ሰበር ዜና ለ 5ኛ አመት ለህግ Exit Exam ተፈታኞች በሙሉ።
ውጤት ተለቋል።
#Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
ውጤት ተለቋል።
#Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ሰበር ዜና ለ 5ኛ አመት ለህግ ተማሪዎች የ Exit Exam ተፈታኞች በሙሉ።
🟢🟡🔴 #ውጤት #ተለቋል 🟢🟡🔴
This is the official ALE (Alternative Legal Education) channel please join us
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👉 https://t.me/lawsocieties 👈
አለ አማራጭ የሕግ ትምህርት የቴሌግራም ቻናል ተቀላቅለው ቤተሰብ ይሁኑ
👇👇👇👇👇
👉 https://t.me/lawsocieties 👈
ሼር በማድረግ ለወዳጅዎ ያካፍሉ
There is free legal aid. 🟢 🟡 🔴
ነፃ የሕግ ድጋፍ አለ።
ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ዋጋ ስለተሰጠው እና አገልግሎታችን ስለሚሰፋ እና ብዙዎችን ስለምንደርስ አላማችን እሩቅ ነው።
ሼር በማድረግ ለብዙዎች ስለምታደርሱ እናመሰግናለን።
#አለ፤ #ነፃ የህግ ድጋፍ።
መስጠት ለምፈልጉ በሩ ክፍት ነው።
አገልግሎቱን ለሚፈልጉ #ሼር አድርጉ‼️
#Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
#Share #ALE
🟢🟡🔴 #ውጤት #ተለቋል 🟢🟡🔴
This is the official ALE (Alternative Legal Education) channel please join us
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👉 https://t.me/lawsocieties 👈
አለ አማራጭ የሕግ ትምህርት የቴሌግራም ቻናል ተቀላቅለው ቤተሰብ ይሁኑ
👇👇👇👇👇
👉 https://t.me/lawsocieties 👈
ሼር በማድረግ ለወዳጅዎ ያካፍሉ
There is free legal aid. 🟢 🟡 🔴
ነፃ የሕግ ድጋፍ አለ።
ነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት ዋጋ ስለተሰጠው እና አገልግሎታችን ስለሚሰፋ እና ብዙዎችን ስለምንደርስ አላማችን እሩቅ ነው።
ሼር በማድረግ ለብዙዎች ስለምታደርሱ እናመሰግናለን።
#አለ፤ #ነፃ የህግ ድጋፍ።
መስጠት ለምፈልጉ በሩ ክፍት ነው።
አገልግሎቱን ለሚፈልጉ #ሼር አድርጉ‼️
#Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
#Share #ALE
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
There is no limit to the amount of good you can do if you don’t care who gets the credit.
#አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
Have a Blissful day
#አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
Have a Blissful day
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
ALE (አለ) law societies 🔴
ALE (Alternative Legal Education)
All in one, for all.🔴
አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)
ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴
There is free legal aid. ነፃ የሕግ ድጋፍ አለ።
For discussion @ALE_lawsocieties
For more Contact us: @LawsocietiesBot
https://t.me/lawsocieties
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
ALE (አለ) law societies 🔴
ALE (Alternative Legal Education)
All in one, for all.🔴
አለ (አማራጭ የሕግ ትምህርት)
ሁሉም በአንድ፣ ለሁሉም።🔴
There is free legal aid. ነፃ የሕግ ድጋፍ አለ።
For discussion @ALE_lawsocieties
For more Contact us: @LawsocietiesBot
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
#የአሠሪና #ሠራተኛ #አዋጅ
‘ስውር’ ማሻሻያዎች
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁ. 377/96 በማሻሻል ሂደት ውስጥ የሙከራ ጊዜ መጠን እንዲሁም የሥራ ሰዓት ባለማክበርና በመቅረት የሥራ ውል ያለማስጠንቀቂያ ስለሚቋረጥበት ሁኔታ አከራካሪ ምናልባትም አጨቃጫቂ በመሆን ጎልተው ወጥተዋል። የገነነ የንትርክ ርዕስ ባይሆኑም የዓመት ፈቃድ እና የወሊድ ፈቃድ መጠን እንዲሁም አዲስ የተጨመሩት ወሲባዊ ትንኮሳና ጥቃት የሚመለከቱ ድንጋጌዎች በርካታ ውይይት ተደርጎባቸዋል። ሌሎች የማሻሻያ ነጥቦችም ከሠራተኛና አሠሪ ማህበራት እና ኮንፌዴሬሽን የድጋፍ ብሎም የተቃውሞ አስተያየት ቀርቦባቸዋል። የመጨረሻው ረቂቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲቀርብ የረቂቁ ሐተታ ዘምክንያት /አጭር ማብራሪያ/ ከረቂቁ ጋር በምክር ቤቱ ድረ-ገጽ ላይ ተለቋል።
ማብራሪያው በእያንዳንዱ ማሻሻያ በተደረገበት ጉዳይ ሰፊ ገለጻ መያዝ ባይጠበቅበትም የቃላት ማስተካከያም ቢሆን እያንዳንዱን ለውጥ ምንም ሳያስቀር መዘርዝር ይኖርበታል። ‘ዋና’ በሚላቸው ላይ ብቻ ራሱን የሚገድብ ማብራሪያ የ‘ሐተታ ዘምክንያት’ ን መስፈርት አያሟላም። ‘ዋና’ ያልተባሉ ተቆርጠው የቀሩ ለውጦች በአንባቢ በዋናነት ሊፈረጁ እንደሚችሉ መረሳት የለበትም።
አዲሱ የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ማሻሻያ በአዋጅ ቁ. 377/96 ላይ የተቀነሱ፤ የተጨመሩና የተለወጡ ድንጋጌዎችን ለብቻ በመለየት በሌላ ህግ ከማውጣት ይልቅ የተከተለው አቅጣጫ ነባሩን ህግ ‘ሽሮ’ እንደ አዲስ መጻፍ ነው። ሁሉም ማሻሻያዎች በአጭር ማብራሪያው ላይ ያልተዘረዘሩ በመሆኑ በተጨባጭ የተደረገውን እያንዳንዱን ለውጥ ለመለየት ነባሩንና አዲሱን አዋጅ ጎን ለጎን እያስተያዩ ማነጻጸር ይጠይቃል። አሰልቺና አድካሚ ቢሆንም በማሻሻል ሂደት ሆነ በምክር ቤቱ ውይይት ላይ ያልተነሳ ከዚህም አልፎ በማብራሪያው የተዘለለ ለውጥ መኖሩን ለማጣራት ከእንዲህ ዓይነት ንፅፅር የተሻለ አማራጭ የለም።
በንፅፅሩ አማካይነት የሚገኝ በማብራሪያው የተዘለለ ማሻሻያ እንደ ‘ስውር ማሻሻያ’ ይቆጠራል። በዚህ መልኩ ከተደረጉ ማሻሻያዎች መካከል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ።
ጡረታ እና የሥራ ጉዳት ካሣ
በአዋጅ ቁ. 377/96 ማስተካከያ ይፈልጉ ከነበሩ ኢ-ፍትሐዊ ድንጋጌዎች መካከል አንቀጽ 109/1/ በቀዳሚነት ይጠቀሳል። አንቀጹ የጡረታ ተጠቃሚነትን ከሥራ ጉዳት ካሣ ጋር አላግባብ ያቆራኛል። ሆኖም አሉታዊ ውጤቱ በሁለት ምክንያቶች ገኖ አልወጣም። የተፈጻሚነት አድማሱ መጥበብ አንደኛው ምክንያት ነው። አንቀጹ የመንግስት የልማት ድርጅት ሠራተኞችን ብቻ ይጠቅሳል። እነዚህ ሠራተኞች በሥራ ላይ እያሉ የአካል ጉዳት ሲደርስባቸው የሚያገኙት ካሣ የሚወሰነው በጡረታ ሽፋናቸው ወይም በመድን ሽፋናቸው ነው። የመድን ሽፋን ከሌላቸው ሆኖም በጡረታ ህግ ከተሸፈኑ ካሳውን በተመለከተ የጡረታ ህጉ ተፈጻሚነት ያገኛል።
ሁለተኛው ምክንያት አብዛኞቹ የመንግስት የልማት ድርጅት ሠራተኞች የመድን ሽፋን ስላላቸው የጡረታ ህጉን ተፈጻሚነት በተግባር የተገደበ አድርጎታል። ለመሆኑ የጡረታ ህጉን ኢ-ፍትሐዊ ያሰኘው ምንድነው? በዚህ ነጥብ ላይ ዝርዝር ማብራሪያው ከዚህ በፊት በለጠፍኩት ‘የአካል ጉዳት ስሌት’፤ ‘በጡረታ ያልተሸፈነና የመድን ዋስትና ያልተገባለት ሠራተኛ’ በሚለው ስር ይገኛል። በአጭሩ ለማስቀመጥ ያክል የሥራ ላይ ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛ የሚከፈለው ካሳ በጡረታ ህግ ሲሰላ በንፅፅር ከአሠሪና ሠራተኛ ህጉ ስሌት በእጅጉ ማነሱ ብቻ ሳይሆን የጡረታ መብትን ያሳጣል። በሌላ አነጋገር ለጉዳት ካሳ ከተከፈለ በጡረታ ዕድሜ መድረስ ምክንያት የሚከፈለው የጡረታ አበል አይኖርም።
የጡረታ መብትን ከሥራ ጉዳት ካሳ የሚቀላቅለው የአዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 109/1/ በማሻሻያው መፍትሔ ይሰጠዋል ሲባል ጭራሽ አድማሱን አስፍቶ ሁሉንም በአዋጅ ቁ. 1156/2011 የሚገዙ ሠራተኞችን ጠቅልሎ በወሰኑ ስር ከቷቸዋል። በአሁኑ ወቅት ከሞላ ጎደል ሁሉም ሠራተኞች የጡረታ ሽፋን አላቸው። የውይይት እና የክርክር ርዕስ ያልሆነው የአንቀጽ 109/1/ ማሻሻያ ድሮ ‘የመንግስት የልማት ድርጅት ሠራተኞች’ ይል የነበረውን በማውጣት ለሁሉም ሠራተኞች ተፈጻሚ እንዲሆን አድርጎታል። ይህ ደግሞ በውጤቱ አሠሪውን በሥራ ላይ ለሚደርስ ጉዳት በአዋጅ ቁ. 1156/2011 የጉዳት ካሳ ከመክፈል ሀላፊነት ነጻ ሲያደርገው ሠራተኛውን ደግሞ ካሳውን ሲቀበል የጡረታ መብቱን ይነሳዋል።
የአዋጁ ሐተታ ዘምክንያት በአንቀጽ 109/1/ ላይ ስለተደረገው ስር-ነቀል ማሻሻያ ሳይናገር ሳይጋገር ያልፍና በቀጣዩ ንዑስ አንቀጽ ማለትም 109(2) ስለተደረገው ማሻሻያ ማብራራት ይጀምራል።
ጡረታ እና የስንብት ክፍያ
ማሻሻያው ጡረታን ከሥራ ጉዳት ካሳ ጋር እንዳቆራኘው ሁሉ ከስንብት ክፍያ ጋርም አቆራኝቶታል። በዚህ ረገድ ስለተደረገው ማሻሻያ የአዋጁ ሐተታ ዘምክንያት የስንብት ክፍያ ለማግኘት የጡረታ አበል ለመቀበል ብቁ አለመሆን እንደ ቅድመ ሁኔታ መቀመጡን ትኩረት ሰጥቶ በአጭሩ ካብራራ በኋላ ሌላውን ‘ስውር ማሻሻያ’ ግን አድበስብሶ አልፎታል። ለመጥቀስ ያክል፤
አሁን በሥራ ላይ ባለው አዋጅ በአንቀጽ 39 (1) ሥር የሥራ ስንብት ክፍያ የሚያስገኙ የቅጥር ውል ማቋረጫ ምክንያቶች ተዘርዝረው ተቀምጠዋል። ተመሳሳይ መብት የሚያስገኙ ተጨማሪ የቅጥር ውል ማቋረጫ ምክንያቶችም አዋጅ ቁጥር 494/1998 ይዞት በመጣ ማሻሻያ ተዘርዝረው ቀርበዋል። ረቂቁ ሌሎቹን አዋጆች የሚሽር ስለሆነ እነዚህ ተበታትነው የነበሩት ዝርዝሮች ለተደራሽነት ሲባል ወደ አንድ ሰነድ ማጠቃለል ስለሚገባው ይህንኑ ሥራ ተከናውኗል። አንዳንዶቹ የቅጥር ውል ማቋረጫ ምክንያቶችም ላይ ማስተካከያ ተደርጓል። (ሰረዝ የተጨመረ)
እንዲሁ እንደዋዛ ‘ማስተካከያ ተደርጓል’ በሚል ተድበስብሶ የታለፈው ማሻሻያ በይዘቱ ነባር መብትን ከህጉ የፋቀ መሰረታዊ ማሻሻያ ነው። በአዋጅ ቁ. 494/1998 በጡረታ መገለል (የጡረታ ዕድሚ በመድረሱ) ለስንብት ክፍያ ከሚያበቁ ምክንያቶች አንዱ ሆኖ ተጠቅሷል። ሆኖም መብቱ የሚሰራው የፕሮቪደንት ፈንድ ሽፋን ወይም የጡረታ ለሌለው ሠራተኛ ብቻ ነው። በማሻሻያው ይህ ተቆርጦ ወጥቷል። በማሻሻያው የተነሳ የፕሮቪደንት ፈንድ ሽፋን ሆነ የጡረታ መብት የሌለው ሠራተኛ በጡረታ ሲገለል የስንብት ክፍያ የማግኘት መብት ያጣል። እንዲህ ዓይነት ግዙፍ የመብት ማሳጣት ውጤት ያለውን ማሻሻያ ሐተታ ዘምክንያቱ ‘ማስተካከያ’ በሚል አድበስብሶ ያለፈው ለምን ይሆን?
የመብት እና ግዴታዎች መታገድን ተከትሎ የውሉ መቋረጥ
ከሥራ ውል የሚመነጩ መብትና ግዴታዎች መታገድን በሚገዛው የህጉ ክፍል /አንቀጽ 17-22/ ላይ መጠነኛ እና መሰረታዊ የሚባሉ በድምሩ አራት ማሻሻያዎች የተደረጉ ቢሆንም ሀተታ ዘምክንያቱ አንደኛውን ብቻ በመምዘዝ በአንድ ዓረፍተ ነገር ለማብራራት ሞክሯል። ሰነዱ በአንቀጽ 22 ላይ የተደረገውን ማሻሻያ ይጠቅሳል፤ ‘አሠሪውም ለሥራ የሚቀርበውን ሠራተኛ ወደ ሥራ መመለስ አለበት’ ይል የነበረው ተቀይሮ ‘አሠሪውም ለሥራ የሚቀርበውን ሠራተኛ ከሙያው ጋር አግባብነት ባለው የሥራ መደብ ላይ ቀድሞ ሲከፈለው የነበረውን ደመወዙን በመጠበቅ ወደ ሥራው መመለስ አለበት።’ በሚል ተሻሽሏል።
‘ስውር’ ማሻሻያዎች
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁ. 377/96 በማሻሻል ሂደት ውስጥ የሙከራ ጊዜ መጠን እንዲሁም የሥራ ሰዓት ባለማክበርና በመቅረት የሥራ ውል ያለማስጠንቀቂያ ስለሚቋረጥበት ሁኔታ አከራካሪ ምናልባትም አጨቃጫቂ በመሆን ጎልተው ወጥተዋል። የገነነ የንትርክ ርዕስ ባይሆኑም የዓመት ፈቃድ እና የወሊድ ፈቃድ መጠን እንዲሁም አዲስ የተጨመሩት ወሲባዊ ትንኮሳና ጥቃት የሚመለከቱ ድንጋጌዎች በርካታ ውይይት ተደርጎባቸዋል። ሌሎች የማሻሻያ ነጥቦችም ከሠራተኛና አሠሪ ማህበራት እና ኮንፌዴሬሽን የድጋፍ ብሎም የተቃውሞ አስተያየት ቀርቦባቸዋል። የመጨረሻው ረቂቅ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲቀርብ የረቂቁ ሐተታ ዘምክንያት /አጭር ማብራሪያ/ ከረቂቁ ጋር በምክር ቤቱ ድረ-ገጽ ላይ ተለቋል።
ማብራሪያው በእያንዳንዱ ማሻሻያ በተደረገበት ጉዳይ ሰፊ ገለጻ መያዝ ባይጠበቅበትም የቃላት ማስተካከያም ቢሆን እያንዳንዱን ለውጥ ምንም ሳያስቀር መዘርዝር ይኖርበታል። ‘ዋና’ በሚላቸው ላይ ብቻ ራሱን የሚገድብ ማብራሪያ የ‘ሐተታ ዘምክንያት’ ን መስፈርት አያሟላም። ‘ዋና’ ያልተባሉ ተቆርጠው የቀሩ ለውጦች በአንባቢ በዋናነት ሊፈረጁ እንደሚችሉ መረሳት የለበትም።
አዲሱ የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ማሻሻያ በአዋጅ ቁ. 377/96 ላይ የተቀነሱ፤ የተጨመሩና የተለወጡ ድንጋጌዎችን ለብቻ በመለየት በሌላ ህግ ከማውጣት ይልቅ የተከተለው አቅጣጫ ነባሩን ህግ ‘ሽሮ’ እንደ አዲስ መጻፍ ነው። ሁሉም ማሻሻያዎች በአጭር ማብራሪያው ላይ ያልተዘረዘሩ በመሆኑ በተጨባጭ የተደረገውን እያንዳንዱን ለውጥ ለመለየት ነባሩንና አዲሱን አዋጅ ጎን ለጎን እያስተያዩ ማነጻጸር ይጠይቃል። አሰልቺና አድካሚ ቢሆንም በማሻሻል ሂደት ሆነ በምክር ቤቱ ውይይት ላይ ያልተነሳ ከዚህም አልፎ በማብራሪያው የተዘለለ ለውጥ መኖሩን ለማጣራት ከእንዲህ ዓይነት ንፅፅር የተሻለ አማራጭ የለም።
በንፅፅሩ አማካይነት የሚገኝ በማብራሪያው የተዘለለ ማሻሻያ እንደ ‘ስውር ማሻሻያ’ ይቆጠራል። በዚህ መልኩ ከተደረጉ ማሻሻያዎች መካከል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ።
ጡረታ እና የሥራ ጉዳት ካሣ
በአዋጅ ቁ. 377/96 ማስተካከያ ይፈልጉ ከነበሩ ኢ-ፍትሐዊ ድንጋጌዎች መካከል አንቀጽ 109/1/ በቀዳሚነት ይጠቀሳል። አንቀጹ የጡረታ ተጠቃሚነትን ከሥራ ጉዳት ካሣ ጋር አላግባብ ያቆራኛል። ሆኖም አሉታዊ ውጤቱ በሁለት ምክንያቶች ገኖ አልወጣም። የተፈጻሚነት አድማሱ መጥበብ አንደኛው ምክንያት ነው። አንቀጹ የመንግስት የልማት ድርጅት ሠራተኞችን ብቻ ይጠቅሳል። እነዚህ ሠራተኞች በሥራ ላይ እያሉ የአካል ጉዳት ሲደርስባቸው የሚያገኙት ካሣ የሚወሰነው በጡረታ ሽፋናቸው ወይም በመድን ሽፋናቸው ነው። የመድን ሽፋን ከሌላቸው ሆኖም በጡረታ ህግ ከተሸፈኑ ካሳውን በተመለከተ የጡረታ ህጉ ተፈጻሚነት ያገኛል።
ሁለተኛው ምክንያት አብዛኞቹ የመንግስት የልማት ድርጅት ሠራተኞች የመድን ሽፋን ስላላቸው የጡረታ ህጉን ተፈጻሚነት በተግባር የተገደበ አድርጎታል። ለመሆኑ የጡረታ ህጉን ኢ-ፍትሐዊ ያሰኘው ምንድነው? በዚህ ነጥብ ላይ ዝርዝር ማብራሪያው ከዚህ በፊት በለጠፍኩት ‘የአካል ጉዳት ስሌት’፤ ‘በጡረታ ያልተሸፈነና የመድን ዋስትና ያልተገባለት ሠራተኛ’ በሚለው ስር ይገኛል። በአጭሩ ለማስቀመጥ ያክል የሥራ ላይ ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛ የሚከፈለው ካሳ በጡረታ ህግ ሲሰላ በንፅፅር ከአሠሪና ሠራተኛ ህጉ ስሌት በእጅጉ ማነሱ ብቻ ሳይሆን የጡረታ መብትን ያሳጣል። በሌላ አነጋገር ለጉዳት ካሳ ከተከፈለ በጡረታ ዕድሜ መድረስ ምክንያት የሚከፈለው የጡረታ አበል አይኖርም።
የጡረታ መብትን ከሥራ ጉዳት ካሳ የሚቀላቅለው የአዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 109/1/ በማሻሻያው መፍትሔ ይሰጠዋል ሲባል ጭራሽ አድማሱን አስፍቶ ሁሉንም በአዋጅ ቁ. 1156/2011 የሚገዙ ሠራተኞችን ጠቅልሎ በወሰኑ ስር ከቷቸዋል። በአሁኑ ወቅት ከሞላ ጎደል ሁሉም ሠራተኞች የጡረታ ሽፋን አላቸው። የውይይት እና የክርክር ርዕስ ያልሆነው የአንቀጽ 109/1/ ማሻሻያ ድሮ ‘የመንግስት የልማት ድርጅት ሠራተኞች’ ይል የነበረውን በማውጣት ለሁሉም ሠራተኞች ተፈጻሚ እንዲሆን አድርጎታል። ይህ ደግሞ በውጤቱ አሠሪውን በሥራ ላይ ለሚደርስ ጉዳት በአዋጅ ቁ. 1156/2011 የጉዳት ካሳ ከመክፈል ሀላፊነት ነጻ ሲያደርገው ሠራተኛውን ደግሞ ካሳውን ሲቀበል የጡረታ መብቱን ይነሳዋል።
የአዋጁ ሐተታ ዘምክንያት በአንቀጽ 109/1/ ላይ ስለተደረገው ስር-ነቀል ማሻሻያ ሳይናገር ሳይጋገር ያልፍና በቀጣዩ ንዑስ አንቀጽ ማለትም 109(2) ስለተደረገው ማሻሻያ ማብራራት ይጀምራል።
ጡረታ እና የስንብት ክፍያ
ማሻሻያው ጡረታን ከሥራ ጉዳት ካሳ ጋር እንዳቆራኘው ሁሉ ከስንብት ክፍያ ጋርም አቆራኝቶታል። በዚህ ረገድ ስለተደረገው ማሻሻያ የአዋጁ ሐተታ ዘምክንያት የስንብት ክፍያ ለማግኘት የጡረታ አበል ለመቀበል ብቁ አለመሆን እንደ ቅድመ ሁኔታ መቀመጡን ትኩረት ሰጥቶ በአጭሩ ካብራራ በኋላ ሌላውን ‘ስውር ማሻሻያ’ ግን አድበስብሶ አልፎታል። ለመጥቀስ ያክል፤
አሁን በሥራ ላይ ባለው አዋጅ በአንቀጽ 39 (1) ሥር የሥራ ስንብት ክፍያ የሚያስገኙ የቅጥር ውል ማቋረጫ ምክንያቶች ተዘርዝረው ተቀምጠዋል። ተመሳሳይ መብት የሚያስገኙ ተጨማሪ የቅጥር ውል ማቋረጫ ምክንያቶችም አዋጅ ቁጥር 494/1998 ይዞት በመጣ ማሻሻያ ተዘርዝረው ቀርበዋል። ረቂቁ ሌሎቹን አዋጆች የሚሽር ስለሆነ እነዚህ ተበታትነው የነበሩት ዝርዝሮች ለተደራሽነት ሲባል ወደ አንድ ሰነድ ማጠቃለል ስለሚገባው ይህንኑ ሥራ ተከናውኗል። አንዳንዶቹ የቅጥር ውል ማቋረጫ ምክንያቶችም ላይ ማስተካከያ ተደርጓል። (ሰረዝ የተጨመረ)
እንዲሁ እንደዋዛ ‘ማስተካከያ ተደርጓል’ በሚል ተድበስብሶ የታለፈው ማሻሻያ በይዘቱ ነባር መብትን ከህጉ የፋቀ መሰረታዊ ማሻሻያ ነው። በአዋጅ ቁ. 494/1998 በጡረታ መገለል (የጡረታ ዕድሚ በመድረሱ) ለስንብት ክፍያ ከሚያበቁ ምክንያቶች አንዱ ሆኖ ተጠቅሷል። ሆኖም መብቱ የሚሰራው የፕሮቪደንት ፈንድ ሽፋን ወይም የጡረታ ለሌለው ሠራተኛ ብቻ ነው። በማሻሻያው ይህ ተቆርጦ ወጥቷል። በማሻሻያው የተነሳ የፕሮቪደንት ፈንድ ሽፋን ሆነ የጡረታ መብት የሌለው ሠራተኛ በጡረታ ሲገለል የስንብት ክፍያ የማግኘት መብት ያጣል። እንዲህ ዓይነት ግዙፍ የመብት ማሳጣት ውጤት ያለውን ማሻሻያ ሐተታ ዘምክንያቱ ‘ማስተካከያ’ በሚል አድበስብሶ ያለፈው ለምን ይሆን?
የመብት እና ግዴታዎች መታገድን ተከትሎ የውሉ መቋረጥ
ከሥራ ውል የሚመነጩ መብትና ግዴታዎች መታገድን በሚገዛው የህጉ ክፍል /አንቀጽ 17-22/ ላይ መጠነኛ እና መሰረታዊ የሚባሉ በድምሩ አራት ማሻሻያዎች የተደረጉ ቢሆንም ሀተታ ዘምክንያቱ አንደኛውን ብቻ በመምዘዝ በአንድ ዓረፍተ ነገር ለማብራራት ሞክሯል። ሰነዱ በአንቀጽ 22 ላይ የተደረገውን ማሻሻያ ይጠቅሳል፤ ‘አሠሪውም ለሥራ የሚቀርበውን ሠራተኛ ወደ ሥራ መመለስ አለበት’ ይል የነበረው ተቀይሮ ‘አሠሪውም ለሥራ የሚቀርበውን ሠራተኛ ከሙያው ጋር አግባብነት ባለው የሥራ መደብ ላይ ቀድሞ ሲከፈለው የነበረውን ደመወዙን በመጠበቅ ወደ ሥራው መመለስ አለበት።’ በሚል ተሻሽሏል።
ከአንቀጽ 17-22 ከተደረጉት ማሻሻያዎች ውስጥ በመሰረታዊነት ገዝፎ የሚወጣው የአንቀጽ 21/2/ ማሽሻያ ነው። ይህ አንቀጽ ቀድሞም ቢሆን በችግር የተተበተበ ነበር። ማሻሻያው ሌላ ትብታብ ጨምሮበት የማይፈታ ቋጠሮ አድርጎታል። በአዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 21/2/ አሠሪው በተፈቀደለት የዕገዳ ጊዜ ወይም በህጉ በተወሰነ ከፍተኛው የ90 ቀናት የዕገዳ ጊዜ ውስጥ ሥራውን እንደገና ለመቀጠል የማይችል መሆኑን የሠራተኛ ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ካመነ ሠራተኛው በአንቀጽ 39 እና 44 የተመለከቱትን ጥቅሞች የማግኘት መብቱን ይጠብቅለታል። የአዋጅ ቁ. 1156/2011 ማሻሻያ ‘ካመነ’ ከሚለው ለጥቆ ‘ሠራተኛው የቅጥር ውሉ ተቋርጦ’ የሚል ሐረግ ጨምሮበታል።
የዚህ ስውር ማሻሻያ እንደምታ እንደሚከተለው ተዳሷል።
የዕገዳ ምክንያት አለማብቃት
የዕገዳ ጊዜ ማብቃት የዕገዳ ምክንያት ማብቃትን አያሳይም። አሠሪውን የሚመለከቱ የማገድ ምክንያቶች አሠሪው ከተፈቀደለት ወይም በህጉ ከተቀመጠው የዘጠና ቀናት ጊዜ በላይ ሊዘልቁ ይችላሉ። ይህ ሲሆን የአዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 21(2) ሠራተኛውን የስንብት ክፍያ እና የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያ የማግኘት መብቱን ይጠብቅለታል። ክፍያዎቹ የሥራ ውል መቋረጥ ውጤቶች እንደመሆናቸው ውሉ የሚቋረጥበት መንገድ ሳይታወቅ ስለክፍያ ማውራት ከማደናገር የዘለለ ፋይዳ የለውም። የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሚወስነው ወይም በህጉ ከተቀመጠው የዘጠና ቀናት ማብቃት በኋላ የዕገዳ ምክንያት አለማብቃት (መቀጠል) በራሱ የሥራ ውልን የሚያቋርጥ በቂ ምክንያት አይደለም። ይህ ፈጦ የወጣ የህጉ ግድፈት በማሻሻያው መስተካከል ቢኖርበትም ከመስተካከል ይልቅ ችግሩ ገዝፎ እንዲባባስ ተደርጓል።
አዋጅ ቁ. 1156/2011 በአንቀጽ 21(2) ላይ ‘ካመነ’ ከሚለው ቀጥሎ ‘ሠራተኛው የቅጥር ውሉ ተቋርጦ’ የሚል ሐረግ ጨምሮበታል። ‘ካመነ’ በሚል ልኩ የማይታወቅ ተለጣጭ ስልጣን (discretion) የሚያጎናጽፈው ማሻሻያ ስልጣኑ የተሰጠው አካል ይህን ስልጣን በመገልገል ስለሚሰወደው እርምጃ ወይም ውሳኔ በዝምታ አልፎታል። ‘ሠራተኛው በአንቀጽ 39 እና 44 የተመለከቱትን ጥቅሞች የማግኘት መብት አለው።’ የሚለው የቀድሞው አዋጅ ሆነ ‘ሠራተኛው የቅጥር ውሉ ተቋርጦ በአንቀጽ 39 እና 44 የተመለከቱትን ጥቅሞች የማግኘት መብት አለው።’ የሚለው አዲሱ አዋጅ ሁለቱም በውሉ ዕጣ ፈንታ ላይ ማን ወሳኝ እንደሚሆን ግልጽ አላደረጉትም። ውሉ የሚቋረጠው በህግ በተደነገገው መንገድ? በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን ውሳኔ? ወይስ በአሠሪው አነሳሽነት?
ለመቀላቀል ሊንኩን ይጫኑ......❗️
https://t.me/lawsocieties
ከሥራ ውል የሚመነጭ መብትና ግዴታ ለጊዜው መታገድና የዕገዳው ምክንያት አለማብቃት በቀጥታ ወደ ሥራ ውል መቋረጥ ያመራበት ምክንያት ሐተታ ዘምክንያቱ ሊመልሰው የሚገባ መሰረታዊ ጥያቄ ነበር። በመጀመሪያ ደረጃ አሠሪው ሥራውን እንደገና ለመቀጠል የማይችል ከሆነ በአንድ ተቋም ዕምነት ሳይሆን በተጨባጭ ማስረጃ ሊረጋገጥ ይገባል። ማረጋገጫ ከተገኘ ደግሞ የሥራ ውሉ ሊቋረጥ የሚችለው በአንቀጽ 24/4/ (ድርጅቱ በመዘጋቱ) ወይም በአሠሪው አነሳሽነት በአንቀጽ 28(2) ሀ (በቅነሳ) ነው። ዕገዳ መኖሩ የሁለቱን ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት ሊያስቀር እንደማይገባ ግልጽ ነው።
የዕገዳ ጊዜ ማብቃትን ተከትሎ አሠሪው ምን ማድረግ አለበት? ወይም ውሉን በየትኛው ድንጋጌ መሰረት ማቋረጥ አለበት? የሚለው ጥያቄ ሊያስጨንቅ የሚገባው አሠሪውን እንጂ አስፈጻሚውን አካል አይደለም። ለዕገዳው ምክንያት የሆነው ነገር ከዕገዳ ጊዜው በላይ ቢቀጥልም ባይቀጥልም የዕገዳ ምክንያት አለማብቃት ህጋዊ ውጤቱ በአንቀጽ 22 ላይ ከተቀመጠው ውጪ አይወጣም። የዕገዳ ጊዜው እስካበቃ ድረስ የዕገዳው ምክንያት አበቃም አላበቃም ለጊዜው ታግደው የነበሩት መብትና ግዴታዎች ውጤት ማግኘት ይጀምራሉ። ከዚህ በኋላ የሚሆነውን ‘ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን ካመነ’ የሚወስነው አይደለም። ከዚያ ይልቅ ከዕገዳው ማብቃት በኋላ ከአቅም በላይ የሆነው ምክንያት ወይም ያልታሰበ የገንዘብ ችግር ካልተወገደ የመዋቅር ለውጥ ማድረግ፣ የቅነሳ እርምጃ መውሰድ፣ ድርጅቱን ሙሉ በሙሉ መዝጋት ብሎም መፍትሔ ሊሆን የሚችል የተለየ ዕቅድ መቀየስና መተግበር በአጠቃላይ የችግሩን ስፋትና ጥልቀት አይቶ ይበጀኛል የሚለውን መወሰን የአሠሪው ስልጣን ነው።
by Abrham Yohannes
source Ethiopian Legal Brief
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
የዚህ ስውር ማሻሻያ እንደምታ እንደሚከተለው ተዳሷል።
የዕገዳ ምክንያት አለማብቃት
የዕገዳ ጊዜ ማብቃት የዕገዳ ምክንያት ማብቃትን አያሳይም። አሠሪውን የሚመለከቱ የማገድ ምክንያቶች አሠሪው ከተፈቀደለት ወይም በህጉ ከተቀመጠው የዘጠና ቀናት ጊዜ በላይ ሊዘልቁ ይችላሉ። ይህ ሲሆን የአዋጅ ቁ. 377/96 አንቀጽ 21(2) ሠራተኛውን የስንብት ክፍያ እና የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያ የማግኘት መብቱን ይጠብቅለታል። ክፍያዎቹ የሥራ ውል መቋረጥ ውጤቶች እንደመሆናቸው ውሉ የሚቋረጥበት መንገድ ሳይታወቅ ስለክፍያ ማውራት ከማደናገር የዘለለ ፋይዳ የለውም። የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሚወስነው ወይም በህጉ ከተቀመጠው የዘጠና ቀናት ማብቃት በኋላ የዕገዳ ምክንያት አለማብቃት (መቀጠል) በራሱ የሥራ ውልን የሚያቋርጥ በቂ ምክንያት አይደለም። ይህ ፈጦ የወጣ የህጉ ግድፈት በማሻሻያው መስተካከል ቢኖርበትም ከመስተካከል ይልቅ ችግሩ ገዝፎ እንዲባባስ ተደርጓል።
አዋጅ ቁ. 1156/2011 በአንቀጽ 21(2) ላይ ‘ካመነ’ ከሚለው ቀጥሎ ‘ሠራተኛው የቅጥር ውሉ ተቋርጦ’ የሚል ሐረግ ጨምሮበታል። ‘ካመነ’ በሚል ልኩ የማይታወቅ ተለጣጭ ስልጣን (discretion) የሚያጎናጽፈው ማሻሻያ ስልጣኑ የተሰጠው አካል ይህን ስልጣን በመገልገል ስለሚሰወደው እርምጃ ወይም ውሳኔ በዝምታ አልፎታል። ‘ሠራተኛው በአንቀጽ 39 እና 44 የተመለከቱትን ጥቅሞች የማግኘት መብት አለው።’ የሚለው የቀድሞው አዋጅ ሆነ ‘ሠራተኛው የቅጥር ውሉ ተቋርጦ በአንቀጽ 39 እና 44 የተመለከቱትን ጥቅሞች የማግኘት መብት አለው።’ የሚለው አዲሱ አዋጅ ሁለቱም በውሉ ዕጣ ፈንታ ላይ ማን ወሳኝ እንደሚሆን ግልጽ አላደረጉትም። ውሉ የሚቋረጠው በህግ በተደነገገው መንገድ? በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን ውሳኔ? ወይስ በአሠሪው አነሳሽነት?
ለመቀላቀል ሊንኩን ይጫኑ......❗️
https://t.me/lawsocieties
ከሥራ ውል የሚመነጭ መብትና ግዴታ ለጊዜው መታገድና የዕገዳው ምክንያት አለማብቃት በቀጥታ ወደ ሥራ ውል መቋረጥ ያመራበት ምክንያት ሐተታ ዘምክንያቱ ሊመልሰው የሚገባ መሰረታዊ ጥያቄ ነበር። በመጀመሪያ ደረጃ አሠሪው ሥራውን እንደገና ለመቀጠል የማይችል ከሆነ በአንድ ተቋም ዕምነት ሳይሆን በተጨባጭ ማስረጃ ሊረጋገጥ ይገባል። ማረጋገጫ ከተገኘ ደግሞ የሥራ ውሉ ሊቋረጥ የሚችለው በአንቀጽ 24/4/ (ድርጅቱ በመዘጋቱ) ወይም በአሠሪው አነሳሽነት በአንቀጽ 28(2) ሀ (በቅነሳ) ነው። ዕገዳ መኖሩ የሁለቱን ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት ሊያስቀር እንደማይገባ ግልጽ ነው።
የዕገዳ ጊዜ ማብቃትን ተከትሎ አሠሪው ምን ማድረግ አለበት? ወይም ውሉን በየትኛው ድንጋጌ መሰረት ማቋረጥ አለበት? የሚለው ጥያቄ ሊያስጨንቅ የሚገባው አሠሪውን እንጂ አስፈጻሚውን አካል አይደለም። ለዕገዳው ምክንያት የሆነው ነገር ከዕገዳ ጊዜው በላይ ቢቀጥልም ባይቀጥልም የዕገዳ ምክንያት አለማብቃት ህጋዊ ውጤቱ በአንቀጽ 22 ላይ ከተቀመጠው ውጪ አይወጣም። የዕገዳ ጊዜው እስካበቃ ድረስ የዕገዳው ምክንያት አበቃም አላበቃም ለጊዜው ታግደው የነበሩት መብትና ግዴታዎች ውጤት ማግኘት ይጀምራሉ። ከዚህ በኋላ የሚሆነውን ‘ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን ካመነ’ የሚወስነው አይደለም። ከዚያ ይልቅ ከዕገዳው ማብቃት በኋላ ከአቅም በላይ የሆነው ምክንያት ወይም ያልታሰበ የገንዘብ ችግር ካልተወገደ የመዋቅር ለውጥ ማድረግ፣ የቅነሳ እርምጃ መውሰድ፣ ድርጅቱን ሙሉ በሙሉ መዝጋት ብሎም መፍትሔ ሊሆን የሚችል የተለየ ዕቅድ መቀየስና መተግበር በአጠቃላይ የችግሩን ስፋትና ጥልቀት አይቶ ይበጀኛል የሚለውን መወሰን የአሠሪው ስልጣን ነው።
by Abrham Yohannes
source Ethiopian Legal Brief
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
የህዝብ በዓላት በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁ. 1156-2011.......
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
Read the detail here below.
https://chilot.me/2021/02/public-holidays-under-ethiopian-employment-law
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
Read the detail here below.
https://chilot.me/2021/02/public-holidays-under-ethiopian-employment-law
Ethiopian Legal Brief
የህዝብ በዓላት በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁ. 1156-2011
ከ195 አገራት ውስጥ ኢራን በ30 የህዝብ በዓላት በአንደኛነት ትመራለች።[1] አዘርባጃን፤ ቡልጋሪያ እና ማሌዢያ በ19 በዓላት በሁለተኛ ደረጃ ተሰልፈዋል።[2] በደረጃው መጨረሻ ላይ የምትገኘው ኖርዌይ ስትሆን ያላት ሁለት የህዝብ በዓላት ብቻ ነው።[3] ከዝቅተኛው እስከ ከፍተኛው የ195 አገራት አማካይ ሲወሰድ…
list of laws 1934-2011.pdf
1.1 MB
LIST OF ALL PROCLAMATIONS
የአዋጆች ዝርዝር ከ1934 ዓ.ም. እስከ 2011 ዓ.ም. ድረስ
ከአዋጅ ቁ. 1-1934 እስከ 1100-2011 ዓ.ም ድረስ
በጠቅላይ ዓቃቤ ህግ የተዘጋጀ
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
የአዋጆች ዝርዝር ከ1934 ዓ.ም. እስከ 2011 ዓ.ም. ድረስ
ከአዋጅ ቁ. 1-1934 እስከ 1100-2011 ዓ.ም ድረስ
በጠቅላይ ዓቃቤ ህግ የተዘጋጀ
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
Exit Exam ውጤት #በትንሽ ነጥብ ልዩነት ያልመጣላችሁ ውድ የህግ ቤተሰቦች ውጤት በወጣ በ15 ቀን ውስጥ remark (እንደገና ይታረምልኝ) ጥያቄ በህግ ት/ቤታችሁ በኩል በፅሁፍ በማመልከት መጠየቅ ትችላላችሁ። ለበለጠ መረጃ የህግ ት/ቤታችሁን ሄድ ፤ ዲን ወይም ሀላፊ በመጠየቅ እንደገና ለማሳረም መስፈርቱን የምታሟሉ ከሆነ ብቻ ሂደቱን ጠብቃችሁ እንድታመለክቱ እናበረታታችኋለን።
የመረጃው ምንጭ @lawsocieties #አለ #ALE
We go together‼️
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
የመረጃው ምንጭ @lawsocieties #አለ #ALE
We go together‼️
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
Forwarded from Deleted Account
ALE families
Please share me if you have the english version of the new proclamation for amnesty 1096/2018.
Thankyou in advance.
Please share me if you have the english version of the new proclamation for amnesty 1096/2018.
Thankyou in advance.
መመሪያ ቁጥር 45-2007.pdf
34.7 MB
የከተማ የመሬት ይዞታ ማረጋገጥ እና ምዝገባ መመሪያ ቁጥር 45-2007
ታህሳስ 2007 ዓ.ም.
አውጭው ባለስልጣን፡ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር
#DIRECTIVES
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
ታህሳስ 2007 ዓ.ም.
አውጭው ባለስልጣን፡ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር
#DIRECTIVES
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
📌 #የከተማ መሬትና ቤት ይዞታ ስመ-ንብረት ዝውውር እንዴት ይፈፀማል ❓
በስመ ንብረት ዝውውር ወቅት መሟላት ያለባቸው መረጃዎች የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በወጣው አዋጅ ቁጥር 721/2004 አንቀፅ 33 ንዑስ አንቀፅ 2 አንፃር ሲታይ
🛑 1.1. የከተማ ቤትና ይዞታ ስመ-ንብረት ዝውውር ስለመፈጸም የሚከተሉት ማስረጃዎች/ሰነዶች ሲሟሉ የስመ ንብረት ዝውውር የሚፈጸም ይሆናል፤ 👇
1) ህጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት/ካርታ፣
2) ጸድቆ የተሰጠ የግንባታ ፕላን፣ የስራ ዝርዝር ግምት ወይም የጸደቀ የነባር ግንባታ ፕላን፣
3) ጸድቆ በተሰጠው የግንባታ ፕላን መሰረት ስለመገንባቱ እና ግንባታው ያለበት ደረጃ የተረጋገጠበት ማስረጃ/50% እና በላይ/፤
4) ውዝፍ የሊዝ/ኪራይ ዕዳ የሌለበት ስለመሆኑ የተሰጠ የማረጋገጫ ደብዳቤ ወይም ቀሪ የሊዝ ክፍያ ዕዳውን ገዥው ለመክፈል በፊርማ ያረጋገጠበት የስምምነት ደብዳቤ ፣
5) በንብረቱ ላይ የባንክ እዳ/የፍ/ቤት ዕግድ የሌለበት ስለመሆኑ ማረጋገጫ ሲቀርብ፣
6) የቤትና ይዞታ ስም ዝውውር ጥያቄው የቀረበው በህግ ባለመብት/በውርስ/በፍርድ አፈጻጸም ወይም በውክልና ከሆነ ይህንኑ የሚገልጽ ማስረጃ፤
7) በግለሰቦች ግዥና ሽያጭ ወይም ስጦታ ስምምነት ከሆነ በዉልና ማስረጃ በአካል ቀርቦ በእማኞች የተፈረመ የስምምነት የውል ማስረጃ ሲቀርብ፣
🛑 1.2. በሽያጭ/በስጦታ የሚተላለፍ ቤትና ይዞታ ስም-ዝውውር መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች፣ 👇
1) ግንባታው በዋስትና ያልተያዘ እንዲሁም እዳ የሌለበት መሆኑ ሲረጋገጥ ወይም እዳው በሚመለከተው አካል በደብዳቤ መነሳቱ ሲረጋገጥ፣
2) የቤትና ይዞታ ሽያጭ ወይም የስጦታ ውሉ በምስክሮች ሲረጋገጥና በፍትህ ወይም በመሪ ማዘጋጃ ቤት ፊት ቀርቦ ሲጸድቅ፣
3) ግንባታው ጸድቆ በተሰጠው ዲዛይን መሰረት 50 በመቶና በላይ የተሰራ መሆኑ በባለሙያ ተረጋግጦ ሲቀርብ፣
4) በይዞታው ላይ ውዝፍ የቦታ ኪራይ የሌለበት ስለመሆኑ ወይም ውዝፍ የቦታ ኪራይ ክፍያ አጠናቆ የከፈለ ስለመሆኑ የቀረበ ክፍያ ደረሰኝ ማረጃ ሲቀርብ፣
5) የአገልግሎትና የገቢዎች ክፍያ በቤቱ ግምት መሰረት ስለመከፈሉ ሲረጋገጥ፣
🛑 #ዝውውሩ የሚፈፀመው #በሊዝ በተገኘ ይዞታና ግንባታ ላይ ከሆነ
1) የሊዝ ይዞታ ባለቤትነት ኦሪጅናል ካርታና ውል ሲቀርብ፣
2) በሊዝ ውል መሰረት ክፍያው የተጠናቀቀና ሌሎች ግዴታዎቹን የተወጣ መሆኑ ሲረጋገጥ ወይም የሊዝ እዳው ያልተጠናቀቀ ከሆነ ስም የሚዞርለት ወገን እዳውን ለመክፈል እና ነባሩን የሊዝ ውል ግዴታዎች የተቀበለ ስለመሆኑ ከከተማው በጽሁፍና በፊርማ አረጋግጦ ሲያቀርብ፣
3) በሊዝ የተገዛን የመሬት ይዞታ ለሌላ ሰው ለማስተላለፍ በቅድሚያ በገባው የሊዝ ውል መሰረት በተቀመጠው የጊዜ ገደብ የሚፈለገውን የግንባታ ደረጃ ያሟላ መሆኑ ወይም የግንባታ ፈቃድ የጊዜ ገደብ ያላለፈ ወይም የግንባታ ማራዘሚያ የተፈቀደለት መሆኑ ሲረጋጥ፣
4) የከተማ ቤትና ይዞታ ሽያጭ ወይም የስጦታ ውሉ በምስክሮች ሲረጋጥና በዉልና ማስረጃ ቀርቦ ሲጸድቅ ይሆናል፡፡
🛑 1.3. በውርስ የተገኘ ይዞታና ቤት የባለቤትነት ስመ-ንብረት ዝውውር አፈፃፀም፣
(ሀ) በውርስ የተላለፈ #ነባር_ይዞታ ዝውውር ለመፈፀም መሟላት ያለባቸው፡-
1) የሚዛወረው የመሬት ይዞታ ወይም ቤት ህጋ የባለቤትነት ማስረጃ/ካርታ ሲኖረው፣
2) ወራሾች የውርስ ባለመብትነትን የሚያረጋግጥ የፍርድ ቤት ውሳኔ ማስረጃ ሲያቀርቡ፣
3) ወራሾች በውርስ ያገኙትን ይዞታ ወይም ቤት በየግላቸው የባለቤትነት ማስረጃ ለመያዝ ሲፈልጉ ለእያንዳንዳቸው ድርሻ መጠን በፍ/ቤት የፀደቀ ማስረጃ ሲያቀርቡ ወይም የሁሉም ወራሾች የጋራ ስምምነት በውል አፅዳቂ አካል ጸድቆ ሲቀርብ፣
4) የእያንዳንዱ ወራሽ የድርሻ መጠን በፍርድ ቤት ያልተረጋገጠ ከሆነ የስም ዝውውሩ በሁሉም ወራሾች ስም በጋራ የሚፈፀም ይሆናል፡፡
የፍርድ ቤቱ የውርሱ ውሳኔ የይዞታ ክፍፍልን የሚያስከትል ሆኖ ሲገኝ የሚፈፀመው የወቅቱን አነስተኛ የይዞታ መጠን መስፈርት የሚያሟላ ከሆነ ብቻ ነው፡፡ ይህ ካልሆነም በተነፃፃሪ የመሬት ይዞታ ድርሻ ህግ ወይም በጋራ ሰነድ/ካርታ መሰረት ይስተናገዳል፡፡
ይዞታው በውሉ መሰረት ግንባታ ለመጀመር የተሰጠውን የጊዜ ገደብ ያለፈበት እና ግንባታው ያልተጀመረ ከሆነ በውርስ ሊተላለፍ አይችልም፡፡
(ለ) #በሊዝ የተያዘ ይዞታ ለህጋዊ ወራሽ የሚተላለፈውና ዝውውር የሚፈፀመው፡-
1) አውራሹ በገባው የሊዝ ውል ግዴታ መሰረት አመታዊውን የሊዝ ክፍያ የፈፀመና ሌሎች የሊዝ ግዴታችን በተገቢው መንገድ የተወጣ ሲሆን፣
2) ወራሽ አውራሽ የገባቸውን የውል ስምምነቶች(የሊዝ መብት፣ክልከላና ኃላፊነት) ሙሉ በሙሉ የተቀበለ መሆኑን በፊርማው ሲያረጋግጥና ውዝፍ ክፍያ ካለ ከፍሎ ደረሰኝ ሲያቀርብ ይሆናል፡፡
3) በሊዝ ውሉ መሰረት አውራሹ በህይወት እያለ ለግንበታ መጀመሪያ የተሰጠው የጊዜ ገደብ ካለፈና ግንባታ ካልጀመረ ውሉ ተቋርጦ ቦታው ለከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት ተመላሽ ይሆናል፡፡
አውራሽ በይዞታው ላይ ግንባታ ያልጀመረው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት መሆኑ ከተረጋጠ አውራሽ በህይወት ቢኖር ኖሮ በመመሪያው መሰረት ሊፈቀድለት የሚችለው የግንባታ መጀመሪያ የማራዘሚያ ጊዜ ለወራሽ ሊፈቀድለት ይችላል፡፡
🛑 1.4. በባንክ ሃራጅ የሚሸጥ እና የሚወረስ ቤት የባለቤትነት ስም ዝውውር
1) በባንክ የተሸጠ ቤት የባለቤትነት ስም ዝውውር ለመፈፀም በሐራጅ ጨረታው አሸናፊ የሆነው ሰው ያሸነፈበትን ዋጋና ለዝውውሩ በውል የገባቸው ግዴታዎች ተገልፀው ከባንኩ የተፃፈ ህጋዊ ደብዳቤና ውል ሲቀርብ፣
2) በባንክ ዋስትና ተይዞ የነበረው ይዞታ የባለቤትነት ማረጃ/ካርታ በማህደሩ ውስጥ ካለው ሰነድ ጋር ተገናዝቦ ትክክለኛነቱ ሲረጋገጥ፣
3) ይዞታው በሌላ ባንክ ብድርና ዋስትና ያልተያዘ ወይም እገዳ የሌለበት መሆኑ ሲረጋገጥ፣
4) በሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃ ዋስትና የተመዘገበ ዋስትና ያለው ባንክ መኖሩ ከተረጋገጠ ባንኩ ስለ ይዞታው መሸጥ ሲፈቅድ፣
5) በባንክ ሃራጅ ሽያጭ እንዲዞር የተጠየቀው ቤትና ይዞታ የተሟላ ሰነድ የሌለው/ሰነድ አልባ ከሆነ በቅድሚያ በሥራ ላይ ባለው የሰነድ አልባ መመሪያ መሰረት ሰነድ ተሰጥቶት ሲቀርብ፣
6) ባንኩ ንብረቱን ባለበት ሁኔታ የሚረከብ ከሆነ የቤቱና ይዞታው ግምት እንደማንኛውም ቋሚ ንብረት ግምት ተሰልቶ ተገቢውን የአገልግሎትና የገቢ ክፍያ ሲፈጸም፣
7) ቤቱና ይዞታው ባንኩ በሚያወጣው ጨረታ የሚሸጥ ከሆነ ባንኩ ያቀረበው የጨረታ መነሻ ዋጋ በከተማው በኩል ተገቢ መሆኑ ተረጋግጦ በጨረታ ሲሸጥ እና የስም ማዛወሪያ ክፍያዎችን ስለመፈጸሙ የክፍያ ደረሰኝ ማስረጃ ሲያቀርብ የሥመ-ንብረት ዝውውሩ የሚፈጸም ይሆናል፣
በሳሙኤል ግርማ
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
በስመ ንብረት ዝውውር ወቅት መሟላት ያለባቸው መረጃዎች የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በወጣው አዋጅ ቁጥር 721/2004 አንቀፅ 33 ንዑስ አንቀፅ 2 አንፃር ሲታይ
🛑 1.1. የከተማ ቤትና ይዞታ ስመ-ንብረት ዝውውር ስለመፈጸም የሚከተሉት ማስረጃዎች/ሰነዶች ሲሟሉ የስመ ንብረት ዝውውር የሚፈጸም ይሆናል፤ 👇
1) ህጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት/ካርታ፣
2) ጸድቆ የተሰጠ የግንባታ ፕላን፣ የስራ ዝርዝር ግምት ወይም የጸደቀ የነባር ግንባታ ፕላን፣
3) ጸድቆ በተሰጠው የግንባታ ፕላን መሰረት ስለመገንባቱ እና ግንባታው ያለበት ደረጃ የተረጋገጠበት ማስረጃ/50% እና በላይ/፤
4) ውዝፍ የሊዝ/ኪራይ ዕዳ የሌለበት ስለመሆኑ የተሰጠ የማረጋገጫ ደብዳቤ ወይም ቀሪ የሊዝ ክፍያ ዕዳውን ገዥው ለመክፈል በፊርማ ያረጋገጠበት የስምምነት ደብዳቤ ፣
5) በንብረቱ ላይ የባንክ እዳ/የፍ/ቤት ዕግድ የሌለበት ስለመሆኑ ማረጋገጫ ሲቀርብ፣
6) የቤትና ይዞታ ስም ዝውውር ጥያቄው የቀረበው በህግ ባለመብት/በውርስ/በፍርድ አፈጻጸም ወይም በውክልና ከሆነ ይህንኑ የሚገልጽ ማስረጃ፤
7) በግለሰቦች ግዥና ሽያጭ ወይም ስጦታ ስምምነት ከሆነ በዉልና ማስረጃ በአካል ቀርቦ በእማኞች የተፈረመ የስምምነት የውል ማስረጃ ሲቀርብ፣
🛑 1.2. በሽያጭ/በስጦታ የሚተላለፍ ቤትና ይዞታ ስም-ዝውውር መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች፣ 👇
1) ግንባታው በዋስትና ያልተያዘ እንዲሁም እዳ የሌለበት መሆኑ ሲረጋገጥ ወይም እዳው በሚመለከተው አካል በደብዳቤ መነሳቱ ሲረጋገጥ፣
2) የቤትና ይዞታ ሽያጭ ወይም የስጦታ ውሉ በምስክሮች ሲረጋገጥና በፍትህ ወይም በመሪ ማዘጋጃ ቤት ፊት ቀርቦ ሲጸድቅ፣
3) ግንባታው ጸድቆ በተሰጠው ዲዛይን መሰረት 50 በመቶና በላይ የተሰራ መሆኑ በባለሙያ ተረጋግጦ ሲቀርብ፣
4) በይዞታው ላይ ውዝፍ የቦታ ኪራይ የሌለበት ስለመሆኑ ወይም ውዝፍ የቦታ ኪራይ ክፍያ አጠናቆ የከፈለ ስለመሆኑ የቀረበ ክፍያ ደረሰኝ ማረጃ ሲቀርብ፣
5) የአገልግሎትና የገቢዎች ክፍያ በቤቱ ግምት መሰረት ስለመከፈሉ ሲረጋገጥ፣
🛑 #ዝውውሩ የሚፈፀመው #በሊዝ በተገኘ ይዞታና ግንባታ ላይ ከሆነ
1) የሊዝ ይዞታ ባለቤትነት ኦሪጅናል ካርታና ውል ሲቀርብ፣
2) በሊዝ ውል መሰረት ክፍያው የተጠናቀቀና ሌሎች ግዴታዎቹን የተወጣ መሆኑ ሲረጋገጥ ወይም የሊዝ እዳው ያልተጠናቀቀ ከሆነ ስም የሚዞርለት ወገን እዳውን ለመክፈል እና ነባሩን የሊዝ ውል ግዴታዎች የተቀበለ ስለመሆኑ ከከተማው በጽሁፍና በፊርማ አረጋግጦ ሲያቀርብ፣
3) በሊዝ የተገዛን የመሬት ይዞታ ለሌላ ሰው ለማስተላለፍ በቅድሚያ በገባው የሊዝ ውል መሰረት በተቀመጠው የጊዜ ገደብ የሚፈለገውን የግንባታ ደረጃ ያሟላ መሆኑ ወይም የግንባታ ፈቃድ የጊዜ ገደብ ያላለፈ ወይም የግንባታ ማራዘሚያ የተፈቀደለት መሆኑ ሲረጋጥ፣
4) የከተማ ቤትና ይዞታ ሽያጭ ወይም የስጦታ ውሉ በምስክሮች ሲረጋጥና በዉልና ማስረጃ ቀርቦ ሲጸድቅ ይሆናል፡፡
🛑 1.3. በውርስ የተገኘ ይዞታና ቤት የባለቤትነት ስመ-ንብረት ዝውውር አፈፃፀም፣
(ሀ) በውርስ የተላለፈ #ነባር_ይዞታ ዝውውር ለመፈፀም መሟላት ያለባቸው፡-
1) የሚዛወረው የመሬት ይዞታ ወይም ቤት ህጋ የባለቤትነት ማስረጃ/ካርታ ሲኖረው፣
2) ወራሾች የውርስ ባለመብትነትን የሚያረጋግጥ የፍርድ ቤት ውሳኔ ማስረጃ ሲያቀርቡ፣
3) ወራሾች በውርስ ያገኙትን ይዞታ ወይም ቤት በየግላቸው የባለቤትነት ማስረጃ ለመያዝ ሲፈልጉ ለእያንዳንዳቸው ድርሻ መጠን በፍ/ቤት የፀደቀ ማስረጃ ሲያቀርቡ ወይም የሁሉም ወራሾች የጋራ ስምምነት በውል አፅዳቂ አካል ጸድቆ ሲቀርብ፣
4) የእያንዳንዱ ወራሽ የድርሻ መጠን በፍርድ ቤት ያልተረጋገጠ ከሆነ የስም ዝውውሩ በሁሉም ወራሾች ስም በጋራ የሚፈፀም ይሆናል፡፡
የፍርድ ቤቱ የውርሱ ውሳኔ የይዞታ ክፍፍልን የሚያስከትል ሆኖ ሲገኝ የሚፈፀመው የወቅቱን አነስተኛ የይዞታ መጠን መስፈርት የሚያሟላ ከሆነ ብቻ ነው፡፡ ይህ ካልሆነም በተነፃፃሪ የመሬት ይዞታ ድርሻ ህግ ወይም በጋራ ሰነድ/ካርታ መሰረት ይስተናገዳል፡፡
ይዞታው በውሉ መሰረት ግንባታ ለመጀመር የተሰጠውን የጊዜ ገደብ ያለፈበት እና ግንባታው ያልተጀመረ ከሆነ በውርስ ሊተላለፍ አይችልም፡፡
(ለ) #በሊዝ የተያዘ ይዞታ ለህጋዊ ወራሽ የሚተላለፈውና ዝውውር የሚፈፀመው፡-
1) አውራሹ በገባው የሊዝ ውል ግዴታ መሰረት አመታዊውን የሊዝ ክፍያ የፈፀመና ሌሎች የሊዝ ግዴታችን በተገቢው መንገድ የተወጣ ሲሆን፣
2) ወራሽ አውራሽ የገባቸውን የውል ስምምነቶች(የሊዝ መብት፣ክልከላና ኃላፊነት) ሙሉ በሙሉ የተቀበለ መሆኑን በፊርማው ሲያረጋግጥና ውዝፍ ክፍያ ካለ ከፍሎ ደረሰኝ ሲያቀርብ ይሆናል፡፡
3) በሊዝ ውሉ መሰረት አውራሹ በህይወት እያለ ለግንበታ መጀመሪያ የተሰጠው የጊዜ ገደብ ካለፈና ግንባታ ካልጀመረ ውሉ ተቋርጦ ቦታው ለከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት ተመላሽ ይሆናል፡፡
አውራሽ በይዞታው ላይ ግንባታ ያልጀመረው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት መሆኑ ከተረጋጠ አውራሽ በህይወት ቢኖር ኖሮ በመመሪያው መሰረት ሊፈቀድለት የሚችለው የግንባታ መጀመሪያ የማራዘሚያ ጊዜ ለወራሽ ሊፈቀድለት ይችላል፡፡
🛑 1.4. በባንክ ሃራጅ የሚሸጥ እና የሚወረስ ቤት የባለቤትነት ስም ዝውውር
1) በባንክ የተሸጠ ቤት የባለቤትነት ስም ዝውውር ለመፈፀም በሐራጅ ጨረታው አሸናፊ የሆነው ሰው ያሸነፈበትን ዋጋና ለዝውውሩ በውል የገባቸው ግዴታዎች ተገልፀው ከባንኩ የተፃፈ ህጋዊ ደብዳቤና ውል ሲቀርብ፣
2) በባንክ ዋስትና ተይዞ የነበረው ይዞታ የባለቤትነት ማረጃ/ካርታ በማህደሩ ውስጥ ካለው ሰነድ ጋር ተገናዝቦ ትክክለኛነቱ ሲረጋገጥ፣
3) ይዞታው በሌላ ባንክ ብድርና ዋስትና ያልተያዘ ወይም እገዳ የሌለበት መሆኑ ሲረጋገጥ፣
4) በሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃ ዋስትና የተመዘገበ ዋስትና ያለው ባንክ መኖሩ ከተረጋገጠ ባንኩ ስለ ይዞታው መሸጥ ሲፈቅድ፣
5) በባንክ ሃራጅ ሽያጭ እንዲዞር የተጠየቀው ቤትና ይዞታ የተሟላ ሰነድ የሌለው/ሰነድ አልባ ከሆነ በቅድሚያ በሥራ ላይ ባለው የሰነድ አልባ መመሪያ መሰረት ሰነድ ተሰጥቶት ሲቀርብ፣
6) ባንኩ ንብረቱን ባለበት ሁኔታ የሚረከብ ከሆነ የቤቱና ይዞታው ግምት እንደማንኛውም ቋሚ ንብረት ግምት ተሰልቶ ተገቢውን የአገልግሎትና የገቢ ክፍያ ሲፈጸም፣
7) ቤቱና ይዞታው ባንኩ በሚያወጣው ጨረታ የሚሸጥ ከሆነ ባንኩ ያቀረበው የጨረታ መነሻ ዋጋ በከተማው በኩል ተገቢ መሆኑ ተረጋግጦ በጨረታ ሲሸጥ እና የስም ማዛወሪያ ክፍያዎችን ስለመፈጸሙ የክፍያ ደረሰኝ ማስረጃ ሲያቀርብ የሥመ-ንብረት ዝውውሩ የሚፈጸም ይሆናል፣
በሳሙኤል ግርማ
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
*BALANCE SHEET Of LIFE*
Birth is your
*Opening Stock.*
What comes to you
is
*Credit.*
What goes from you
is
*Debit*
Death is your
*Closing Stock.*
Your friends are your
*Assets.*
Your bad habits are
your *Liabilities.*
Your happiness is
your
*Profit.*
Your sorrow is your
*Loss.*
Your heart is your
*Goodwill.*
Your soul is your
*fixed Asset*
Your character is
your
*Capital.*
Your knowledge is
your
*Investment*
Your age is your
*Depreciation.*
And finally :
*ALWAYS REMEMBER,*
*MORAL IS YOUR AUDITOR*
*Have a nice balance sheet of Life*
#happy #Sunday!
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
Birth is your
*Opening Stock.*
What comes to you
is
*Credit.*
What goes from you
is
*Debit*
Death is your
*Closing Stock.*
Your friends are your
*Assets.*
Your bad habits are
your *Liabilities.*
Your happiness is
your
*Profit.*
Your sorrow is your
*Loss.*
Your heart is your
*Goodwill.*
Your soul is your
*fixed Asset*
Your character is
your
*Capital.*
Your knowledge is
your
*Investment*
Your age is your
*Depreciation.*
And finally :
*ALWAYS REMEMBER,*
*MORAL IS YOUR AUDITOR*
*Have a nice balance sheet of Life*
#happy #Sunday!
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
በኢትዮጵያ የህግ ማሻሻያ ሰነድ ዝግጅት ሂደትን የሚያሳይ መጽሐፍ ተመርቆ ለንባብ በቃ
______________________
መጽሐፉ የዝግጅት ምዕራፉን አጠናቆ ለንባብ መብቃቱ በኢትዮጵያ ሲደረግ የነበረውን የህግ ማሻሻያ ሂደት ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ እና የህግ ጥናትና ምርምር ሥራዎችን ለመደገፍ ከፍተኛ እገዛ እንደሚኖረው ተገልጿል፡፡
በመጽሐፉ የምረቃ ሥነ-ስርዓት ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የፍትሐብሄርና ልዩ ልዩ ወንጀሎች ዘርፍ ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አቶ ገለታ ስዩም ሲሆኑ በንግግራቸዉም የመጽሐፉ መዘጋጀት በሕግ ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥ እና ወቅቱ የሚጠይቀውን ፍትህ የማስፈን ሂደት ለመደገፍ ብሎም በዘርፉ ዙሪያ ለሚደረጉ የጥናትና ምርምር ሥራዎች እንዲሁም ቀጣዩ ትውልድ በአሁኑ ወቅት ሲደረጉ የነበሩ የሕግ ማሻሻያ ሥራዎችን በአግባቡ እንዲረዳ ከማድረግ አንፃር ከፍተኛ እገዛ አለው ብለዋል፡፡
አቶ ገለታ አያይዘውም መጽሐፉ ተዘጋጅቶ ለንባብ እንዲበቃ የገንዘብና የሙያ ድጋፍ ላበረከቱ አካላት ማለትም ለUSAIDና በኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ለሕግ ጥናት ማርቀቅና ማጠቃለል ዳይሬክቶሬት ጀነራል በተለይም በመጽሐፉ ዝግጅት ወቅት የጎላ ድርሻ ለነበራቸው ለዶ/ር ኤልያስ ኑር እና ለአቶ በላይሁን ይርጋ ያላቸውን አድናቆት ገልጸው ምስጋናም አቅርበዋል፡፡
በመድረኩ ዶ/ር ኤልያስና አቶ በላይሁን በመጽሐፉ ይዘት ዙሪያ ሰፋ ያለ ማብራሪያና ገለጻ ያደረጉ ሲሆን በዋናነትም መጽሐፉ የሽብር፣የበጎ አድራጎት ማህበራት፣ የመገናኛ ብዙኃን ፣ የጦር መሣሪያ አስተዳደር እና ሌሎች ስምንት አዋጆችን እንዲሁም ሁለት የህግ መድብሎችን ማለትም የወንጀል ሰነ-ሥርዓትና የማስረጃ ህግ እንዲሁም የንግድ ህግን በተመለከተ ለማሻሻል መንግስት የወሰደውን እርምጃ አብራርተዋል፡፡
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
______________________
መጽሐፉ የዝግጅት ምዕራፉን አጠናቆ ለንባብ መብቃቱ በኢትዮጵያ ሲደረግ የነበረውን የህግ ማሻሻያ ሂደት ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ እና የህግ ጥናትና ምርምር ሥራዎችን ለመደገፍ ከፍተኛ እገዛ እንደሚኖረው ተገልጿል፡፡
በመጽሐፉ የምረቃ ሥነ-ስርዓት ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የፍትሐብሄርና ልዩ ልዩ ወንጀሎች ዘርፍ ምክትል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አቶ ገለታ ስዩም ሲሆኑ በንግግራቸዉም የመጽሐፉ መዘጋጀት በሕግ ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥ እና ወቅቱ የሚጠይቀውን ፍትህ የማስፈን ሂደት ለመደገፍ ብሎም በዘርፉ ዙሪያ ለሚደረጉ የጥናትና ምርምር ሥራዎች እንዲሁም ቀጣዩ ትውልድ በአሁኑ ወቅት ሲደረጉ የነበሩ የሕግ ማሻሻያ ሥራዎችን በአግባቡ እንዲረዳ ከማድረግ አንፃር ከፍተኛ እገዛ አለው ብለዋል፡፡
አቶ ገለታ አያይዘውም መጽሐፉ ተዘጋጅቶ ለንባብ እንዲበቃ የገንዘብና የሙያ ድጋፍ ላበረከቱ አካላት ማለትም ለUSAIDና በኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ለሕግ ጥናት ማርቀቅና ማጠቃለል ዳይሬክቶሬት ጀነራል በተለይም በመጽሐፉ ዝግጅት ወቅት የጎላ ድርሻ ለነበራቸው ለዶ/ር ኤልያስ ኑር እና ለአቶ በላይሁን ይርጋ ያላቸውን አድናቆት ገልጸው ምስጋናም አቅርበዋል፡፡
በመድረኩ ዶ/ር ኤልያስና አቶ በላይሁን በመጽሐፉ ይዘት ዙሪያ ሰፋ ያለ ማብራሪያና ገለጻ ያደረጉ ሲሆን በዋናነትም መጽሐፉ የሽብር፣የበጎ አድራጎት ማህበራት፣ የመገናኛ ብዙኃን ፣ የጦር መሣሪያ አስተዳደር እና ሌሎች ስምንት አዋጆችን እንዲሁም ሁለት የህግ መድብሎችን ማለትም የወንጀል ሰነ-ሥርዓትና የማስረጃ ህግ እንዲሁም የንግድ ህግን በተመለከተ ለማሻሻል መንግስት የወሰደውን እርምጃ አብራርተዋል፡፡
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
Respect your efforts, respect yourself. Self-respect leads to self-discipline. When you have both firmly under your belt, that's real power.
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties
#ሼር #አለ #Share #ALE
🟢 @lawsocieties
🟡 @lawsocieties
🔴 @lawsocieties