግ ድጋፍና በቂ ማስረጃ እያላቸው በርካቶች መብታቸውን አጥተዋል፡፡ በተለያዩ ጊዜያት በፍርድቤት ይረጋን አስመልክቶ በተደረጉ ክርክሮች ምክንያት ጥቂት የማይባሉ መዝገቦች ተዘግተዋል፡፡ ይሁን እንጂ ይርጋ በመላው ዓለም በስፋት ተቀባይነት ያገኘ የሕግ ፅንሰ ሀሳብ ነዉ፡፡
በይርጋ የማይታገዱ ጉዳዮች
ጥቂት በሆኑ ጉዳዮች ላይ ክስ የማቅረቢያ ወይም መብት የመጠየቂያ ጊዜ ገደብ እንደሌለውና ክስ ለማቅረብ ምክንያት የሆነው ድርጊት ከተፈፀመበት ጊዜ ጀምሮ ያለምንም ጊዜ ገደብ በማንኛውም ጊዜ ክስ ለማቅረብ ወይም መብት ለመጠየቅ የሚቻልባቸው ጉዳዮች እንዳሉ በተለያዩ ሕጎች ውስጥ ተመልክቷል፡፡ እነርሱም፡- የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቅጽ 10 የሰበር መዝገብ ቁጥር 43600 ላይ በሰጠው አስገዳጅ ውሳኔ መሰረት የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ ባለመብት የሆነው ሰው መብት ሳይኖረው በእጁ ካደረገው ሰው ወይም ከያዘው ሰው ላይ ሀብቱ ይገባኛል ሲል የሚያቀርበው የመፋለም ክስ በይርጋ ቀሪ ሊሆን አይችልም፡፡
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1678፣ 1716 እና 1718 እንዲሁም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቅፅ 14 የሰበር መዝገብ ቁጥር 79394 እናቅፅ 12 የሰበር መዝገብ ቁጥር 43226 መሠረት የውል መሠረታዊ ዓላማ በሕግ ያልተፈቀደና የተከለከለ ሆኖ ሲገኝ ፍርድ ቤቶች ሕገ ወጥ የሆነው ውል በቀረበላቸው ማንኛውም ጊዜ ሕጋዊ ውጤትና ተፈፃሚነት የለውም በማለት ለመወሰን የሚችሉና ሕገ ወጥ የሆነውን ውል ውድቅ ለማድረግ በሕጉ የተደነገገው የይርጋ ጊዜ ገደብ መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
በአጠቃለይ ይርጋ ተከራካሪ ወገኖች በጥንቃቄ ሊያጤኑት የሚገባ ለክርክር የቀረበን ጉዳይ እጣፈንታ ሊወስን የሚችል ጉዳይ በመሆኑ ማናቸዉም ሰዉ በሀግ በተቀመጠዉ የጊዜ ገደብ ዉስጥ ክሱን ለፍርድ ሰጭ አካላት አቀርቦ መፍትሔ ማግኘት ይጠበቅበታል፡፡
https://t.me/lawsocieties
የይግባኝ አቤቱታ ለይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት መቅረብ የሚገባዉ ይግባኝ በሚባልበት ጉዳይ ላይ በተፈረደ በ60 ቀን ዉስጥ ነዉ፡፡
የአፈፃፀም ይርጋ
በፍትሐብሔር ሥነ-ሥርዓት ሕግ ቁጥር 384 ስር እንደተመለከተዉ የፍርድ ባለመብት ፍርዱን ለማስፈጸም ምንም ዓይነት ህጋዊ እንቅስቃሴ ሳያደርግ ከቆየ በ10 ዓመት የጊዜ ገደብ ይታገዳል፡፡
የይርጋ ጊዜ አቆጣጠር
የይርጋ ቀን መቆጠር የሚጀምረዉ ግዴታዉን ለመጠየቅ ተገቢ ከሆነዉ ወይም ዉሉ የሚሰጠዉ መብት ከተሰራበት ቀን ጀምሮ ነዉ (የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1848 ይመለከቷል)፡፡ ለምሳሌበንግድሕግቁጥር 674 (1) ላይ በኢንሹራንስ ውል ምክንያት የሚቀርብ ክስ መቅረብ ያለበት በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ መሆኑን ያመለክትና የይርጋ ጊዜው መቆጠር የሚጀምረው ለክሱ ምክንያት የሆነው ጉዳት ከደረሰበት ቀን ጀምሮ ወይም በጉዳዩ ጥቅም ያላቸው ወገኖች ጉዳቱን ካወቁበት ቀን ጀምሮ መሆን እንዳለበት መገለፁ እንደ ጥሩ ምሳሌ ሊወሰድ ይችላል፡፡የይርጋ ቀን ሲቆጥር ግምት ዉስጥ መግባት ያለባቸዉ ነገሮች፡-
- የይርጋዉ መጀመሪያ ቀን ከይርጋዉ ዘመን ሂሳብ ዉስጥ ገብቶ አይታሰብም፡፡
- የይርጋ ቀን የሚሞላዉ ለይርጋዉ የተወሰነ መጨረሻ ቀን ካለፈ በኋላ ነዉ፡፡ነገርግን ምንአልባት ይህ ቀን ገንዘቡ በሚከፈሉበት ቦታ በህግ የታወቀ የበዓል ቀን የሆነ እንደሆነ ይርጋዉ የሚሞላዉ ከበአሉ ተከታይ በሆነዉ በአል ባልሆነዉ ቀን ነዉ፡፡
ይርጋ ሊቋረጥ የሚችልባቸዉ ሁኔታዎች
1. ባለዕዳዉ ዕዳዉን ሲያምን ይልቁንም ወለድ ወይም ከዕዳዉ ላይ በከፊል ሰጥቶ ሲገኝ ወይም መያዣ የሰጠ እንደሆነ፣
2. ባለገንዘቡ መብቱ እንዲታወቅለት በፍርድ ቤት ክስ አቅርቦ ለባለዕዳዉ አስታዉቆ የተገኘ እንደሆነ ነዉ፡፡
የይርጋዉ መቋረጥ ዉጤት ደግሞ፡
ይርጋዉ ከተቋረጠበት ጀምሮ እንደገና አዲስ የይርጋ ዘመን መቆጠር ይጀምራል፡፡(የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1852 ይመለከቷል)፡፡
እዳዉ በአንድ ማስረጃ ወይም በአንድ ፍርድ የተረጋገጠ እንደሆነ አዲሱ የይርጋ አቆጣጠር ዘመን ሁልጊዜ 10 ዓመት ነዉ፡፡
የይርጋ ሕግን አለማክበር የሚያስከትለዉ ዉጤት
የይርጋ በሕግ ስርዓት ውስጥ መካተቱ ተከሳሹን የሚጠቅመዉን ያህል በአንፃሩ የፅንሰ ሃሳቡ መኖር ከሳሹን በእጅጉ የሚጎዳ ነው፡፡ በይርጋ ጊዜያት መለያየት፣ ትክክለኛ የይርጋ ጊዜን ባለማወቅ፣ ሕግን ባለማወቅ እንዲሁም በቸልተኝነት የሕግ ድጋፍና በቂ ማስረጃ እያላቸው በርካቶች መብታቸውን አጥተዋል፡፡ በተለያዩ ጊዜያት በፍርድቤት ይረጋን አስመልክቶ በተደረጉ ክርክሮች ምክንያት ጥቂት የማይባሉ መዝገቦች ተዘግተዋል፡፡ ይሁን እንጂ ይርጋ በመላው ዓለም በስፋት ተቀባይነት ያገኘ የሕግ ፅንሰ ሀሳብ ነዉ፡፡
በይርጋ የማይታገዱ ጉዳዮች
ጥቂት በሆኑ ጉዳዮች ላይ ክስ የማቅረቢያ ወይም መብት የመጠየቂያ ጊዜ ገደብ እንደሌለውና ክስ ለማቅረብ ምክንያት የሆነው ድርጊት ከተፈፀመበት ጊዜ ጀምሮ ያለምንም ጊዜ ገደብ በማንኛውም ጊዜ ክስ ለማቅረብ ወይም መብት ለመጠየቅ የሚቻልባቸው ጉዳዮች እንዳሉ በተለያዩ ሕጎች ውስጥ ተመልክቷል፡፡ እነርሱም፡- የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቅጽ 10 የሰበር መዝገብ ቁጥር 43600 ላይ በሰጠው አስገዳጅ ውሳኔ መሰረት የማይንቀሳቀስ ንብረትን አስመልክቶ ባለመብት የሆነው ሰው መብት ሳይኖረው በእጁ ካደረገው ሰው ወይም ከያዘው ሰው ላይ ሀብቱ ይገባኛል ሲል የሚያቀርበው የመፋለም ክስ በይርጋ ቀሪ ሊሆን አይችልም፡፡
በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 1678፣ 1716 እና 1718 እንዲሁም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በቅፅ 14 የሰበር መዝገብ ቁጥር 79394 እናቅፅ 12 የሰበር መዝገብ ቁጥር 43226 መሠረት የውል መሠረታዊ ዓላማ በሕግ ያልተፈቀደና የተከለከለ ሆኖ ሲገኝ ፍርድ ቤቶች ሕገ ወጥ የሆነው ውል በቀረበላቸው ማንኛውም ጊዜ ሕጋዊ ውጤትና ተፈፃሚነት የለውም በማለት ለመወሰን የሚችሉና ሕገ ወጥ የሆነውን ውል ውድቅ ለማድረግ በሕጉ የተደነገገው የይርጋ ጊዜ ገደብ መቃወሚያ ሊሆን አይችልም፡፡
በአጠቃለይ ይርጋ ተከራካሪ ወገኖች በጥንቃቄ ሊያጤኑት የሚገባ ለክርክር የቀረበን ጉዳይ እጣፈንታ ሊወስን የሚችል ጉዳይ በመሆኑ ማናቸዉም ሰዉ በሀግ በተቀመጠዉ የጊዜ ገደብ ዉስጥ ክሱን ለፍርድ ሰጭ አካላት አቀርቦ መፍትሔ ማግኘት ይጠበቅበታል፡፡
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ሰኔ/2013 ዓ.ም. የወጣ
📌 Ethio telecom
————————————————
————————————————
Position 3 : Law
Location: Addis Ababa
Deadline: June 14, 2021
———————————————
————————————————
ሌሎችም ኢትዮ ቴለኮም የሚያወጣቸውን ስራዎች ለማየትና ለመመዝገብ
👇 👇
https://www.ethiotelecom.et/vacancy/
#Share and Join‼️
https://t.me/lawsocieties
📌 Ethio telecom
————————————————
————————————————
Position 3 : Law
Location: Addis Ababa
Deadline: June 14, 2021
———————————————
————————————————
ሌሎችም ኢትዮ ቴለኮም የሚያወጣቸውን ስራዎች ለማየትና ለመመዝገብ
👇 👇
https://www.ethiotelecom.et/vacancy/
#Share and Join‼️
https://t.me/lawsocieties
Lawyer III
Ministry of Urban Development and Construction
Position: Lawyer III
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: 7,071.00
Posted date: 4 days ago
Application Deadline: Jun, 11/2021 (0 days left)
Ministry of Urban Development and construction is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirement
Level XII
Requirement
First Degree in Law
Experience 4 years
Salary 7,071.00
Required Number 2
How to apply
Qualified applicants who fulfill the above requirements should submit all their necessary credentials such as educational background, work experience along with an unreturnable photocopy to the following address:
Ministry of Urban Development and construction Human Resource Development Management Directorate
Tel 0115531031
Female Applicants are highly encouraged.
https://t.me/lawsocieties
Ministry of Urban Development and Construction
Position: Lawyer III
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: 7,071.00
Posted date: 4 days ago
Application Deadline: Jun, 11/2021 (0 days left)
Ministry of Urban Development and construction is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirement
Level XII
Requirement
First Degree in Law
Experience 4 years
Salary 7,071.00
Required Number 2
How to apply
Qualified applicants who fulfill the above requirements should submit all their necessary credentials such as educational background, work experience along with an unreturnable photocopy to the following address:
Ministry of Urban Development and construction Human Resource Development Management Directorate
Tel 0115531031
Female Applicants are highly encouraged.
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
LEGAL OFFICER
Berhan Insurance S.C
Ethiopia
Job Requirement LLB Degree from a recognized University or College, Minimum 2 years of relevant work experience.
Place of work: Addis Ababa
How to Apply
Deadline: June 14, 2021 Interested and qualified applicants may submit their application letter, curriculum vitae and other credentials in person or through the following addresses within 7 (seven) working days from the date of this announcement.
https://t.me/lawsocieties
Berhan Insurance S.C
Ethiopia
Job Requirement LLB Degree from a recognized University or College, Minimum 2 years of relevant work experience.
Place of work: Addis Ababa
How to Apply
Deadline: June 14, 2021 Interested and qualified applicants may submit their application letter, curriculum vitae and other credentials in person or through the following addresses within 7 (seven) working days from the date of this announcement.
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
LEGAL AID
Nib International Bank
Ethiopia
Job Requirement Diploma in Law, 2 years of relevant Work experience. Place of Work: Addis Ababa
How to Apply
Deadline: June 14, 2021
Interested applicants should submit their CVs and non-returnable supporting documents in person to NIB International Bank HRM Department (Nib International Bank Head Quarter Building located around Senga Tera in front of A.A School of Commerce) or Mail to: HRM Departmen P.O. Box 2439 Tel. 011-5520619 NIB International Bank Addis Ababa Ethiopia
https://t.me/lawsocieties
Nib International Bank
Ethiopia
Job Requirement Diploma in Law, 2 years of relevant Work experience. Place of Work: Addis Ababa
How to Apply
Deadline: June 14, 2021
Interested applicants should submit their CVs and non-returnable supporting documents in person to NIB International Bank HRM Department (Nib International Bank Head Quarter Building located around Senga Tera in front of A.A School of Commerce) or Mail to: HRM Departmen P.O. Box 2439 Tel. 011-5520619 NIB International Bank Addis Ababa Ethiopia
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Lawyer IV
Federal Technical And Vocational Institute
Addis Ababa
Apply
Federal Technical And Vocational Institute is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirements Level XIV Requirement • First Degree in Law Experience • 6 years of work experience in legal works. • Basic computer skills. Required number • 1 Salary • 8,705.00
Federal Technical And Vocational Institute
Addis Ababa
Apply
Federal Technical And Vocational Institute is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirements Level XIV Requirement • First Degree in Law Experience • 6 years of work experience in legal works. • Basic computer skills. Required number • 1 Salary • 8,705.00
Lawyer IV
Federal Technical And Vocational Institute
Position: Lawyer IV
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: 8,705.00
Posted date: 21 hours ago
Application Deadline: Jun, 22/2021 (10 days left)
Federal Technical And Vocational Institute is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirements
Level XIV
Requirement
First Degree in Law
Experience
6 years of work experience in legal works.
Basic computer skills.
Required number 1
Salary 8,705.00
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements should submit all their necessary credentials such as educational background, work experience along with an unreturnable photocopy to the following address:
Around Lamberet Menahiria, in front of The Ministry of Mine and Petroleum
Federal Technical And Vocational Institute'S Human Resouce Management Office number 104 on the 1st floor
Tel 0116291778
https://t.me/lawsocieties
Federal Technical And Vocational Institute
Position: Lawyer IV
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: 8,705.00
Posted date: 21 hours ago
Application Deadline: Jun, 22/2021 (10 days left)
Federal Technical And Vocational Institute is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirements
Level XIV
Requirement
First Degree in Law
Experience
6 years of work experience in legal works.
Basic computer skills.
Required number 1
Salary 8,705.00
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements should submit all their necessary credentials such as educational background, work experience along with an unreturnable photocopy to the following address:
Around Lamberet Menahiria, in front of The Ministry of Mine and Petroleum
Federal Technical And Vocational Institute'S Human Resouce Management Office number 104 on the 1st floor
Tel 0116291778
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Legal Services Directorate
Federal Technical And Vocational Institute
Position: Legal Services Directorate
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: 10,906.00
Posted date: 21 hours ago
Application Deadline: Jun, 22/2021 (10 days left)
Federal Technical And Vocational Institute is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirements
Level XVI
Requirement
First Degree in Law
Experience
10 years of work experience in legal works.
Basic computer skills.
Required number .1
Salary. 10,906.00
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements should submit all their necessary credentials such as educational background, work experience along with an unreturnable photocopy to the following address:
Around Lamberet Menahiria, in front of The Ministry of Mine and Petroleum
Federal Technical And Vocational Institute'S Human Resouce Management Office number 104 on the 1st floor
Tel 0116291778
https://t.me/lawsocieties
Federal Technical And Vocational Institute
Position: Legal Services Directorate
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: 10,906.00
Posted date: 21 hours ago
Application Deadline: Jun, 22/2021 (10 days left)
Federal Technical And Vocational Institute is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirements
Level XVI
Requirement
First Degree in Law
Experience
10 years of work experience in legal works.
Basic computer skills.
Required number .1
Salary. 10,906.00
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements should submit all their necessary credentials such as educational background, work experience along with an unreturnable photocopy to the following address:
Around Lamberet Menahiria, in front of The Ministry of Mine and Petroleum
Federal Technical And Vocational Institute'S Human Resouce Management Office number 104 on the 1st floor
Tel 0116291778
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Forwarded from ነገረ ፈጅ Negere Fej 📕
https://wp.me/p1iMwZ-gtH
@NegereFej
https://t.me/NegereFej
@NegereFej
https://t.me/NegereFej
@NegereFej
ነገረ ፈጅ
።።።።።።።።።።።።።።።‼️
@NegereFej
https://t.me/NegereFej
@NegereFej
https://t.me/NegereFej
@NegereFej
ነገረ ፈጅ
።።።።።።።።።።።።።።።‼️
Ethiopian Legal Brief
ምክር ቤቱ የፌደራል የጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ – Fana Broadcasting Corporate S.CEthiopian Legal Brief
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 14ኛ መደበኛ ጉባኤው የፌደራል የጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አፅድቋል፡፡ Source: ምክር ቤቱ የፌደራል የጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ …
https://t.me/lawsocieties
Legal policy affairs expert II
Ethiopian Media Authority
Position: Legal policy affairs expert II
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: 5,907.00
Posted date: 1 day ago
Application Deadline: Jun, 25/2021 (12 days left)
Ethiopian Media Authority is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirements
Level XI
Requirement
BA/ MA Degree in Law.
Experience
1/0 years of experience.
Salary
5,907.00
Required Number
1
Job Type
Permanent
Place of work
Addis Ababa
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements should submit all their necessary credentials such as educational background, work experience along with an unreturnable photocopy to the following address:
Address
Behind Exhibition at Flamingo
The company's building 2nd floor
Office number 204
PO Box 43142
Tel 0115538763
Applicants with work experience from private or non-governmental institutes should bring proof of tax payment
https://t.me/lawsocieties
Legal policy affairs expert II
Ethiopian Media Authority
Position: Legal policy affairs expert II
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa, Ethiopia
Salary: 5,907.00
Posted date: 1 day ago
Application Deadline: Jun, 25/2021 (12 days left)
Ethiopian Media Authority is looking to hire qualified applicants who fulfill the following requirements
Level XI
Requirement
BA/ MA Degree in Law.
Experience
1/0 years of experience.
Salary
5,907.00
Required Number
1
Job Type
Permanent
Place of work
Addis Ababa
How to apply
Interested applicants who fulfill the above requirements should submit all their necessary credentials such as educational background, work experience along with an unreturnable photocopy to the following address:
Address
Behind Exhibition at Flamingo
The company's building 2nd floor
Office number 204
PO Box 43142
Tel 0115538763
Applicants with work experience from private or non-governmental institutes should bring proof of tax payment
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የምስክሮች ቃል መመዘኛ መንገዶች
⚖️በበርካታ ክርክሮች ላይ የሰው ምስክሮች በማስረጃነት ተጠቅሰው የሚሰሙ ሲሆን የተሰሙት ምስክሮች የተያዘውን ጭብጥ ምን ያህል አስረድተዋል ለማለት እና የተሻለ ያስረዳውን ለመለየት ግምት ውስጥ የሚገቡ መመዘኛዎች ግን ግልፅ ባለመሆናቸው በየደረጃው ያሉ ፍርድ ቤቶች የማስረጃ ምዘና መርህን መሰረት በማድረግ ውሳኔዎችን ሲገለባብጡ ይታያል።
💥በክርክር ሂደቶችም አንድን ፍሬ ነገር ለማስረዳት የተጠሩ የግራ ቀኙ ምስክሮች ቀርበው ሲመሰክሩ የከሳሽም ለከሳሽ፤ የተከሳሽም ለተከሳሽ በሚያስረዱበት ጊዜ ሌሎች ማጣሪያ ማስረጃዎች ከሌሉ ዳኞች እውነተኛውን ምስክር ለመለየት ሲቸገሩ ማየት የተለመደ ነው። ብዙ ጊዜም ዝምድናንና ፀብን ብቻ እንደ መለያ መስፈርት ሲጠቀሙም ይስተዋላል። አንዳንዶች ደግሞ የቃላት ልዩነትና መመሳሰልን ብቻ መሰረት ያደርጋሉ።
💥በዚህ ፅሁፍም በተከራካሪ ወገን የተቆጠሩ የሰው ምስክሮች የሰጡት የምስክርነት ቃል ፍሬ ነገሩን በማስረዳት ረገድ ያላቸውን ተዓማኒነት ለመመዘን ግምት ውስጥ መግባት ያለባቸውን መስፈርቶች ለመግለፅ እንሞክራለን።
1# 🇪🇹ዕድልና አጋጣሚን መሰረት በማድረግ የምስክሮችን ቃል መመዘን
ምስክሮች የሰጡት ቃል ትክክለኛነት ከሚመዘንባቸው መስፈርቶች መካከል አንዱ ዕድልና አጋጣሚ ነው።ማለትም ምስክሩ ቀርቦ የመሰከረው ቃል እርሱ እንደሚለው ለመስማት፣ ለማየት.... ወዘት እንዴት ቻለ? በሚል መጠየቅ ያስፈልጋል። ይህ ጥያቄ አግባብነቱ ለፍትሀብሄርም ለወንጀልም ጉዳዬች ሲሆን ከጊዜ፣ ከቦታ እና ድርጊቱ ሲፈፀም ከነበረው የምስክሩ ባህሪ አንፃር ሊታይ የሚገባውንነው።
ድርጊቱ የተፈፀመበት ቦታ ማስረጃን ለመመዘን ከፍተኛ ድርሻ አለው። ምስክሩ ያስረዳው ድርጊት የተፈፀመበት ቦታ ሊገኝ የቻለበት ዕድልና አጋጣሚ መመርመር ይገባዋል። ይህም ምስክሩ የሚሰጠውን ቃል የሚያውቀውን ወይም ግምቱን እንደሆነ ለመለየት ይረዳል።
ከጊዜ አንፃር ምስክሩ ድርጊቱ በተፈፀመበት ቦታ ሊገኝ መቻልና አለመቻሉን፣ ቢገኝም እንኳ ለመለየት መቻልና አለመቻሉን ለማረጋገጥ ይረዳል። ከዚህ በተጨማሪ ድርጊቱ ሲፈፀም ምስክሩ ዝም ብሎ የመከታተሉን ሁታ የተለመደና ያልተለመደ መሆኑንም በመለየት የምስክሩን ትክክለኛነት ለመመዘኛ መጠቀም ይቻላል።
2# 🇪🇹ቀጥተኛ የሆነና ያልሆነ የምስክር ቃል ምዘና
ቀጥተኛ ማስረጃ ቀጥተኛ ካልሆነ ማስረጃ የተሻለ አስረጅነት አለው ብሎ መገመት ስህተት ሊሆን ይችላል። ፍሬ ነገሩ ቀጥታ በሆነ ሁኔታ አውቃለሁ የሚል ምስክር አካባቢያዊ ሁኔታዎችን ገልፃ ከሚያስረዳ ማስረጃ የተሻለ አስረጅነት አለው ብሎ መደምደም አይቻልም። ዋናው ቁም ነገር የቀረበው ማስረጃ ከብዙ አጋጣሚዎች አንፃር ሲመዘን የሚኖረው የአስረጅነት ብቃት እንጂ ቀጥተኛ መሆን አለመሆን ላይ አይደለም።
በአይን አየሁ የሚለው ምስክር ቃሉ ሲመዘን ከግል ፍላጎቱ፣ ከጥላቻ ወይም ከዝምድና እንዲሁም ጉዳዩን ለማወቅ ካለው አጋጣሚ አንፃር ሲታይ እውነተኛ ላይሆን ይችላል። ቀጥተኛ ያልሆነ ማስረጃም ቢሆን ከሌሎች ተጨማሪ ማስረጃዎች ጋር ተጣምሮ ሲታይ እምነት የሚጣልበት ሆኖ ልናገኘው እንችላለን።
#3 🇪🇹የምስክሮች ቃል አንድነትና ልዩነት መሰረት መመዛን
የምስክሮች ቃል የእርስ በእርስ ግንኙነት ሲመረመር አንዱ ምስክር ከሌላው ምስክር ቃል ጋር ብቻ በማገናዘብ ሳይሆን አንዱ ምስክርም ቢሆን በዋና ጥያቄ፣ በመስቀለኛ ጥያቄ እና በድጋሜ ጥያቄ የሰጠው ቃል ትስስርና ተያያዥነት እንዱሁም የምስክሩ ቃል ከሌላ ዓይነት ማስረጅ ( ሰነድና ኢግዚቢት) ማስረጃ ጋር ያለው ግንኙነት መታየት ይገባዋል።
የምስክሮች ቃል ልዩነት መኖር ምስክሩን አጠራጣሪ፣ ሀሰተኛ እና የማይታመን የሚያደርገው ሲሆን ነገር ግን ሲመዘንና ሲወሰን የሰወችን የግንዛቤ ደረጃ ግምት ውስጥ ያስገባ መሆን ይኖርበታል። ከዚህ በመነሳት ከሰዎች የግንዛቤ ደረጃ ልዩነት አንፃር የምስክር ቃል ልዩነት ሊኖር ስለሚችል ፍርድ ቤቶች ልዩነቱ በጉዳዩ ላይ ለውጥ የሚያመጣ ጉልህና መሰረታዊ መሆንና አለመሆኑ ሊታይ ይገባል።
በአንፃሩ የምስክሮች ቃል መመሳሰል የተሻለ ግምት የሚሰጠው ቢሆንም ስለተመሳሰለ ብቻ በእርግጠኝነት እውነት ነው ብሎም መደምደም አይቻልም። ስለዚህ ማስረጃው ተመሳሳይ ቢሆንም እንኳን መገምገምና መመዘን አስፈላጊ ነው።
#4 🇪🇹ጥቅም ያላቸው ምስክሮች የምስክርነት ቃን ምዘና
ምስክሮቹ ከተከራካሪ ወገኖች ጋር ባላቸው ፀብ፣ ዝምድና ወይም የተለየ የጥቅም ተጋሪነት፣ ወገንተኘትና ሌላ ግንኙነት ያላቸው ሰዎች በጉዳዩ አወሳሰን ላይ የተለየ ፍላጎት ሊኖራቸው ስለሚችል የሚሰጡት የምስክርነት ቃል ምዘና በጥንቃቄ ሊታይ የሚገባው ነው። ዝምድና ያለው ሁልጊዜ ይወግናል ፀብ ያለው ደግሞ ያጠቃል ብሎም መደምደም አይቻልም።
ስለዚህ ፍርድ ቤቶች ፀብ ወይም ዝምድና ያላቸውን፣ የራሳቸው ተከራካሪዎችን፣ የአብሮ አባሮችና የጥቅም ተካፋዬችን ምስክሮች ቃል ሲመዝን ይመሰክሩበታል ከተባለው ፍሬ ነገር ወይም ጭብጥ አካባቢያዊ ሁኔታ አንፃር ማየትና የተሰጠው የምስክርነት ቃል እውናተኛ መሆኗን ወይም ለመጥቀም ወም ለመጉዳት በማሰብ የተቀነባበረ ወይም የተጋነነ መሆኑን ግምት ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል። ለመመስከር የተነሱበት ምክንያትም መታየት ይገባዋል።
#5🇪🇹 ልዩ መደብ ያላቸው ምስክሮች ቃል ምዘና
ህፃናት የሚሰጡት የምስክርነት ቃል የተሻለ ተዓማኒነት ያለው ቢሆንም በሌሎች ተፅዕኖ ስር የመውደቃቸው ሁኔታ ከፍተኛ በመሆኑ እና ድርጊቱ የተፈፀመበትና የሚመሰክሩበት ጊዜ ልዩነት ከዕድሜያቸው የማስታወስ ችሎታ አንፃር ስጋት ስለሚፈጥር የሚሰጡት ቃል ከሌሎች ምስክሮች ቃል ጋር ተገናዝቦ በጥንቃቄ ሊመዘን ይገባል።
በዕድሜ የገፉ ሰዎች ምስክርነት ቃልም ከማስታወስ ችሎታ መድከም ጋር ተያይዞ ችግር ሊኖር ስለሚችል ከሌሎች ማስረጃዎች ጋር ተደግፎ መታየት ይኖርበታል።
የኤክስፐርት የሙያ ምስክርነት ቃልም ቢሆን የተዋጣላት በቂ ማስረጃ ተደርጎ የሚወሰድ ሳይሆን ስለሙያ አስተያየቱ ትክክለኛነት የቀረቡ ማረጋገጫዎች፣ የእውቀት ምንጩ ከሌላ ያረጋገጠው ወይስ ራሱ ያወቀው፣ ያለው ገለልተኝነት እና የእውቀት ደረጃው ጭምር መታየት ይኖርበታል።
via Henok Taye
https://t.me/lawsocieties
⚖️በበርካታ ክርክሮች ላይ የሰው ምስክሮች በማስረጃነት ተጠቅሰው የሚሰሙ ሲሆን የተሰሙት ምስክሮች የተያዘውን ጭብጥ ምን ያህል አስረድተዋል ለማለት እና የተሻለ ያስረዳውን ለመለየት ግምት ውስጥ የሚገቡ መመዘኛዎች ግን ግልፅ ባለመሆናቸው በየደረጃው ያሉ ፍርድ ቤቶች የማስረጃ ምዘና መርህን መሰረት በማድረግ ውሳኔዎችን ሲገለባብጡ ይታያል።
💥በክርክር ሂደቶችም አንድን ፍሬ ነገር ለማስረዳት የተጠሩ የግራ ቀኙ ምስክሮች ቀርበው ሲመሰክሩ የከሳሽም ለከሳሽ፤ የተከሳሽም ለተከሳሽ በሚያስረዱበት ጊዜ ሌሎች ማጣሪያ ማስረጃዎች ከሌሉ ዳኞች እውነተኛውን ምስክር ለመለየት ሲቸገሩ ማየት የተለመደ ነው። ብዙ ጊዜም ዝምድናንና ፀብን ብቻ እንደ መለያ መስፈርት ሲጠቀሙም ይስተዋላል። አንዳንዶች ደግሞ የቃላት ልዩነትና መመሳሰልን ብቻ መሰረት ያደርጋሉ።
💥በዚህ ፅሁፍም በተከራካሪ ወገን የተቆጠሩ የሰው ምስክሮች የሰጡት የምስክርነት ቃል ፍሬ ነገሩን በማስረዳት ረገድ ያላቸውን ተዓማኒነት ለመመዘን ግምት ውስጥ መግባት ያለባቸውን መስፈርቶች ለመግለፅ እንሞክራለን።
1# 🇪🇹ዕድልና አጋጣሚን መሰረት በማድረግ የምስክሮችን ቃል መመዘን
ምስክሮች የሰጡት ቃል ትክክለኛነት ከሚመዘንባቸው መስፈርቶች መካከል አንዱ ዕድልና አጋጣሚ ነው።ማለትም ምስክሩ ቀርቦ የመሰከረው ቃል እርሱ እንደሚለው ለመስማት፣ ለማየት.... ወዘት እንዴት ቻለ? በሚል መጠየቅ ያስፈልጋል። ይህ ጥያቄ አግባብነቱ ለፍትሀብሄርም ለወንጀልም ጉዳዬች ሲሆን ከጊዜ፣ ከቦታ እና ድርጊቱ ሲፈፀም ከነበረው የምስክሩ ባህሪ አንፃር ሊታይ የሚገባውንነው።
ድርጊቱ የተፈፀመበት ቦታ ማስረጃን ለመመዘን ከፍተኛ ድርሻ አለው። ምስክሩ ያስረዳው ድርጊት የተፈፀመበት ቦታ ሊገኝ የቻለበት ዕድልና አጋጣሚ መመርመር ይገባዋል። ይህም ምስክሩ የሚሰጠውን ቃል የሚያውቀውን ወይም ግምቱን እንደሆነ ለመለየት ይረዳል።
ከጊዜ አንፃር ምስክሩ ድርጊቱ በተፈፀመበት ቦታ ሊገኝ መቻልና አለመቻሉን፣ ቢገኝም እንኳ ለመለየት መቻልና አለመቻሉን ለማረጋገጥ ይረዳል። ከዚህ በተጨማሪ ድርጊቱ ሲፈፀም ምስክሩ ዝም ብሎ የመከታተሉን ሁታ የተለመደና ያልተለመደ መሆኑንም በመለየት የምስክሩን ትክክለኛነት ለመመዘኛ መጠቀም ይቻላል።
2# 🇪🇹ቀጥተኛ የሆነና ያልሆነ የምስክር ቃል ምዘና
ቀጥተኛ ማስረጃ ቀጥተኛ ካልሆነ ማስረጃ የተሻለ አስረጅነት አለው ብሎ መገመት ስህተት ሊሆን ይችላል። ፍሬ ነገሩ ቀጥታ በሆነ ሁኔታ አውቃለሁ የሚል ምስክር አካባቢያዊ ሁኔታዎችን ገልፃ ከሚያስረዳ ማስረጃ የተሻለ አስረጅነት አለው ብሎ መደምደም አይቻልም። ዋናው ቁም ነገር የቀረበው ማስረጃ ከብዙ አጋጣሚዎች አንፃር ሲመዘን የሚኖረው የአስረጅነት ብቃት እንጂ ቀጥተኛ መሆን አለመሆን ላይ አይደለም።
በአይን አየሁ የሚለው ምስክር ቃሉ ሲመዘን ከግል ፍላጎቱ፣ ከጥላቻ ወይም ከዝምድና እንዲሁም ጉዳዩን ለማወቅ ካለው አጋጣሚ አንፃር ሲታይ እውነተኛ ላይሆን ይችላል። ቀጥተኛ ያልሆነ ማስረጃም ቢሆን ከሌሎች ተጨማሪ ማስረጃዎች ጋር ተጣምሮ ሲታይ እምነት የሚጣልበት ሆኖ ልናገኘው እንችላለን።
#3 🇪🇹የምስክሮች ቃል አንድነትና ልዩነት መሰረት መመዛን
የምስክሮች ቃል የእርስ በእርስ ግንኙነት ሲመረመር አንዱ ምስክር ከሌላው ምስክር ቃል ጋር ብቻ በማገናዘብ ሳይሆን አንዱ ምስክርም ቢሆን በዋና ጥያቄ፣ በመስቀለኛ ጥያቄ እና በድጋሜ ጥያቄ የሰጠው ቃል ትስስርና ተያያዥነት እንዱሁም የምስክሩ ቃል ከሌላ ዓይነት ማስረጅ ( ሰነድና ኢግዚቢት) ማስረጃ ጋር ያለው ግንኙነት መታየት ይገባዋል።
የምስክሮች ቃል ልዩነት መኖር ምስክሩን አጠራጣሪ፣ ሀሰተኛ እና የማይታመን የሚያደርገው ሲሆን ነገር ግን ሲመዘንና ሲወሰን የሰወችን የግንዛቤ ደረጃ ግምት ውስጥ ያስገባ መሆን ይኖርበታል። ከዚህ በመነሳት ከሰዎች የግንዛቤ ደረጃ ልዩነት አንፃር የምስክር ቃል ልዩነት ሊኖር ስለሚችል ፍርድ ቤቶች ልዩነቱ በጉዳዩ ላይ ለውጥ የሚያመጣ ጉልህና መሰረታዊ መሆንና አለመሆኑ ሊታይ ይገባል።
በአንፃሩ የምስክሮች ቃል መመሳሰል የተሻለ ግምት የሚሰጠው ቢሆንም ስለተመሳሰለ ብቻ በእርግጠኝነት እውነት ነው ብሎም መደምደም አይቻልም። ስለዚህ ማስረጃው ተመሳሳይ ቢሆንም እንኳን መገምገምና መመዘን አስፈላጊ ነው።
#4 🇪🇹ጥቅም ያላቸው ምስክሮች የምስክርነት ቃን ምዘና
ምስክሮቹ ከተከራካሪ ወገኖች ጋር ባላቸው ፀብ፣ ዝምድና ወይም የተለየ የጥቅም ተጋሪነት፣ ወገንተኘትና ሌላ ግንኙነት ያላቸው ሰዎች በጉዳዩ አወሳሰን ላይ የተለየ ፍላጎት ሊኖራቸው ስለሚችል የሚሰጡት የምስክርነት ቃል ምዘና በጥንቃቄ ሊታይ የሚገባው ነው። ዝምድና ያለው ሁልጊዜ ይወግናል ፀብ ያለው ደግሞ ያጠቃል ብሎም መደምደም አይቻልም።
ስለዚህ ፍርድ ቤቶች ፀብ ወይም ዝምድና ያላቸውን፣ የራሳቸው ተከራካሪዎችን፣ የአብሮ አባሮችና የጥቅም ተካፋዬችን ምስክሮች ቃል ሲመዝን ይመሰክሩበታል ከተባለው ፍሬ ነገር ወይም ጭብጥ አካባቢያዊ ሁኔታ አንፃር ማየትና የተሰጠው የምስክርነት ቃል እውናተኛ መሆኗን ወይም ለመጥቀም ወም ለመጉዳት በማሰብ የተቀነባበረ ወይም የተጋነነ መሆኑን ግምት ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል። ለመመስከር የተነሱበት ምክንያትም መታየት ይገባዋል።
#5🇪🇹 ልዩ መደብ ያላቸው ምስክሮች ቃል ምዘና
ህፃናት የሚሰጡት የምስክርነት ቃል የተሻለ ተዓማኒነት ያለው ቢሆንም በሌሎች ተፅዕኖ ስር የመውደቃቸው ሁኔታ ከፍተኛ በመሆኑ እና ድርጊቱ የተፈፀመበትና የሚመሰክሩበት ጊዜ ልዩነት ከዕድሜያቸው የማስታወስ ችሎታ አንፃር ስጋት ስለሚፈጥር የሚሰጡት ቃል ከሌሎች ምስክሮች ቃል ጋር ተገናዝቦ በጥንቃቄ ሊመዘን ይገባል።
በዕድሜ የገፉ ሰዎች ምስክርነት ቃልም ከማስታወስ ችሎታ መድከም ጋር ተያይዞ ችግር ሊኖር ስለሚችል ከሌሎች ማስረጃዎች ጋር ተደግፎ መታየት ይኖርበታል።
የኤክስፐርት የሙያ ምስክርነት ቃልም ቢሆን የተዋጣላት በቂ ማስረጃ ተደርጎ የሚወሰድ ሳይሆን ስለሙያ አስተያየቱ ትክክለኛነት የቀረቡ ማረጋገጫዎች፣ የእውቀት ምንጩ ከሌላ ያረጋገጠው ወይስ ራሱ ያወቀው፣ ያለው ገለልተኝነት እና የእውቀት ደረጃው ጭምር መታየት ይኖርበታል።
via Henok Taye
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Associate Legal Expert
https://t.me/lawsocieties
The African Union (AU) is a continental body consisting of the 55 member states that make up the countries of the African Continent. It was officially launched in 2002 as a successor to the Organisation of African Unity (OAU, 1963-1999). We are an Integrated, Prosperous and Peaceful Africa, driven by its own citizens and representing a dynamic force in the global arena.
We are recruiting to fill the position below:
Job Title: Associate Legal Expert
Requisition ID: 504
Location: Addis Ababa, Ethiopia (with frequent travel to South Sudan)
Reports to: Project Coordinator – HCSS
Directorate: Office of the Legal counsel
Number of Direct Reports: 0
Number of Indirect Reports: 0
Job Grade: P2
Purpose of Job
Under the direct supervision of the Project Coordinator, the incumbent will be responsible to properly translate documents, ensure the highest standard of accuracy, and maintain the spirit, context, quality, technical language and nuances of the original version, using precise, clear and proper terminology.
He/She will also be responsible to draft regulations, delegations, agreements and other instruments necessary to fulfil the vision and support the implementation of the Hybrid Court for South Sudan.
Main Functions
Assist in the following up on the activities of the HCSS, including monitoring and evaluating progress made in line with a predefined strategic plan.
Suggest new and expand on existing policy areas for planned research.
Contribute in conducting analysis and generate accurate reports in a timely manner for the HCSS internal use.
Assist in setting the overall research direction of a relevant policy area.
Responsible for the delegation and execution of defined research areas.
Participate in the organisation of relevant meetings, congresses and conferences with stakeholders.
Engage with relevant mid-level stakeholders and develop working relationships.
Support the promotion of the activities of the HCSS.
Assist in drafting reports and participate in the preparation of budget and work programmes related to the functioning of the HCSS
Provide technical support to internal and external stakeholders.
Specific Responsibilities
Under the direct supervision of the Project Coordinator, the Associate Legal Expert will be responsible for the following duties:
Assist in drafting internal procedures, protocols and directions for the Court;
Prepare or work on draft Rules of Procedure and Evidence, if necessary, under the guidance of the Senior Legal Expert;
Prepare, in co-ordination with and under the guidance of the Senior Legal Expert, draft Practice Directions on court procedures, including court filings, as may be required;
Provide input and assistance to the Project Coordinator and Senior Legal Experts in developing and drafting other directives, policies, codes and procedures as necessary;
The selected staff member should be willing to be located either in Juba or in Addis Ababa; and
Undertake any other related tasks as requested by the Legal Counsel or Project Coordinator.
Academic Requirements and Relevant Experience
University Bachelor Degree in International Criminal Law/Public International Law with 5 years’ experience as practicing lawyer, legal or special advisor in the fields of justice, rule of law, criminal or international law.
Candidates with a Masters Degree in in International Criminal Law/Public International Law from a recognized institution must have 2 years’ experience as practicing lawyer, legal or special advisor in the fields of justice, rule of law, criminal or international law.
Experience as a legal/special advisor in an international or hybrid criminal tribunal or court is an added advantage;
Required Skills:
Proven knowledge of international criminal substantive, criminal procedural case law at international or hybrid criminal tribunals or courts;
In-depth theoretical knowledge of criminal law (both substantive and procedural), including knowledge of international legal procedures and instruments;
https://t.me/lawsocieties
The African Union (AU) is a continental body consisting of the 55 member states that make up the countries of the African Continent. It was officially launched in 2002 as a successor to the Organisation of African Unity (OAU, 1963-1999). We are an Integrated, Prosperous and Peaceful Africa, driven by its own citizens and representing a dynamic force in the global arena.
We are recruiting to fill the position below:
Job Title: Associate Legal Expert
Requisition ID: 504
Location: Addis Ababa, Ethiopia (with frequent travel to South Sudan)
Reports to: Project Coordinator – HCSS
Directorate: Office of the Legal counsel
Number of Direct Reports: 0
Number of Indirect Reports: 0
Job Grade: P2
Purpose of Job
Under the direct supervision of the Project Coordinator, the incumbent will be responsible to properly translate documents, ensure the highest standard of accuracy, and maintain the spirit, context, quality, technical language and nuances of the original version, using precise, clear and proper terminology.
He/She will also be responsible to draft regulations, delegations, agreements and other instruments necessary to fulfil the vision and support the implementation of the Hybrid Court for South Sudan.
Main Functions
Assist in the following up on the activities of the HCSS, including monitoring and evaluating progress made in line with a predefined strategic plan.
Suggest new and expand on existing policy areas for planned research.
Contribute in conducting analysis and generate accurate reports in a timely manner for the HCSS internal use.
Assist in setting the overall research direction of a relevant policy area.
Responsible for the delegation and execution of defined research areas.
Participate in the organisation of relevant meetings, congresses and conferences with stakeholders.
Engage with relevant mid-level stakeholders and develop working relationships.
Support the promotion of the activities of the HCSS.
Assist in drafting reports and participate in the preparation of budget and work programmes related to the functioning of the HCSS
Provide technical support to internal and external stakeholders.
Specific Responsibilities
Under the direct supervision of the Project Coordinator, the Associate Legal Expert will be responsible for the following duties:
Assist in drafting internal procedures, protocols and directions for the Court;
Prepare or work on draft Rules of Procedure and Evidence, if necessary, under the guidance of the Senior Legal Expert;
Prepare, in co-ordination with and under the guidance of the Senior Legal Expert, draft Practice Directions on court procedures, including court filings, as may be required;
Provide input and assistance to the Project Coordinator and Senior Legal Experts in developing and drafting other directives, policies, codes and procedures as necessary;
The selected staff member should be willing to be located either in Juba or in Addis Ababa; and
Undertake any other related tasks as requested by the Legal Counsel or Project Coordinator.
Academic Requirements and Relevant Experience
University Bachelor Degree in International Criminal Law/Public International Law with 5 years’ experience as practicing lawyer, legal or special advisor in the fields of justice, rule of law, criminal or international law.
Candidates with a Masters Degree in in International Criminal Law/Public International Law from a recognized institution must have 2 years’ experience as practicing lawyer, legal or special advisor in the fields of justice, rule of law, criminal or international law.
Experience as a legal/special advisor in an international or hybrid criminal tribunal or court is an added advantage;
Required Skills:
Proven knowledge of international criminal substantive, criminal procedural case law at international or hybrid criminal tribunals or courts;
In-depth theoretical knowledge of criminal law (both substantive and procedural), including knowledge of international legal procedures and instruments;
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Demonstrated ability to find creative and pragmatic solutions in a demanding, dead-line driven environment and to establish and maintain effective, constructive working relationships with people from different national and cultural backgrounds.
Previous experience as a legal advisor during the planning or start-up phase of a court;
Previous experience drafting or amending Rules of Procedure or internal court administration or process documents;
Experience in applying expertise to analysing a diverse range of complex and unusual legal issues and problems, and in developing innovative and creative solutions;
International experience, particularly in crisis areas with multi-national and international organisations;
Good understanding of the political, cultural and security situation of the Horn of Africa, in particular South Sudan;
Ability to perform under hardship and strenuous environment; and
Very good interpersonal and communication skills, both written and oral, in Arabic and English;
Knowledge of other working language of the AU or of the local languages of South Sudan.
Leadership Competencies:
Change Management .
Managing Risk.
Core Competencies:
Teamwork and Collaboration.
Accountability awareness and Compliance.
Learning Orientation.
Communicating with Influence.
Functional Competencies:
Analytical thinking and problem solving.
Job Knowledge and information sharing.
Drive for result.
Continuous improvement focus.
Tenure of Appointment
The Appointment will be made on a fixed term contract for a period of one (1) year, of which the first three (3) months will be considered as a probationary period. Thereafter, the contract may be renewed for a similar period subject to funding availability, satisfactory performance and agreed deliverables.
Remuneration
The salary attached to the position is an annual lump-sum of US$ 85,212.07 (P2 Step 5) inclusive of all allowances for internationally recruited staff, and US$ 66,751.81 inclusive of all allowances for locally recruited staff of the African Union Commission.
Application Closing Date
9th July, 2021.
Gender Mainstreaming
The AU Commission is an equal opportunity employer and qualified women are strongly encouraged to apply.
More Information
Job City Ethiopia
Previous experience as a legal advisor during the planning or start-up phase of a court;
Previous experience drafting or amending Rules of Procedure or internal court administration or process documents;
Experience in applying expertise to analysing a diverse range of complex and unusual legal issues and problems, and in developing innovative and creative solutions;
International experience, particularly in crisis areas with multi-national and international organisations;
Good understanding of the political, cultural and security situation of the Horn of Africa, in particular South Sudan;
Ability to perform under hardship and strenuous environment; and
Very good interpersonal and communication skills, both written and oral, in Arabic and English;
Knowledge of other working language of the AU or of the local languages of South Sudan.
Leadership Competencies:
Change Management .
Managing Risk.
Core Competencies:
Teamwork and Collaboration.
Accountability awareness and Compliance.
Learning Orientation.
Communicating with Influence.
Functional Competencies:
Analytical thinking and problem solving.
Job Knowledge and information sharing.
Drive for result.
Continuous improvement focus.
Tenure of Appointment
The Appointment will be made on a fixed term contract for a period of one (1) year, of which the first three (3) months will be considered as a probationary period. Thereafter, the contract may be renewed for a similar period subject to funding availability, satisfactory performance and agreed deliverables.
Remuneration
The salary attached to the position is an annual lump-sum of US$ 85,212.07 (P2 Step 5) inclusive of all allowances for internationally recruited staff, and US$ 66,751.81 inclusive of all allowances for locally recruited staff of the African Union Commission.
Application Closing Date
9th July, 2021.
Gender Mainstreaming
The AU Commission is an equal opportunity employer and qualified women are strongly encouraged to apply.
More Information
Job City Ethiopia
የጥብቅና ፈቃድ የተሰጣቸው ጠበቆችና ድርጅቶች በተለያየ መንገድ ለሕዝብ ይፋ ሊደረጉ ነው
13 June 2021
ታምሩ ጽጌ
ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የጥብቅና ፈቃድ የሰጣቸውን ጠበቆችና የጥብቅና ድርጅቶች ለሕዝብ ተደራሽ እንዲሆኑ በተለያየ መንገድ ይፋ እንዲያደርግ የሚፈቅድ አዋጅ ፀደቀ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 3 ቀን 2013 ዓ.ም. በሙሉ ድምፅ ባፀደቀው፣ የፌዴራል የጥብቅና አገልግሎት ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ እንዳብራራው፣ ተገልጋዩ ማኅበረሰብ ጠበቆችን በቀላሉ ማግኘት እንዲችል፣ የጠበቆችን ዝርዝር መረጃ ይፋ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ፣ በረቂቅ አዋጁ ለውይይት ያልቀረበ ቢሆንም፣ በአዋጁ አንቀጽ 17(4) አዲስ ንዑስ አንቀጽ ተደርጎ መካተቱን የሕግ፣ ፍትሕና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበው የውሳኔ ሐሳብ ላይ አስታውቋል፡፡
በረቂቅ አዋጁ ቀርበው የነበሩና በተለያዩ ባለድርሻ አካላት ውይይት የተደረገባቸው በርካታ አንቀጾች ላይ ማሻሻያ ተደርጎ ፀድቋል፡፡ አዋጁ የፀደቀው ቋሚ ኮሚቴው በረቂቅ አዋጁ ላይ የተደረጉ ዝርዝር ውይይቶችን በአስረጂነት ከቀረቡ ከፍተኛ የሕግ ባለሙያዎች ከተረዳና ጭብጦችን በመያዝ ከመረመረ በኋላ መሆኑንም በውሳኔው ገልጿል፡፡
ባደረገውም ምርመራ፣ ‹‹ጠበቃ›› በአገር ውስጥ ፈቃድ የተሰጠው ብቻ ሳይሆን በውጭ አገር ሕግ መሠረት የጥብቅና ፈቃድ የተሰጣቸውንም እንደሚያካትት፣ ጥብቅና ‹‹ሙያ›› በመሆኑ በረቂቁ ‹‹የጥብቅና ድርጅት›› የተባለው ‹‹የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት›› ተብሎ መስተካከሉን ቋሚ ኮሚቴው ያሳለፈው ውሳኔ ያስረዳል፡፡
የጥብቅና አገልግሎት የሚለውም በተመሳሳይ ‹‹የጥብቅና ሙያ አገልግሎት›› በሚል ተስተካክሏል፡፡ ደላላ የሚለው ቃል ሕጋዊ ቃል ሆኖ በንግድ ሕጉ በመደንገጉ፣ በዚህ አዋጅ ‹‹አገናኝ›› በሚል እንዲተካ መደረጉንም አክሏል፡፡
ጠበቆች የጥብቅና ፈቃዳቸውን ለማሳደስ ‹‹የፀና የመድን ዋስትና›› አንዱ መሥፈርት ሆኖ በረቂቅ ሕጉ ተካቶ የነበረ ቢሆንም፣ አገሪቱም የፀና ዋስትና አሠራር ስለሌላት፣ አስገዳጅ መሥፈርት መሆኑ እንዲቀር ተደርጓል፡፡ ጠበቃው የጥብቅና ፈቃዱን ለሰጪው አካል መልሶ፣ ከሕግ ሥራ ውጪ ከሁለት ዓመት በላይ ከቆየ፣ ፈቃዱን ለማግኘት እንደ አዲስ ፈተና መውሰድ እንዳለበት፣ የቆየው ግን በሕግና ተያያዥ ሥራዎች ላይ ከሆነ ያለፈተና እንደሚወሰድ በአዋጁ ተካቷል፡፡ አዋጁ ለኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያዎች ማኅበር መመርያ የማውጣት ሥልጣን ስለሰጠው፣ የአፈጻጸም ዝርዝር እንደሚያወጣም የቋሚ ኮሚቴው የውሳኔ ሐሳብ ያብራራል፡፡
በረቂቅ አዋጁ ላይ ያልነበረና በአንቀጽ 23(4) ሥር የጥብቅና ፈቃድ ሰጪው የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ‹‹ቢሮ ማሟላት››ን እንደመሥፈርት ሊጠይቅ እንደማይችል በአዋጁ ተካቷል፡፡
ማንኛውም ጠበቃ በዓመት ከ24 እስከ 30 ሰዓታት የሚደርስ የሕግ ሥልጠና መውሰድ እንዳለበት፣ ጠበቃው ከጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሳይመደብለት ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት መስጠት እንደሚችልና ትክክለኛነቱና እውነት መሆኑ ተረጋግጦ እውቅና እንደሚሰጠውም በአዋጁ አካቷል፡፡ ጠበቃው የዲሲፕሊን ጥፋት ማለትም ለፍርድ ቤት ወይም ለሚመለከተው አካል ፈቃዱን እንዲያሳይ ሲጠየቅ ፈቃደኛ ካልሆነ፣ የያዘው ጉዳይ የት እንደደረሰ በደንበኛው ሲጠየቅ በአግባቡ ካላሳወቀ ካመናጨቀና ክብሩን ከነካ፣ ያለአሳማኝ ምክንያት በቀጠሮ ቀን ከፍርድ ቤት ከቀረ ወይም ከዘገየ፣ ለማኅበሩ መክፈል የሚጠበቅበትን ክፍያ በወቅቱ ካልከፈለና ፈቃዱን በወቅቱ ካላሳደሰ ከ5000 ብር እስከ 7000 ብር የሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እንደሚጣልበት በአዋጁ ተደንግጓል፡፡ አዋጁ በርካታ ድንጋጌዎች ተካተው በሙሉ ድምፅ ፀድቋል፡፡
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties https://t.me/lawsocieties
13 June 2021
ታምሩ ጽጌ
ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የጥብቅና ፈቃድ የሰጣቸውን ጠበቆችና የጥብቅና ድርጅቶች ለሕዝብ ተደራሽ እንዲሆኑ በተለያየ መንገድ ይፋ እንዲያደርግ የሚፈቅድ አዋጅ ፀደቀ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 3 ቀን 2013 ዓ.ም. በሙሉ ድምፅ ባፀደቀው፣ የፌዴራል የጥብቅና አገልግሎት ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ እንዳብራራው፣ ተገልጋዩ ማኅበረሰብ ጠበቆችን በቀላሉ ማግኘት እንዲችል፣ የጠበቆችን ዝርዝር መረጃ ይፋ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ፣ በረቂቅ አዋጁ ለውይይት ያልቀረበ ቢሆንም፣ በአዋጁ አንቀጽ 17(4) አዲስ ንዑስ አንቀጽ ተደርጎ መካተቱን የሕግ፣ ፍትሕና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበው የውሳኔ ሐሳብ ላይ አስታውቋል፡፡
በረቂቅ አዋጁ ቀርበው የነበሩና በተለያዩ ባለድርሻ አካላት ውይይት የተደረገባቸው በርካታ አንቀጾች ላይ ማሻሻያ ተደርጎ ፀድቋል፡፡ አዋጁ የፀደቀው ቋሚ ኮሚቴው በረቂቅ አዋጁ ላይ የተደረጉ ዝርዝር ውይይቶችን በአስረጂነት ከቀረቡ ከፍተኛ የሕግ ባለሙያዎች ከተረዳና ጭብጦችን በመያዝ ከመረመረ በኋላ መሆኑንም በውሳኔው ገልጿል፡፡
ባደረገውም ምርመራ፣ ‹‹ጠበቃ›› በአገር ውስጥ ፈቃድ የተሰጠው ብቻ ሳይሆን በውጭ አገር ሕግ መሠረት የጥብቅና ፈቃድ የተሰጣቸውንም እንደሚያካትት፣ ጥብቅና ‹‹ሙያ›› በመሆኑ በረቂቁ ‹‹የጥብቅና ድርጅት›› የተባለው ‹‹የጥብቅና ሙያ አገልግሎት ድርጅት›› ተብሎ መስተካከሉን ቋሚ ኮሚቴው ያሳለፈው ውሳኔ ያስረዳል፡፡
የጥብቅና አገልግሎት የሚለውም በተመሳሳይ ‹‹የጥብቅና ሙያ አገልግሎት›› በሚል ተስተካክሏል፡፡ ደላላ የሚለው ቃል ሕጋዊ ቃል ሆኖ በንግድ ሕጉ በመደንገጉ፣ በዚህ አዋጅ ‹‹አገናኝ›› በሚል እንዲተካ መደረጉንም አክሏል፡፡
ጠበቆች የጥብቅና ፈቃዳቸውን ለማሳደስ ‹‹የፀና የመድን ዋስትና›› አንዱ መሥፈርት ሆኖ በረቂቅ ሕጉ ተካቶ የነበረ ቢሆንም፣ አገሪቱም የፀና ዋስትና አሠራር ስለሌላት፣ አስገዳጅ መሥፈርት መሆኑ እንዲቀር ተደርጓል፡፡ ጠበቃው የጥብቅና ፈቃዱን ለሰጪው አካል መልሶ፣ ከሕግ ሥራ ውጪ ከሁለት ዓመት በላይ ከቆየ፣ ፈቃዱን ለማግኘት እንደ አዲስ ፈተና መውሰድ እንዳለበት፣ የቆየው ግን በሕግና ተያያዥ ሥራዎች ላይ ከሆነ ያለፈተና እንደሚወሰድ በአዋጁ ተካቷል፡፡ አዋጁ ለኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያዎች ማኅበር መመርያ የማውጣት ሥልጣን ስለሰጠው፣ የአፈጻጸም ዝርዝር እንደሚያወጣም የቋሚ ኮሚቴው የውሳኔ ሐሳብ ያብራራል፡፡
በረቂቅ አዋጁ ላይ ያልነበረና በአንቀጽ 23(4) ሥር የጥብቅና ፈቃድ ሰጪው የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ‹‹ቢሮ ማሟላት››ን እንደመሥፈርት ሊጠይቅ እንደማይችል በአዋጁ ተካቷል፡፡
ማንኛውም ጠበቃ በዓመት ከ24 እስከ 30 ሰዓታት የሚደርስ የሕግ ሥልጠና መውሰድ እንዳለበት፣ ጠበቃው ከጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሳይመደብለት ነፃ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት መስጠት እንደሚችልና ትክክለኛነቱና እውነት መሆኑ ተረጋግጦ እውቅና እንደሚሰጠውም በአዋጁ አካቷል፡፡ ጠበቃው የዲሲፕሊን ጥፋት ማለትም ለፍርድ ቤት ወይም ለሚመለከተው አካል ፈቃዱን እንዲያሳይ ሲጠየቅ ፈቃደኛ ካልሆነ፣ የያዘው ጉዳይ የት እንደደረሰ በደንበኛው ሲጠየቅ በአግባቡ ካላሳወቀ ካመናጨቀና ክብሩን ከነካ፣ ያለአሳማኝ ምክንያት በቀጠሮ ቀን ከፍርድ ቤት ከቀረ ወይም ከዘገየ፣ ለማኅበሩ መክፈል የሚጠበቅበትን ክፍያ በወቅቱ ካልከፈለና ፈቃዱን በወቅቱ ካላሳደሰ ከ5000 ብር እስከ 7000 ብር የሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እንደሚጣልበት በአዋጁ ተደንግጓል፡፡ አዋጁ በርካታ ድንጋጌዎች ተካተው በሙሉ ድምፅ ፀድቋል፡፡
https://t.me/lawsocieties
@lawsocieties
@lawsocieties https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
Oromia Justice Sector Training and Legal Research Institute Special Training Modules