ግብር ከፋዮችን ለኦዲት የሚያበቁ ዋና ዋና ምክንያቶች
1. የተጠየቀን ቀረጥና ታክስ በወቅቱ አለመክፈል፣
2. ከሶስተኛ ወገን የሚቀርቡ መረጃዎች/ጥቆማዎች፣
3. ለተከታታይ ጊዜያት በልዩነት ክፍያ መጠየቅ፣
4. በተደጋጋሚ የተሳሳተ ሰነድ ማቅረብ፣
5. ከኢንተለጂንስ የሚመጡ ጥቆማዎችና መረጃዎች፣
6. በመረጃ ቋት እና በግብር ከፋዩ ማህደራት ዉስጥ የተያዘ መረጃ መካከል ሰፊ ልዩነት መከሰት፣
7. ሌሎች የግብር/ታክስ ግዴታዎችን አለመወጣት ናቸዉ፡፡
በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
1. የተጠየቀን ቀረጥና ታክስ በወቅቱ አለመክፈል፣
2. ከሶስተኛ ወገን የሚቀርቡ መረጃዎች/ጥቆማዎች፣
3. ለተከታታይ ጊዜያት በልዩነት ክፍያ መጠየቅ፣
4. በተደጋጋሚ የተሳሳተ ሰነድ ማቅረብ፣
5. ከኢንተለጂንስ የሚመጡ ጥቆማዎችና መረጃዎች፣
6. በመረጃ ቋት እና በግብር ከፋዩ ማህደራት ዉስጥ የተያዘ መረጃ መካከል ሰፊ ልዩነት መከሰት፣
7. ሌሎች የግብር/ታክስ ግዴታዎችን አለመወጣት ናቸዉ፡፡
በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
Legal Information🔵
📞 #+251920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት የጎደለው የቤት ጥያቄ ...❓❓❓❓❓
ለልማት ተነሽዎች ለምን ቤት ተሰጣቸው አንልም ፤ ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት በጎደለው መንገድ ለእኛ ሳይሰጥ መቅረቱ አሳዝኖናል " - ቅሬታ አቅራቢዎች
ለ21 ዓመታት ኮንዶሚኒየም ይደርሰናል ብለው ሲቆጥቡ የቆዩ የኮንዶሚኒየም ነባር ተመዝጋቢዎች ዕጣ ሳይወጣላቸው፣ ቤቶቹ ለልማት ተነሽዎች በመሰጠታቸው ቅሬታ አቀረቡ፡፡
ከ1997 ዓ.ም. ጀምሮ የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በዕጣ ለማግኘት ሲጠባበቁ የቆዩ በርካታ ተመዝጋቢዎች እያሉ፣ ለልማት ተነሽዎች ቤቶች መሰጠታቸው ኢፍትሐዊ እንደሆነ ቅሬታ አቅራቢዎቹ ገልጸዋል፡፡
ይህን ቅሬታ ያቀረቡት ለሪፖርተር ጋዜጣ በሰጡት ቃል ነው።
" ለልማት ተነሽዎች ለምን ቤት ተሰጣቸው አንልም " ያሉት ቅሬታ አቅራቢዎች " ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት በጎደለው መንገድ ለእኛ ሳይሰጠን መቅረቱ አሳዝኖናል " ብለዋል።
ለልማት ተብሎ ቤታቸው የፈረሰባው ዜጎች ቤት ሲሰጣቸው የ1997 እና የ2005 ዓ.ም. የኮንዶሚኒየም ቤቶች ተመዝጋቢዎች ጉዳይ በዝምታ መታለፉ ቅሬታ እንደፈጠረባቸው ገልጸዋል፡፡
የኮንዶሚኒየም ቤቶች ግንባታ እስኪያልቅ ድረስ ለምን በመንግሥት የተሠሩ ቤቶች አይሰጡንም ? ያሉት ተመዝጋቢዎቹ፣ ለሁለት አሠርት ዓመታት ቤት ለማግኘት በመጠበቃቸው በተለየ ሁኔታ በከተማ አስተዳደሩ ሊስተናገዱ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የቤት ኪራይና የልጆች ትምህርት ቤት ክፍያዎች ጣራ በመንካታቸው፣ ለችግር ተዳርገናል ያሉት ተመዝጋቢዎች፣ የኢትዮጵያ ዜጋ አይደለንም ወይ ሲሉም ቅሬታቸውን አሰምተዋል፡፡
ለዓመታት ምላሽ በተነፈገው ጥያቄያቸው ምክንያት በመንግሥት ላይ ያላቸው እምነት መሟጠጡን ገልጸዋል፡፡
ተመዝጋቢዎቹ ለሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም፣ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ሌሎች ተቋማት ቅሬታቸውን ቢያሰሙም እስካሁን መፍትሔ እንዳላገኙ አክለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት ምን ምላሽ ሰጡ ?
- አጠቃላይ የቤቶች ግንባታ ከሁለትና ከሦስት ዓመት ተኩል በኋላ የብድር አቅርቦት ችግር ተጨማሪ ግንባታ ማድረግ አላስቻለም፡፡
- ችግሩ እስኪፈታ ድረስ ግንባታ አይካሄድም ፤ ኮርፖሬሽኑ ያለበትን ውዝፍ ዕዳ እስኪከፈል ድረስም ሲያገኝ የነበረው ብድር ተከልክሏል።
- ኮርፖሬሽኑ ካለበት ዕዳ ውስጥ 36 ቢሊዮን ብር ተመላሽ አድርጓል ፤ ቀሪ 37.7 ቢሊዮን ብር ያልተከፈለ ውዝፍ ዕዳ አለበት ፤ ለመክፈልም የተለያዩ አማራጮችን እያጤንን ነው።
- በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድር የሚሰጠው ለማጠናቀቂያ ሥራ ብቻ ነው። ለሰፊ የቤት ግንባታ ግን ተጨማሪ ብድር አይሰጥም።
- ለልማት ተነሽዎች ቅድሚያ መስጠትን መመርያው የሚያዝና የሚደግፈው ነው። ነገር ግን የኮንዶሚኒየም ዕጣ ጠባቂዎችን ወደ ጎን ከመግፋት ጋር መገናኘት የለበትም።
- የቤት አቅርቦት ጉዳይ የ1997 እና የ2005 ዓ.ም. የቤት ተመዝጋቢዎች ችግር ብቻ ሳይሆን፣ በአጠቃላይ በቤት አቅርቦቱ በአማራጭ የቤት ልማት ላይ እየተሠሩ ነው።
- ከተለመዱት 40/60 እና 20/80 ቤቶች በተጨማሪ በ70/30 ፕሮግራምና በማኅበር ቤቶች አቅም ያላቸው እንዲገነቡ የሚያስችል አሠራር ተዘርግቷል።
- ኮርፖሬሽኑ እስካሁን የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ሲገነባ የነበረው በቦንድ ግዥ ነበር፤ አሁን ግን የከተማ አስተዳደሩ ካለው በጀት ላይ እየመደበ ብድሩን እየከፈለና ለኪራይ የሚሆኑ ቤቶች እየገነባ ነው።
- ከዚህ በተጨማሪ መንግሥትና ባለሀብቶች ተቀናጅተው የሚገነቧቸው ቤቶች አሉ ፤ ለዝቅተኛ የኅብረተሰብ ክፍሎች እየተሰጡ ነው።
- የኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎችን በተመለከተ ቁጠባ ያቋረጡ አሉ። ነገር ግን አሁንም ኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች የሉም ወይም ጨርሰን ሰጥተናል አላልንም።
- የኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች ቅሬታ ትክክል ነው። ነገር ግን ከተማው ያለበትን የቤት አቅርቦት ችግር ሲፈታ የተመዝጋቢዎቹን ችግርም በዚያው ይፈታል።
- የነባሩ የዕጣ አወጣጥ ሒደት ቆሟል ወይም አልቆመም ብለን መናገር አንችልም፤ ምናልባት የባንክ ብድር ከተመለሰ እንደገና በሌላ ብድር ቤቶች ተገንብተው ለዕጣ ጠባቂዎች ለመስጠት ጥረት ይደረጋል።
- የተመዝጋቢዎች ዕጣ የማውጣት ሒደት ይቀጥላል ወይም አይቀጥልም የሚለው በቤት አቅርቦት ሁኔታው ይወሰናል።
- ከኮሪደር ልማት ተነሺዎች በአንድም በሌላም መንገድ ቢጣራ ተመዝጋቢዎች አሉ፡፡ ለኮሪደር ልማት ተነሽዎች የ40/60 እና የ20/80 ቤቶች ተሰጥተው አልቀው ወደ ኪራይ ቤት እየተገባ ነው።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የሕግና የአስተዳደር በደል ምርመራ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ መንግሥቱ ቀና በበኩላቸው፣ በ1997 ዓ.ም. ኮንዶሚኒየም ለማግኘት ተመዝግበው ዕጣ ያልወጣላቸውን በተመለከተ ኮርፖሬሽኑ በደብዳቤ መጠየቁን ገልጸዋል፡፡
ይሁን እንጂ በተደጋጋሚ ጥያቄ ቢቀርብም ምላሽ አለመገኘቱን አቶ መንግሥቱ ገልጸው፣ እንደገና በደብዳቤ ተጠይቆም ምላሽ ካልተገኘ ወደ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለማምራት መታቀዱን ተናግረዋል።
#ሪፖርተርጋዜጣ
#ቤት ፈላጊዎች ሼር አድርጉ ፣ ፍትህን የምትደግፉ #Share
ቅንነት አያስከፍልም ሼር።
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
ለልማት ተነሽዎች ለምን ቤት ተሰጣቸው አንልም ፤ ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት በጎደለው መንገድ ለእኛ ሳይሰጥ መቅረቱ አሳዝኖናል " - ቅሬታ አቅራቢዎች
ለ21 ዓመታት ኮንዶሚኒየም ይደርሰናል ብለው ሲቆጥቡ የቆዩ የኮንዶሚኒየም ነባር ተመዝጋቢዎች ዕጣ ሳይወጣላቸው፣ ቤቶቹ ለልማት ተነሽዎች በመሰጠታቸው ቅሬታ አቀረቡ፡፡
ከ1997 ዓ.ም. ጀምሮ የኮንዶሚኒየም ቤቶችን በዕጣ ለማግኘት ሲጠባበቁ የቆዩ በርካታ ተመዝጋቢዎች እያሉ፣ ለልማት ተነሽዎች ቤቶች መሰጠታቸው ኢፍትሐዊ እንደሆነ ቅሬታ አቅራቢዎቹ ገልጸዋል፡፡
ይህን ቅሬታ ያቀረቡት ለሪፖርተር ጋዜጣ በሰጡት ቃል ነው።
" ለልማት ተነሽዎች ለምን ቤት ተሰጣቸው አንልም " ያሉት ቅሬታ አቅራቢዎች " ለረዥም ዓመታት ፍትሐዊነት በጎደለው መንገድ ለእኛ ሳይሰጠን መቅረቱ አሳዝኖናል " ብለዋል።
ለልማት ተብሎ ቤታቸው የፈረሰባው ዜጎች ቤት ሲሰጣቸው የ1997 እና የ2005 ዓ.ም. የኮንዶሚኒየም ቤቶች ተመዝጋቢዎች ጉዳይ በዝምታ መታለፉ ቅሬታ እንደፈጠረባቸው ገልጸዋል፡፡
የኮንዶሚኒየም ቤቶች ግንባታ እስኪያልቅ ድረስ ለምን በመንግሥት የተሠሩ ቤቶች አይሰጡንም ? ያሉት ተመዝጋቢዎቹ፣ ለሁለት አሠርት ዓመታት ቤት ለማግኘት በመጠበቃቸው በተለየ ሁኔታ በከተማ አስተዳደሩ ሊስተናገዱ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የቤት ኪራይና የልጆች ትምህርት ቤት ክፍያዎች ጣራ በመንካታቸው፣ ለችግር ተዳርገናል ያሉት ተመዝጋቢዎች፣ የኢትዮጵያ ዜጋ አይደለንም ወይ ሲሉም ቅሬታቸውን አሰምተዋል፡፡
ለዓመታት ምላሽ በተነፈገው ጥያቄያቸው ምክንያት በመንግሥት ላይ ያላቸው እምነት መሟጠጡን ገልጸዋል፡፡
ተመዝጋቢዎቹ ለሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም፣ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ሌሎች ተቋማት ቅሬታቸውን ቢያሰሙም እስካሁን መፍትሔ እንዳላገኙ አክለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት ምን ምላሽ ሰጡ ?
- አጠቃላይ የቤቶች ግንባታ ከሁለትና ከሦስት ዓመት ተኩል በኋላ የብድር አቅርቦት ችግር ተጨማሪ ግንባታ ማድረግ አላስቻለም፡፡
- ችግሩ እስኪፈታ ድረስ ግንባታ አይካሄድም ፤ ኮርፖሬሽኑ ያለበትን ውዝፍ ዕዳ እስኪከፈል ድረስም ሲያገኝ የነበረው ብድር ተከልክሏል።
- ኮርፖሬሽኑ ካለበት ዕዳ ውስጥ 36 ቢሊዮን ብር ተመላሽ አድርጓል ፤ ቀሪ 37.7 ቢሊዮን ብር ያልተከፈለ ውዝፍ ዕዳ አለበት ፤ ለመክፈልም የተለያዩ አማራጮችን እያጤንን ነው።
- በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድር የሚሰጠው ለማጠናቀቂያ ሥራ ብቻ ነው። ለሰፊ የቤት ግንባታ ግን ተጨማሪ ብድር አይሰጥም።
- ለልማት ተነሽዎች ቅድሚያ መስጠትን መመርያው የሚያዝና የሚደግፈው ነው። ነገር ግን የኮንዶሚኒየም ዕጣ ጠባቂዎችን ወደ ጎን ከመግፋት ጋር መገናኘት የለበትም።
- የቤት አቅርቦት ጉዳይ የ1997 እና የ2005 ዓ.ም. የቤት ተመዝጋቢዎች ችግር ብቻ ሳይሆን፣ በአጠቃላይ በቤት አቅርቦቱ በአማራጭ የቤት ልማት ላይ እየተሠሩ ነው።
- ከተለመዱት 40/60 እና 20/80 ቤቶች በተጨማሪ በ70/30 ፕሮግራምና በማኅበር ቤቶች አቅም ያላቸው እንዲገነቡ የሚያስችል አሠራር ተዘርግቷል።
- ኮርፖሬሽኑ እስካሁን የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ሲገነባ የነበረው በቦንድ ግዥ ነበር፤ አሁን ግን የከተማ አስተዳደሩ ካለው በጀት ላይ እየመደበ ብድሩን እየከፈለና ለኪራይ የሚሆኑ ቤቶች እየገነባ ነው።
- ከዚህ በተጨማሪ መንግሥትና ባለሀብቶች ተቀናጅተው የሚገነቧቸው ቤቶች አሉ ፤ ለዝቅተኛ የኅብረተሰብ ክፍሎች እየተሰጡ ነው።
- የኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎችን በተመለከተ ቁጠባ ያቋረጡ አሉ። ነገር ግን አሁንም ኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች የሉም ወይም ጨርሰን ሰጥተናል አላልንም።
- የኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች ቅሬታ ትክክል ነው። ነገር ግን ከተማው ያለበትን የቤት አቅርቦት ችግር ሲፈታ የተመዝጋቢዎቹን ችግርም በዚያው ይፈታል።
- የነባሩ የዕጣ አወጣጥ ሒደት ቆሟል ወይም አልቆመም ብለን መናገር አንችልም፤ ምናልባት የባንክ ብድር ከተመለሰ እንደገና በሌላ ብድር ቤቶች ተገንብተው ለዕጣ ጠባቂዎች ለመስጠት ጥረት ይደረጋል።
- የተመዝጋቢዎች ዕጣ የማውጣት ሒደት ይቀጥላል ወይም አይቀጥልም የሚለው በቤት አቅርቦት ሁኔታው ይወሰናል።
- ከኮሪደር ልማት ተነሺዎች በአንድም በሌላም መንገድ ቢጣራ ተመዝጋቢዎች አሉ፡፡ ለኮሪደር ልማት ተነሽዎች የ40/60 እና የ20/80 ቤቶች ተሰጥተው አልቀው ወደ ኪራይ ቤት እየተገባ ነው።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የሕግና የአስተዳደር በደል ምርመራ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ መንግሥቱ ቀና በበኩላቸው፣ በ1997 ዓ.ም. ኮንዶሚኒየም ለማግኘት ተመዝግበው ዕጣ ያልወጣላቸውን በተመለከተ ኮርፖሬሽኑ በደብዳቤ መጠየቁን ገልጸዋል፡፡
ይሁን እንጂ በተደጋጋሚ ጥያቄ ቢቀርብም ምላሽ አለመገኘቱን አቶ መንግሥቱ ገልጸው፣ እንደገና በደብዳቤ ተጠይቆም ምላሽ ካልተገኘ ወደ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለማምራት መታቀዱን ተናግረዋል።
#ሪፖርተርጋዜጣ
#ቤት ፈላጊዎች ሼር አድርጉ ፣ ፍትህን የምትደግፉ #Share
ቅንነት አያስከፍልም ሼር።
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
Telegram
አለሕግAleHig ️
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
#ሪልስቴት
ያልተገነባ ቤት / ግንባታ ከማከናወናቸው በፊት ቤት የሚሸጡ ሪል ስቴት አልሚዎች የሚሰበስቡትን ገንዘብ በዝግ አካውንት እንዲያስቀምጡ ሊገደዱ ነው ፤ በተጨማሪ ግንባታው 80 በመቶ ላይ ያልደረሰን ቤት ለደንበኞች እንዳያስተላልፉ ሊከለከሉ ነው።
ይህንም የሚመለከት ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዛሬ ቀርቧል።
አዲሱ ረቂቅ አዋጅ ምን ይላል ?
ቤት ለመገንባት የመሬት የይዞታ ማረጋገጫ እና የግንባታ ፈቃድ ያላገኙ የሪል ስቴት አልሚዎች ደንበኞችን #እንዳይመዘግቡ እና #ቅድመ_ክፍያ እንዳይሰበስቡ ይከለክላል።
በአሁኑ ጊዜ ባለው አሠራር መሠረት የንግድ ፈቃድ በማውጣት ብቻ ወደ ሪል ስቴት ገበያው ሲቀላቀሉ የነበሩት አልሚዎች፤ በአዲሱ ረቂቅ አዋጅ " የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ " የማውጣት ግዴታ ተጥሎባቸዋል። የአገር ውስጥም ሆነ የውጭ ባለሀብት ሪል ስቴት አልሚዎች ይህንን ፈቃድ ለማግኘት ቢያንስ 50 ቤቶችን ገንብተው የሚያስከረክቡ መሆን አለባቸው።
የአገር ውስጥ እና የውጭ አልሚዎች ግንባታውን ለማከናወን የሚያስፈልገውን " የፋይናንስ አቅርቦት ምንጭ " የማቅረብ ቅድመ ሁኔታ ተቀምጦባቸዋል። ይሁንና ረቂቁ፤ " የቅድሚያ ቤት ሽያጭ ተጠቃሚነት " መብትን ከቅድመ ሁኔታ ጋር ለአገር ውስጥ ባለሀብቶች ሰጥቷል።
ይህ አሠራር የሪል ስቴት አልሚዎች የቤት ግንባታውን ሳያከናውኑ ወይም በሂደት ላይ እያለ ለግንባታው የሚውልን ፋይናንስ የሚያሰባስቡበት እና ገንዘቡብ ለግንባታው የሚያውሉበት መንገድ ነው።
የቤት ግንባታው ሳይከናወን በፊት ከገዢዎች ጋር ውል ማሰር እና ክፍያ መፈጸም ኢትዮጵያ ውስጥ በሪል ስቴት ልማት ላይ በተሰማሩ አልሚዎች በኩል የተለመደ አሰራር ነው።
አዲሱ ረቂቅ አዋጅ፤ በዚህ ዓይነት መልኩ ለግንባታ የሚውለውን ሀብት ማሰባሰብ የሚፈልጉ አልሚዎች " አግባብ ካለዉ አካል ፈቃድ ማቅረብ " ይጠበቅባቸዋል። ይህም ግዴታ ነው።
የቅድመ ሽያጭ ዘዴን መጠቀም የሚፈልጉት ሪል ስቴት አልሚዎች፤ ከቤት ገዢዎች የሚሰበስቡት ገንዘብ የሚቀመጥበት የባንክ ሂሳብ እና የገንዘብ አወጣጥ ላይም አስገዳጅ አሠራር በረቂቅ አዋጁ ተጥሎባቸዋል።
አልሚዎቹ ከቤት ገዢዎች የሚሰበስቡትን ገንዘብ " የዝግ የባንክ ሂሳብ ገቢ ማደረግ ወይም ማስያዝ " እንዳለባቸው ረቂቅ ሕጉ ላይ ሰፍሯል።
አዲሱ ሕግ፤ ገንዘቡ የሚቀመጥበት ዝግ የባንክ አካውንት የሚከፈተው " አግባብ ባለው አካል ፈቃድ መሠረት " እንደሆነም ያስረዳል።
በዝግ የባንክ ሂሳብ ገቢ የተደረገው ገንዘብ የሚለቀቅበት ሁኔታ ከረቂቅ አዋጁ መፅደቅ በኋላ በሚወጣ ደንብ ይወሠናል።
ከዚህም ባሻገር በቅድሚያ የተሸጠው ቤት ተገንብቶ ለተጠቃሚዎች እስከሚተላለፍ ድረስ የቤት የመሥሪያ ቦታው የይዞታ ማስረጃ " በሚመለከተው አካል እንዳይሸጥ፣ እንዳይለወጥ " እንደሚታገድ ረቂቁ ይገልጻል።
ቤት ቀድመው በሚሸጡ ሪል ስቴት አልሚዎች ላይ እነዚህ አስገዳጅ አሠራሮች የተቀመጡት " ደንበኞች የሚደርስባቸውን እንግልት እና ኪሳራ ለመቀነስ በማሰብ " እንደሆነ የአዋጁ ማብራሪያ ያስረዳል።
ረቂቅ አዋጁ በሪል ስቴት አልሚዎች ላይ ሌሎችንም ግዴታዎች ጥሏል።
በረቂቁ መሠረት፤ የሪል ስቴት አልሚዎች ግንባታው 80 በመቶ ላይ ያልደረሰን ቤት ለደንበኞች እንዳያስተላልፉ ተከልክለዋል።
" ያለደንበኛው ፍላጎት እና ፈቃድ አጠቃላይ ግንባታው ቢያንስ 80 በመቶ ያልተጠናቀቀ ቤት ለደንበኞች ሊያስተላልፍ አይችልም " ይህንን ለማድረግ በቅድሚያ ደንበኛው መስማማት እንዳለበት ያመለክታል።
ሪል ስቴት አልሚዎች ቤት ገዢዎችን መመመዝገብ እና ቅድመ ክፍያ መሰብሰብ የሚችሉበት ጊዜም ቅድመ ሁኔታ ተቀምጦበታል።
አልሚዎች ምዝገባ ማድረግ እና ክፍያ መሰብሰብ የሚችሉት " የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ እና የግንባታ ፈቃድ ከሚመለከተው አካል ከተረከቡ " በኋላ ነው።
" በሕጋዊ መንገድ የተረከበው መሬት ሊያስተናግድ ከሚችለዉ የቤት ደንበኛ በላይ መመዝገብ አይችልም " የሚለውም ሪል ስቴት አልሚዎች ላይ ከተቀመጡት ግዴታዎች መካከል ነው።
ለሪል ስቴት ልማት አሠራር የሚዘረጋው አዲሱ አዋጅ፤ ከግዴታዎች ባሻገር አልሚዎች ከመንግሥት " መሬት በስፋት " ማግኘት የሚችሉበትን ሂደትም ያስቀመጠ ነው።
ከመንግሥት መሬት " በስፋት " የሚቀርብላቸው አልሚዎች ረቂቁ ላይ ከተጠቀሱ ሦስት ቅድመ ሁኔታዎች ውስጥ ቢያንስ አንዱን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።
ከእነዚህ ቅድመ ሁኔታዎች መካከል በብዛት ቤቶችን መገንባት እና ከእነዚህ ቤቶች ውስጥ " 40 በመቶውን ዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ላላቸው የማኅበረሰብ ክፍል ተደራሽ " ማድረግ የሚለው አንዱ ነው።
ይህንን ቅድመ ሁኔታ የሚከተሉ አልሚዎች የሚገነቡበት ቤት ብዛት " እንደ ከተሞች ደረጃ በአንድ ጊዜ ከ500 እስከ 5 ሺህ " ሊሆን እንደሚችል በረቂቁ ላይ ተጠቅሷል።
መንግሥት በአዲስ አበባ ከተማ መሬት " በስፋት " የሚያቀርበው " በአዲስ አበባ ከ5 ሺ በላይ ቤት ለሚገነባ እና ለሚያስተላልፍ " አልሚ እንደሆነ ረቂቁ ላይ ሰፍሯል።
በሌሎች ከተሞች መሬት " በስፋት " የሚቀርበው እደሚኖራቸው " ተጨባጭ የቤት ፍላጎት " ሲሆን፣ " ኢንዱስትሪ ፓርክ ያለበት አካባቢ ባሉ ከተሞች " ደግሞ ከአንድ ሺህ በላይ ቤቶችን ለሚገነቡ አልሚዎች እንደሚቀርብላቸው ረቂቁ ያስረዳል።
ከመንግሥት መሬት " በስፋት " ማግኘት የሚፈልጉ አልሚዎች የተቀመጠባቸው ሌሎች ቅድመ ሁኔታዎች ከውጭ ምንዛሬ ጋር የተገናኙ ናቸው።
በአገር ውስጥ " በጥራት እና በብዛት የማይገኙ " ግብአቶችን በራሳቸው የውጭ ምንዛሬ (ፍራንኮ ቫሉታ) የሚያስገቡ እንዲሁም የሚያገኙትን ትርፍ እስከ አስር ዓመት ከአገር ሳያወጡ አገር ውስጥ መልሰው የሚጠቀሙ አልሚዎች የዚህ አሠራር ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ረቂቁ ላይ ሰፍሯል።
" የሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይት እና ግመታ " የተሰኘው ይህ ረቂቅ አዋጅ የቀረበለት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለተጨማሪ ዕይታ ወደ ከተማ፣ መሠረተ ልማት እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሙሉ ድምፅ መርቶታል።
መረጃው ከቢቢሲ አማርኛ የተወሰደ ነው።
@tikvahethiopia
ያልተገነባ ቤት / ግንባታ ከማከናወናቸው በፊት ቤት የሚሸጡ ሪል ስቴት አልሚዎች የሚሰበስቡትን ገንዘብ በዝግ አካውንት እንዲያስቀምጡ ሊገደዱ ነው ፤ በተጨማሪ ግንባታው 80 በመቶ ላይ ያልደረሰን ቤት ለደንበኞች እንዳያስተላልፉ ሊከለከሉ ነው።
ይህንም የሚመለከት ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዛሬ ቀርቧል።
አዲሱ ረቂቅ አዋጅ ምን ይላል ?
ቤት ለመገንባት የመሬት የይዞታ ማረጋገጫ እና የግንባታ ፈቃድ ያላገኙ የሪል ስቴት አልሚዎች ደንበኞችን #እንዳይመዘግቡ እና #ቅድመ_ክፍያ እንዳይሰበስቡ ይከለክላል።
በአሁኑ ጊዜ ባለው አሠራር መሠረት የንግድ ፈቃድ በማውጣት ብቻ ወደ ሪል ስቴት ገበያው ሲቀላቀሉ የነበሩት አልሚዎች፤ በአዲሱ ረቂቅ አዋጅ " የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ " የማውጣት ግዴታ ተጥሎባቸዋል። የአገር ውስጥም ሆነ የውጭ ባለሀብት ሪል ስቴት አልሚዎች ይህንን ፈቃድ ለማግኘት ቢያንስ 50 ቤቶችን ገንብተው የሚያስከረክቡ መሆን አለባቸው።
የአገር ውስጥ እና የውጭ አልሚዎች ግንባታውን ለማከናወን የሚያስፈልገውን " የፋይናንስ አቅርቦት ምንጭ " የማቅረብ ቅድመ ሁኔታ ተቀምጦባቸዋል። ይሁንና ረቂቁ፤ " የቅድሚያ ቤት ሽያጭ ተጠቃሚነት " መብትን ከቅድመ ሁኔታ ጋር ለአገር ውስጥ ባለሀብቶች ሰጥቷል።
ይህ አሠራር የሪል ስቴት አልሚዎች የቤት ግንባታውን ሳያከናውኑ ወይም በሂደት ላይ እያለ ለግንባታው የሚውልን ፋይናንስ የሚያሰባስቡበት እና ገንዘቡብ ለግንባታው የሚያውሉበት መንገድ ነው።
የቤት ግንባታው ሳይከናወን በፊት ከገዢዎች ጋር ውል ማሰር እና ክፍያ መፈጸም ኢትዮጵያ ውስጥ በሪል ስቴት ልማት ላይ በተሰማሩ አልሚዎች በኩል የተለመደ አሰራር ነው።
አዲሱ ረቂቅ አዋጅ፤ በዚህ ዓይነት መልኩ ለግንባታ የሚውለውን ሀብት ማሰባሰብ የሚፈልጉ አልሚዎች " አግባብ ካለዉ አካል ፈቃድ ማቅረብ " ይጠበቅባቸዋል። ይህም ግዴታ ነው።
የቅድመ ሽያጭ ዘዴን መጠቀም የሚፈልጉት ሪል ስቴት አልሚዎች፤ ከቤት ገዢዎች የሚሰበስቡት ገንዘብ የሚቀመጥበት የባንክ ሂሳብ እና የገንዘብ አወጣጥ ላይም አስገዳጅ አሠራር በረቂቅ አዋጁ ተጥሎባቸዋል።
አልሚዎቹ ከቤት ገዢዎች የሚሰበስቡትን ገንዘብ " የዝግ የባንክ ሂሳብ ገቢ ማደረግ ወይም ማስያዝ " እንዳለባቸው ረቂቅ ሕጉ ላይ ሰፍሯል።
አዲሱ ሕግ፤ ገንዘቡ የሚቀመጥበት ዝግ የባንክ አካውንት የሚከፈተው " አግባብ ባለው አካል ፈቃድ መሠረት " እንደሆነም ያስረዳል።
በዝግ የባንክ ሂሳብ ገቢ የተደረገው ገንዘብ የሚለቀቅበት ሁኔታ ከረቂቅ አዋጁ መፅደቅ በኋላ በሚወጣ ደንብ ይወሠናል።
ከዚህም ባሻገር በቅድሚያ የተሸጠው ቤት ተገንብቶ ለተጠቃሚዎች እስከሚተላለፍ ድረስ የቤት የመሥሪያ ቦታው የይዞታ ማስረጃ " በሚመለከተው አካል እንዳይሸጥ፣ እንዳይለወጥ " እንደሚታገድ ረቂቁ ይገልጻል።
ቤት ቀድመው በሚሸጡ ሪል ስቴት አልሚዎች ላይ እነዚህ አስገዳጅ አሠራሮች የተቀመጡት " ደንበኞች የሚደርስባቸውን እንግልት እና ኪሳራ ለመቀነስ በማሰብ " እንደሆነ የአዋጁ ማብራሪያ ያስረዳል።
ረቂቅ አዋጁ በሪል ስቴት አልሚዎች ላይ ሌሎችንም ግዴታዎች ጥሏል።
በረቂቁ መሠረት፤ የሪል ስቴት አልሚዎች ግንባታው 80 በመቶ ላይ ያልደረሰን ቤት ለደንበኞች እንዳያስተላልፉ ተከልክለዋል።
" ያለደንበኛው ፍላጎት እና ፈቃድ አጠቃላይ ግንባታው ቢያንስ 80 በመቶ ያልተጠናቀቀ ቤት ለደንበኞች ሊያስተላልፍ አይችልም " ይህንን ለማድረግ በቅድሚያ ደንበኛው መስማማት እንዳለበት ያመለክታል።
ሪል ስቴት አልሚዎች ቤት ገዢዎችን መመመዝገብ እና ቅድመ ክፍያ መሰብሰብ የሚችሉበት ጊዜም ቅድመ ሁኔታ ተቀምጦበታል።
አልሚዎች ምዝገባ ማድረግ እና ክፍያ መሰብሰብ የሚችሉት " የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ እና የግንባታ ፈቃድ ከሚመለከተው አካል ከተረከቡ " በኋላ ነው።
" በሕጋዊ መንገድ የተረከበው መሬት ሊያስተናግድ ከሚችለዉ የቤት ደንበኛ በላይ መመዝገብ አይችልም " የሚለውም ሪል ስቴት አልሚዎች ላይ ከተቀመጡት ግዴታዎች መካከል ነው።
ለሪል ስቴት ልማት አሠራር የሚዘረጋው አዲሱ አዋጅ፤ ከግዴታዎች ባሻገር አልሚዎች ከመንግሥት " መሬት በስፋት " ማግኘት የሚችሉበትን ሂደትም ያስቀመጠ ነው።
ከመንግሥት መሬት " በስፋት " የሚቀርብላቸው አልሚዎች ረቂቁ ላይ ከተጠቀሱ ሦስት ቅድመ ሁኔታዎች ውስጥ ቢያንስ አንዱን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።
ከእነዚህ ቅድመ ሁኔታዎች መካከል በብዛት ቤቶችን መገንባት እና ከእነዚህ ቤቶች ውስጥ " 40 በመቶውን ዝቅተኛ እና መካከለኛ ገቢ ላላቸው የማኅበረሰብ ክፍል ተደራሽ " ማድረግ የሚለው አንዱ ነው።
ይህንን ቅድመ ሁኔታ የሚከተሉ አልሚዎች የሚገነቡበት ቤት ብዛት " እንደ ከተሞች ደረጃ በአንድ ጊዜ ከ500 እስከ 5 ሺህ " ሊሆን እንደሚችል በረቂቁ ላይ ተጠቅሷል።
መንግሥት በአዲስ አበባ ከተማ መሬት " በስፋት " የሚያቀርበው " በአዲስ አበባ ከ5 ሺ በላይ ቤት ለሚገነባ እና ለሚያስተላልፍ " አልሚ እንደሆነ ረቂቁ ላይ ሰፍሯል።
በሌሎች ከተሞች መሬት " በስፋት " የሚቀርበው እደሚኖራቸው " ተጨባጭ የቤት ፍላጎት " ሲሆን፣ " ኢንዱስትሪ ፓርክ ያለበት አካባቢ ባሉ ከተሞች " ደግሞ ከአንድ ሺህ በላይ ቤቶችን ለሚገነቡ አልሚዎች እንደሚቀርብላቸው ረቂቁ ያስረዳል።
ከመንግሥት መሬት " በስፋት " ማግኘት የሚፈልጉ አልሚዎች የተቀመጠባቸው ሌሎች ቅድመ ሁኔታዎች ከውጭ ምንዛሬ ጋር የተገናኙ ናቸው።
በአገር ውስጥ " በጥራት እና በብዛት የማይገኙ " ግብአቶችን በራሳቸው የውጭ ምንዛሬ (ፍራንኮ ቫሉታ) የሚያስገቡ እንዲሁም የሚያገኙትን ትርፍ እስከ አስር ዓመት ከአገር ሳያወጡ አገር ውስጥ መልሰው የሚጠቀሙ አልሚዎች የዚህ አሠራር ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ረቂቁ ላይ ሰፍሯል።
" የሪል ስቴት ልማት እና የማይንቀሳቀስ ንብረት ግብይት እና ግመታ " የተሰኘው ይህ ረቂቅ አዋጅ የቀረበለት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለተጨማሪ ዕይታ ወደ ከተማ፣ መሠረተ ልማት እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሙሉ ድምፅ መርቶታል።
መረጃው ከቢቢሲ አማርኛ የተወሰደ ነው።
@tikvahethiopia
👇👇👇👇👇
ማንፍሬድ ገንዲትዝኪ የሚባለው ይህ ግለሰብ በእስር ቤት እያለ ለምግብ እና ሌሎች አገልግሎቶች ወጪ የተደረገ ገንዘብን ሊከፍል ይገባል የተባለው ይህ ሰው የጀርመን መንግስት ያላግባብ ላሰረበት ካሳ ተከፍሎታል ሲል ዶቸቪሌ ዘግቧል፡፡
የሀገሪቱ መንግስት ግለሰቡ ያላግባብ ለ፶ ሺህ ገደማ ቀናት ላሰረበት ለእያንዳንዷ ቀን 75 ዩሮ በድምሩ 368 ሺህ 700 ዩሮ ካሳ የከፈለ ሲሆን ግለሰቡ በእስር ላይ በነበረበት ወቅት ለምግብ እና መኝታ ወጪ የተደረገ 100 ሺህ ዩሮ ወጪ ይክፈል ሲል ከሶታል፡፡
Via #alainamharic
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
🅰️ 🔠 🔠 _🔠 🔠 🔠
⭐️ አለሕግ⭐️
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 ▶️
ማንፍሬድ ገንዲትዝኪ የሚባለው ይህ ግለሰብ በእስር ቤት እያለ ለምግብ እና ሌሎች አገልግሎቶች ወጪ የተደረገ ገንዘብን ሊከፍል ይገባል የተባለው ይህ ሰው የጀርመን መንግስት ያላግባብ ላሰረበት ካሳ ተከፍሎታል ሲል ዶቸቪሌ ዘግቧል፡፡
የሀገሪቱ መንግስት ግለሰቡ ያላግባብ ለ፶ ሺህ ገደማ ቀናት ላሰረበት ለእያንዳንዷ ቀን 75 ዩሮ በድምሩ 368 ሺህ 700 ዩሮ ካሳ የከፈለ ሲሆን ግለሰቡ በእስር ላይ በነበረበት ወቅት ለምግብ እና መኝታ ወጪ የተደረገ 100 ሺህ ዩሮ ወጪ ይክፈል ሲል ከሶታል፡፡
Via #alainamharic
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
መግቢያ📤 💬 📥
የፍትህ ሥርዓቱን በማጎልበት ረገድ ሁሉም የመንግስት አካላት እና ህብረተሰቡ የሚጫወቱት ሚና የማይናቅ ቢሆንም በዋነኛነት ግን ፍርድ ቤት፣ ዐቃቤ ህግ እና ፖሊስ በዚህ ረገድ የአንበሳውን ድርሻ ይይዛሉ ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ መንግስት በግልፅ እንደተደነገገው የዳኝነት ተግባር ለፍርድ ቤቶች የተሰጠ ስልጣን ሲሆን የአስፈፃሚ አካል የሆኑት የፍትህ ሚኒስቴር እና ፖሊስ ስልጣንና ተግባር የሚመነጨው ህገ መንግስቱን መሰረት አድርገው ከወጡ የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን ከተደነገጉ አዋጆችና ተቋማቱን ለማቋቋም ከወጡ የማቋቋሚያ አዋጆች ነው፡፡ በዚህም እያንዳንዳቸው የየራሳቸው የሆነ ሥልጣንና ሀላፊነት ተሰጥቷቸዋል፡፡
ሆኖም ብዙውን ጊዜ በተለይም ከወንጀል ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ከምርመራ እስከ ፍርድ ባለው ሂደት ውስጥ የሶስቱን ተቋማት ማለትም የፖሊስ፣ ፍትህ ሚኒስቴርና ፍርድ ቤቶችን ሚና ካለመለየት የተነሳ የወንጀል ተጎጂዎችም ሆኑ ሌሎች ባለጉዳዮች ጉዳያቸውን ለማን ማቅረብ እንዳለባቸው አለማወቅ እና ከምርመራ እስከ ፍርድ ባለው ሂደት የሶስቱንም ተቋማት ሚና ቀላቅሎ የመረዳት ችግሮች ይስተዋላሉ፡፡ ከዚህ በመነሳትም ይህ ፅሁፍ ፍትህ ሚኒስቴር በፍትህ ሥርዓቱ ውስጥ የተሰጡትን ዋና ዋና ስልጣንና ተግባራት በአጭሩ ይዳስሳል፡፡
⬇️ ⬇️ ⬇️ 🔈 🔈 🔈 🔖
የፍህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት የህግ ማዕቀፍ
በሌሎች ህግጋት ለሚኒስቴሩ የተሰጡ ሀላፊነቶች እንደተጠበቁ ሆነው የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት በዋናነት የፌዴራል መንግስት አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመደንገግ ከወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014 አንቀፅ 40 እና በዚሁ አዋጅ የስም ለውጥ ተደርጎበት የፍትህ ሚኒስቴር ከሆነው የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 943/2008 ይመነጫል፡፡ በአዋጅ ቁጥር 943/2008 አንቀፅ 6(2) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር በህግ ጉዳዮች የፌዴራል መንግስት ዋና አማካሪና ተወካይ ሆኖ የመስራት ስልጣን ያለው ከመሆኑ በተጨማሪ በወንጀልና ፍትሐብሔር ጉዳዮች፣ በሰብአዊ መብት፣ በህግ ማርቀቅና ማስረፅ እንዲሁም በተለያዩ ህግ ነክ ጉዳዮች ዝርዝር ስልጣንና ተግባራት ተሰጥተውታል፡፡ ዋና ዋናዎቹን እንደሚከተለው እንመለከታቸዋለን፡፡
የወንጀል ጉዳዮችን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
የወንጀል ህግ በዋነኛነት የሀገርንና የህዝብን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ የሚወጣ ሆኖ እንደ ወንጀል የሚቆጠሩ ድርጊቶችን የያዘ እና ድርጊቶቹ ተፈፅመው በተገኙ ጊዜም የሚያስከትሉትን ቅጣቶች የሚደነግግ ህግ ነው፡፡ ከዚህ አንፃር የፍትህ ሚኒስቴር የወንጀል ፍትህ ሥርዓቱ የሚፈልገውን ዓላማ እና ግብ ለማሳካት የሚያስችሉ የተለያዩ ስልጣንና ተግባራት ተሰጥተውታል፡፡ ይህም
• በሌሎች ህጎች ለፖሊስ የተሰጠው ስልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ በፌዴራል ፍርድ ቤት ስልጣን ስር የሚወድቅ የወንጀል ምርመራ እንዲጀመር የማድረግ፣ የተጀመረ የወንጀል ምርመራ ላይ የክትትል ሪፖርት እንዲቀርብ የማድረግ
• በምርመራ ሂደት ላይ ለመርማሪ ፖሊስ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል የማድረግ
• የወንጀል ምርመራዎች በህግ መሰረት መከናወናቸውን የማረጋገጥ፣ አስፈላጊውን ትእዛዝ የመስጠት
• የተጠናቀቁ የምርመራ መዝገቦችን ከህግና ከማስረጃ አንፃር መርምሮ ያስከስሳል ወይም አያስከስስም ውሳኔ የመስጠት
• የጥፋተኝነት ድርድር የመወሰን፣ ድርድር የማድረግ፣ አማራጭ የመፍትሄ እርምጃ እንዲወሰድ የመወሰን እና ተግባራዊነቱን የመከታተል
• የፌዴራል መንግስትን በመወከል የወንጀል ጉዳዮች ክስ የመመስረት፣ የመከራከር፣ ለህዝብ ጥቅም አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ክስ የማንሳት፣ የተነሳ ክስ እንዲቀጥል የማድረግ
• ፍርድ ቤቶች በወንጀል ጉዳይ የሚሰጡዋቸው ውሳኔዎችና ትእዛዞች የመፈፀምና መከበራቸውን የመከታተል፣ ካልተፈፀሙ ወይም አፈፃፀማቸው ህግን ያልተከተለ ከሆነ ለፍርድ ቤት በማመልከት የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ የማድረግ
• በፍርድ ቤት የሚወሰኑ የወንጀል ቅጣቶች በአግባቡ እንዲፈፀሙ ለማድረግ የሚያስችሉ ሥርዓቶችን የማደራጀት ወይም መደራጀታቸውን የማረጋገጥ
• በፍርድ ቤት የተሰጡ የሞት ቅጣት ውሳኔዎችን ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት የማቅረብ እና አፈፃፀሙን የመከታተል ሀፊነቶችን የሚያካትት መሆኑን ከአዋጅ ቁጥር 943/2008 አንቀፅ 6(3) መመልከት ይቻላል፡፡
የሰብአዊ መብትን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
በአዋጁ አንቀፅ 6(8) መሰረት የሰብአዊ መብቶች ከማክበርና ከማስከበር አንፃር ፍትህ ሚኒስቴር
• በፖሊስ ጣቢያና በማረሚያ ቤት ቁጥጥር ስር ያሉ ሰዎችን የመጎብኘት፣ አያያዛቸውና ቆየታቸው በህግ መሰረት መፈፀሙን የማረጋገጥ፣ ህገ ወጥ ተግባር እንዲታረም ህጋዊ እርምጃ የመውሰድ ወይም እንዲወሰድ የማድረግ
• ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸውን ወይም የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍና አህጉራዊ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች አፈፃፀም የመከታተል፣ ለሚነሱ ጉዳዮች እንደ አግባብነታቸው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመመካከር ምላሽ የመስጠት፣ የስምምነቶቹን ብሔራዊ አፈፃፀም ሪፖርት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የማዘጋጀት
• ነፃ የህግ ድጋፍን አሰጣጥ ስትራቴጂዎችን የመቅረፅ፣ አፈፃፀሙን የመከታተል፣ በመስኩ የሚሰማሩ አካላትን የማስተባበር
• ብሔራዊ የሰብአዊ መብት የድርጊት መርሀ ግብርን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን የማዘጋጀት፣ አፈፃፀሙን የመከታተል፣ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚመለከታቸውን አካላት የማስተባበር፣ ለሚመለከታቸው አካላት ሪፖርት የማቅረብ
• ነፃ የህግ ድጋፍ አሰጣጥ ስትራቴጂዎችን የመቅረፅ፣ አፈፃፀሙን የመከታተል እና በመስኩ የሚሰማሩ አካላትን የማስተባበር እንዲሁም
• የሰብአዊ መብት ትምህርት እና የንቃተ ህግ ለማዳበር በተለያዩ ዘዴዎች ትምህርት የመስጠት እና በዘርፉ የተሰማሩ የሚመለከታቸው አካላትን የማስተባበር ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
የፍትሐብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
በአዋጁ አንቀፅ 6(4) መሰረት በፍትሐብሔር ጉዳዮች ረገድ ፍትህ ሚኒስቴር
• በፌዴራል የመንግስት መስሪያ ቤቶች የህዝብ እና የፌዴራል መንግስት መብትና ጥቅም ወኪል ሆኖ የመከራከር፣ የማስከበር፣ እንዲከበሩ የማድረግ፣ የመከታል እና የመቆጣጠር
• ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን በግዙፍ የመንግስት ፕሮጀክቶች የውል ዝግጅት እና ድርድር የማድረግ፣ የህዝብና የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ጥቅም ይጎዳል ብሎ ሲያምን በሌሎች ጉዳዮች የውል ዝግጅትና ድርድር የማድረግ ወይም የሚመለከታቸውን አካላት የማማከር
• የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤትን በመወከል የፍትሐብሔር ክስ የመመስረት፣ በከሰሱበት ወይም በተከሰሱበት የፍትሐብሔር ጉዳዮች ላይ ክርክር የማድረግ፣ በክርክር አመራር ላይ ለመስሪያ ቤቶች አቅጣጫ የመስጠትና በህግ መሰረት ፍርድን የማስፈፀም
መግቢያ
የፍትህ ሥርዓቱን በማጎልበት ረገድ ሁሉም የመንግስት አካላት እና ህብረተሰቡ የሚጫወቱት ሚና የማይናቅ ቢሆንም በዋነኛነት ግን ፍርድ ቤት፣ ዐቃቤ ህግ እና ፖሊስ በዚህ ረገድ የአንበሳውን ድርሻ ይይዛሉ ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ መንግስት በግልፅ እንደተደነገገው የዳኝነት ተግባር ለፍርድ ቤቶች የተሰጠ ስልጣን ሲሆን የአስፈፃሚ አካል የሆኑት የፍትህ ሚኒስቴር እና ፖሊስ ስልጣንና ተግባር የሚመነጨው ህገ መንግስቱን መሰረት አድርገው ከወጡ የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን ከተደነገጉ አዋጆችና ተቋማቱን ለማቋቋም ከወጡ የማቋቋሚያ አዋጆች ነው፡፡ በዚህም እያንዳንዳቸው የየራሳቸው የሆነ ሥልጣንና ሀላፊነት ተሰጥቷቸዋል፡፡
ሆኖም ብዙውን ጊዜ በተለይም ከወንጀል ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ከምርመራ እስከ ፍርድ ባለው ሂደት ውስጥ የሶስቱን ተቋማት ማለትም የፖሊስ፣ ፍትህ ሚኒስቴርና ፍርድ ቤቶችን ሚና ካለመለየት የተነሳ የወንጀል ተጎጂዎችም ሆኑ ሌሎች ባለጉዳዮች ጉዳያቸውን ለማን ማቅረብ እንዳለባቸው አለማወቅ እና ከምርመራ እስከ ፍርድ ባለው ሂደት የሶስቱንም ተቋማት ሚና ቀላቅሎ የመረዳት ችግሮች ይስተዋላሉ፡፡ ከዚህ በመነሳትም ይህ ፅሁፍ ፍትህ ሚኒስቴር በፍትህ ሥርዓቱ ውስጥ የተሰጡትን ዋና ዋና ስልጣንና ተግባራት በአጭሩ ይዳስሳል፡፡
የፍህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት የህግ ማዕቀፍ
በሌሎች ህግጋት ለሚኒስቴሩ የተሰጡ ሀላፊነቶች እንደተጠበቁ ሆነው የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት በዋናነት የፌዴራል መንግስት አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመደንገግ ከወጣው አዋጅ ቁጥር 1263/2014 አንቀፅ 40 እና በዚሁ አዋጅ የስም ለውጥ ተደርጎበት የፍትህ ሚኒስቴር ከሆነው የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 943/2008 ይመነጫል፡፡ በአዋጅ ቁጥር 943/2008 አንቀፅ 6(2) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር በህግ ጉዳዮች የፌዴራል መንግስት ዋና አማካሪና ተወካይ ሆኖ የመስራት ስልጣን ያለው ከመሆኑ በተጨማሪ በወንጀልና ፍትሐብሔር ጉዳዮች፣ በሰብአዊ መብት፣ በህግ ማርቀቅና ማስረፅ እንዲሁም በተለያዩ ህግ ነክ ጉዳዮች ዝርዝር ስልጣንና ተግባራት ተሰጥተውታል፡፡ ዋና ዋናዎቹን እንደሚከተለው እንመለከታቸዋለን፡፡
የወንጀል ጉዳዮችን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
የወንጀል ህግ በዋነኛነት የሀገርንና የህዝብን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ የሚወጣ ሆኖ እንደ ወንጀል የሚቆጠሩ ድርጊቶችን የያዘ እና ድርጊቶቹ ተፈፅመው በተገኙ ጊዜም የሚያስከትሉትን ቅጣቶች የሚደነግግ ህግ ነው፡፡ ከዚህ አንፃር የፍትህ ሚኒስቴር የወንጀል ፍትህ ሥርዓቱ የሚፈልገውን ዓላማ እና ግብ ለማሳካት የሚያስችሉ የተለያዩ ስልጣንና ተግባራት ተሰጥተውታል፡፡ ይህም
• በሌሎች ህጎች ለፖሊስ የተሰጠው ስልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ በፌዴራል ፍርድ ቤት ስልጣን ስር የሚወድቅ የወንጀል ምርመራ እንዲጀመር የማድረግ፣ የተጀመረ የወንጀል ምርመራ ላይ የክትትል ሪፖርት እንዲቀርብ የማድረግ
• በምርመራ ሂደት ላይ ለመርማሪ ፖሊስ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል የማድረግ
• የወንጀል ምርመራዎች በህግ መሰረት መከናወናቸውን የማረጋገጥ፣ አስፈላጊውን ትእዛዝ የመስጠት
• የተጠናቀቁ የምርመራ መዝገቦችን ከህግና ከማስረጃ አንፃር መርምሮ ያስከስሳል ወይም አያስከስስም ውሳኔ የመስጠት
• የጥፋተኝነት ድርድር የመወሰን፣ ድርድር የማድረግ፣ አማራጭ የመፍትሄ እርምጃ እንዲወሰድ የመወሰን እና ተግባራዊነቱን የመከታተል
• የፌዴራል መንግስትን በመወከል የወንጀል ጉዳዮች ክስ የመመስረት፣ የመከራከር፣ ለህዝብ ጥቅም አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ክስ የማንሳት፣ የተነሳ ክስ እንዲቀጥል የማድረግ
• ፍርድ ቤቶች በወንጀል ጉዳይ የሚሰጡዋቸው ውሳኔዎችና ትእዛዞች የመፈፀምና መከበራቸውን የመከታተል፣ ካልተፈፀሙ ወይም አፈፃፀማቸው ህግን ያልተከተለ ከሆነ ለፍርድ ቤት በማመልከት የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ የማድረግ
• በፍርድ ቤት የሚወሰኑ የወንጀል ቅጣቶች በአግባቡ እንዲፈፀሙ ለማድረግ የሚያስችሉ ሥርዓቶችን የማደራጀት ወይም መደራጀታቸውን የማረጋገጥ
• በፍርድ ቤት የተሰጡ የሞት ቅጣት ውሳኔዎችን ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት የማቅረብ እና አፈፃፀሙን የመከታተል ሀፊነቶችን የሚያካትት መሆኑን ከአዋጅ ቁጥር 943/2008 አንቀፅ 6(3) መመልከት ይቻላል፡፡
የሰብአዊ መብትን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
በአዋጁ አንቀፅ 6(8) መሰረት የሰብአዊ መብቶች ከማክበርና ከማስከበር አንፃር ፍትህ ሚኒስቴር
• በፖሊስ ጣቢያና በማረሚያ ቤት ቁጥጥር ስር ያሉ ሰዎችን የመጎብኘት፣ አያያዛቸውና ቆየታቸው በህግ መሰረት መፈፀሙን የማረጋገጥ፣ ህገ ወጥ ተግባር እንዲታረም ህጋዊ እርምጃ የመውሰድ ወይም እንዲወሰድ የማድረግ
• ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸውን ወይም የተቀበለቻቸውን ዓለም አቀፍና አህጉራዊ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች አፈፃፀም የመከታተል፣ ለሚነሱ ጉዳዮች እንደ አግባብነታቸው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመመካከር ምላሽ የመስጠት፣ የስምምነቶቹን ብሔራዊ አፈፃፀም ሪፖርት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የማዘጋጀት
• ነፃ የህግ ድጋፍን አሰጣጥ ስትራቴጂዎችን የመቅረፅ፣ አፈፃፀሙን የመከታተል፣ በመስኩ የሚሰማሩ አካላትን የማስተባበር
• ብሔራዊ የሰብአዊ መብት የድርጊት መርሀ ግብርን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን የማዘጋጀት፣ አፈፃፀሙን የመከታተል፣ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚመለከታቸውን አካላት የማስተባበር፣ ለሚመለከታቸው አካላት ሪፖርት የማቅረብ
• ነፃ የህግ ድጋፍ አሰጣጥ ስትራቴጂዎችን የመቅረፅ፣ አፈፃፀሙን የመከታተል እና በመስኩ የሚሰማሩ አካላትን የማስተባበር እንዲሁም
• የሰብአዊ መብት ትምህርት እና የንቃተ ህግ ለማዳበር በተለያዩ ዘዴዎች ትምህርት የመስጠት እና በዘርፉ የተሰማሩ የሚመለከታቸው አካላትን የማስተባበር ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
የፍትሐብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
በአዋጁ አንቀፅ 6(4) መሰረት በፍትሐብሔር ጉዳዮች ረገድ ፍትህ ሚኒስቴር
• በፌዴራል የመንግስት መስሪያ ቤቶች የህዝብ እና የፌዴራል መንግስት መብትና ጥቅም ወኪል ሆኖ የመከራከር፣ የማስከበር፣ እንዲከበሩ የማድረግ፣ የመከታል እና የመቆጣጠር
• ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን በግዙፍ የመንግስት ፕሮጀክቶች የውል ዝግጅት እና ድርድር የማድረግ፣ የህዝብና የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ጥቅም ይጎዳል ብሎ ሲያምን በሌሎች ጉዳዮች የውል ዝግጅትና ድርድር የማድረግ ወይም የሚመለከታቸውን አካላት የማማከር
• የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤትን በመወከል የፍትሐብሔር ክስ የመመስረት፣ በከሰሱበት ወይም በተከሰሱበት የፍትሐብሔር ጉዳዮች ላይ ክርክር የማድረግ፣ በክርክር አመራር ላይ ለመስሪያ ቤቶች አቅጣጫ የመስጠትና በህግ መሰረት ፍርድን የማስፈፀም
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Telegram
አለሕግAleHig ️
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
• የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች እርስ በርሳቸው ያልተግባቡባቸው የፍትሐብሔር ጉዳዮች በፍርድ ቤት ወይም ከፍርድ ቤት ውጭ ባለ አማራጭ የክርክር መፍቻ መንገድ እንዲወሰን ውሳኔ የመስጠት፣ በውሳኔው መሰረት መፈፀሙን የማረጋገጥ
• በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍትሐብሔር ክስ ለመመስረት የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ዜጎች በተለይም ሴቶችን፣ ህፃናትን፣ አካል ጉዳተኞችን እና አረጋውያንን ወክሎ የመከራከር
• የገንዘብ አቅም የሌላቸው የወንጀል ተጎጂ የሆኑ ተበዳዮች እንዲካሱ፣ መልሰው እንዲቋቋሙ እንዲሁም ከጉዳቱ የተያያዙ የፍትሐብሔር ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ እነሱን በመወከል የፍትሐብሔር ክስ የማቅረብ ወይም የመደራደር
• የኢፌዲሪ መንግስት በአለም አቀፍ የዳኝነትና ከፊል ዳኝነት አካላት በሚከስበት ወይም በሚከሰስበት ጉዳይ መንግስትን በመወከል እና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመመካከር ክርክር የማድረግ፣ ድርድር የማካሄድ እና ውሳኔውንም የማስፈፀም ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
የህግ ማርቀቅ እና ማጠቃለል ሥራን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
ከህግ ማርቀቅ አንፃር ሚኒስቴር መ/ቤቱ
• በፌዴራል መንግስት የሚወጡ ህጎችን የህግ ረቂቅ ዝግጅት መሥራት፣ የመንግስት አካላት የሚያዘጋጁት ረቂቅ ህግ ከህገ መንግስቱና ከፌዴራል ህጎች ጋር የተጣጣመ መሆኑን ማረጋገጥ፣ ለሚመለከታቸው ክፍሎችም አስተያየት ማቅረብ፣ በክልሎች ጥያቄ ሲቀርብለት የህግ ረቂቆችን በማዘጋጀት መርዳት
• የህግ ማሻሻያ ጥናቶችን እንዲሁም የኮዲፊኬሽንና የፌዴራል ህጎችን የማሰባሰብና ማጠቃለል ሥራ መሥራት፣ የክልል ህጎችን ማሰባሰብ እንደአስፈላጊነቱም እንዲጠቃለሉ ማድረግ
• ኢትዮጵያ የምትፈርመው ወይም የምትቀበለው ዓለም አቀፍ ስምምነት ህገ መንግስቱን እና የአገሪቱን ሌሎች ሕግጋት ያገናዘበና ከብሔራዊ ጥቅም አንፃር ተቀባይነት ያለው መሆኑን የማረጋገጥ ሀላፊነት እንዳለበት የአዋጁ አንቀፅ 6(5) ተደንግጓል፡፡
• በተጨማሪም በአዋጁ አንቀፅ 6(6) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር የፌዴራል መንግስቱ ህጎች ተግባራዊ መደረጋቸውን እና አተገባበራቸውም ወጥነት ያለው መሆኑን የማረጋገጥ እና የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ሥራቸውን በህግ መሰረት ማከናወናቸውን የማረጋገጥ ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
የህግ ጥናትና ስልጠናን በተመለከተ
በአዋጁ አንቀፅ 6(9) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር
• አሰራሩን ውጤታማና ቀልጣፋ ለማድረግ ጥናትና ምርምር የማድረግ
• የወንጀል ፍትህ መረጃዎችን ለማሰባሰብ፣ ለማደራጀት፣ ለመተንተን እና ለማሰራጨት የሚያስችል ሥርአት የመዘርጋትና የማስፈፀም
• ዐቃያነ ህግ ስለ ሥራቸው ያላቸውን አመለካከት፣ እውቀትና ክህሎት በተከታታይ እና በየደረጃው ለማሳደግ ስልጠና የመስጠት ወይም ስልጠና እና ትምህርት እንዲሰጣቸው የማድረግ ሀላፊነት ያለበት ከመሆኑም በተጨማሪ
• በአዋጁ አንቀፅ 6(7) መሰረት ለፌደራል መንግስት ባለስልጠናት፣ ሹመኞች፣ ተመራጮች፣ ሰራተኞች እና ለግሉ ዘርፍ ተሳታፊዎች እንደአስፈላጊነቱ የህግ ስልጠና የመስጠትና እንዲሰጥ የማድረግ ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
ሌሎች ሀላፊነቶች
ሌላው በአዋጁ አንቀፅ 6(11) መሰረት በፌደራል ፍርድ ቤት ደረጃ የጥብቅና አገልግሎት ለሚሰጡ ጠበቆች በህግ መሰረት ፈቃድ መስጠት፣ ማደስ፣ ማገድ፣ መሰረዝ፣ ጠበቆችንና የጥብቅና አገልግሎትን ማስተዳደርና መቆጣጠር እንዲሁም በአዋጁ አንቀፅ 6(12) መሰረት በሌሎች ህጎች ለውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የተሰጠው ሀላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ በወንጀልና በፍትሐብሔር ጉዳይ አለም አቀፍ ግንኙነቶችነና ትብብሮች ማድረግ በአዋጁ ለፍትህ ሚኒስቴር የተሰጡት ተግባራት ናቸው፡፡
በተጨማሪም ከላይ ከተጠቀሱት ስልጣንና ተግባራት በተጨማሪ የኢፌዲሪ ፍትህ ሚኒስቴር በተለያየ ወቅቶች በወጡ ሌሎች ህጎች ለምሳሌ በንግድ ህግ፣ በተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ህግ፣ በፌደራል ጥብቅና አገለግሎት ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ፣ በፌደራል አስተዳደር ሥነ ሥርአት አዋጅ እና መሰል ሌሎች ህጎች የተሰጡት ስልጣንና ኃላፊነቶች ያሉት መሆኑን ከህግጋቱ መረዳት ይቻላል፡፡
ማጠቃለያ
ከላይ በዝርዝር እንደተገለፀው ፍትህ ሚኒስቴር በተለምዶ በብዙሀን ዘንድ ከሚታወቅበት የወንጀል ጉዳዮችን መከታተል በተጨማሪ የመንግስትን የፍትሐብሔር ጥቅሞች ከማስጠበቅ፣ ከሰብአዊ መብቶችን ከማክበርና ከማስከበር፣ ህጎችን ከማርቀቅ፣ የህጎችን በማህበረሰቡ ውስጥ እንዲሰርፁ ከማድረግ እና ተፈጻሚነታቸውንም ከመከታተል አንቀፃር ዘርፈ ብዙ ሀላፊነቶች የተጣሉበት ተቋም ነው፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስለጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
ፍትህ ሚኒስቴር
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
⭐️ አለሕግ⭐️
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
• በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍትሐብሔር ክስ ለመመስረት የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ዜጎች በተለይም ሴቶችን፣ ህፃናትን፣ አካል ጉዳተኞችን እና አረጋውያንን ወክሎ የመከራከር
• የገንዘብ አቅም የሌላቸው የወንጀል ተጎጂ የሆኑ ተበዳዮች እንዲካሱ፣ መልሰው እንዲቋቋሙ እንዲሁም ከጉዳቱ የተያያዙ የፍትሐብሔር ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ እነሱን በመወከል የፍትሐብሔር ክስ የማቅረብ ወይም የመደራደር
• የኢፌዲሪ መንግስት በአለም አቀፍ የዳኝነትና ከፊል ዳኝነት አካላት በሚከስበት ወይም በሚከሰስበት ጉዳይ መንግስትን በመወከል እና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመመካከር ክርክር የማድረግ፣ ድርድር የማካሄድ እና ውሳኔውንም የማስፈፀም ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
የህግ ማርቀቅ እና ማጠቃለል ሥራን በተመለከተ የፍትህ ሚኒስቴር ስልጣንና ተግባራት
ከህግ ማርቀቅ አንፃር ሚኒስቴር መ/ቤቱ
• በፌዴራል መንግስት የሚወጡ ህጎችን የህግ ረቂቅ ዝግጅት መሥራት፣ የመንግስት አካላት የሚያዘጋጁት ረቂቅ ህግ ከህገ መንግስቱና ከፌዴራል ህጎች ጋር የተጣጣመ መሆኑን ማረጋገጥ፣ ለሚመለከታቸው ክፍሎችም አስተያየት ማቅረብ፣ በክልሎች ጥያቄ ሲቀርብለት የህግ ረቂቆችን በማዘጋጀት መርዳት
• የህግ ማሻሻያ ጥናቶችን እንዲሁም የኮዲፊኬሽንና የፌዴራል ህጎችን የማሰባሰብና ማጠቃለል ሥራ መሥራት፣ የክልል ህጎችን ማሰባሰብ እንደአስፈላጊነቱም እንዲጠቃለሉ ማድረግ
• ኢትዮጵያ የምትፈርመው ወይም የምትቀበለው ዓለም አቀፍ ስምምነት ህገ መንግስቱን እና የአገሪቱን ሌሎች ሕግጋት ያገናዘበና ከብሔራዊ ጥቅም አንፃር ተቀባይነት ያለው መሆኑን የማረጋገጥ ሀላፊነት እንዳለበት የአዋጁ አንቀፅ 6(5) ተደንግጓል፡፡
• በተጨማሪም በአዋጁ አንቀፅ 6(6) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር የፌዴራል መንግስቱ ህጎች ተግባራዊ መደረጋቸውን እና አተገባበራቸውም ወጥነት ያለው መሆኑን የማረጋገጥ እና የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤቶች ሥራቸውን በህግ መሰረት ማከናወናቸውን የማረጋገጥ ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
የህግ ጥናትና ስልጠናን በተመለከተ
በአዋጁ አንቀፅ 6(9) መሰረት ፍትህ ሚኒስቴር
• አሰራሩን ውጤታማና ቀልጣፋ ለማድረግ ጥናትና ምርምር የማድረግ
• የወንጀል ፍትህ መረጃዎችን ለማሰባሰብ፣ ለማደራጀት፣ ለመተንተን እና ለማሰራጨት የሚያስችል ሥርአት የመዘርጋትና የማስፈፀም
• ዐቃያነ ህግ ስለ ሥራቸው ያላቸውን አመለካከት፣ እውቀትና ክህሎት በተከታታይ እና በየደረጃው ለማሳደግ ስልጠና የመስጠት ወይም ስልጠና እና ትምህርት እንዲሰጣቸው የማድረግ ሀላፊነት ያለበት ከመሆኑም በተጨማሪ
• በአዋጁ አንቀፅ 6(7) መሰረት ለፌደራል መንግስት ባለስልጠናት፣ ሹመኞች፣ ተመራጮች፣ ሰራተኞች እና ለግሉ ዘርፍ ተሳታፊዎች እንደአስፈላጊነቱ የህግ ስልጠና የመስጠትና እንዲሰጥ የማድረግ ሀላፊነት ተጥሎበታል፡፡
ሌሎች ሀላፊነቶች
ሌላው በአዋጁ አንቀፅ 6(11) መሰረት በፌደራል ፍርድ ቤት ደረጃ የጥብቅና አገልግሎት ለሚሰጡ ጠበቆች በህግ መሰረት ፈቃድ መስጠት፣ ማደስ፣ ማገድ፣ መሰረዝ፣ ጠበቆችንና የጥብቅና አገልግሎትን ማስተዳደርና መቆጣጠር እንዲሁም በአዋጁ አንቀፅ 6(12) መሰረት በሌሎች ህጎች ለውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የተሰጠው ሀላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ በወንጀልና በፍትሐብሔር ጉዳይ አለም አቀፍ ግንኙነቶችነና ትብብሮች ማድረግ በአዋጁ ለፍትህ ሚኒስቴር የተሰጡት ተግባራት ናቸው፡፡
በተጨማሪም ከላይ ከተጠቀሱት ስልጣንና ተግባራት በተጨማሪ የኢፌዲሪ ፍትህ ሚኒስቴር በተለያየ ወቅቶች በወጡ ሌሎች ህጎች ለምሳሌ በንግድ ህግ፣ በተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ህግ፣ በፌደራል ጥብቅና አገለግሎት ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ፣ በፌደራል አስተዳደር ሥነ ሥርአት አዋጅ እና መሰል ሌሎች ህጎች የተሰጡት ስልጣንና ኃላፊነቶች ያሉት መሆኑን ከህግጋቱ መረዳት ይቻላል፡፡
ማጠቃለያ
ከላይ በዝርዝር እንደተገለፀው ፍትህ ሚኒስቴር በተለምዶ በብዙሀን ዘንድ ከሚታወቅበት የወንጀል ጉዳዮችን መከታተል በተጨማሪ የመንግስትን የፍትሐብሔር ጥቅሞች ከማስጠበቅ፣ ከሰብአዊ መብቶችን ከማክበርና ከማስከበር፣ ህጎችን ከማርቀቅ፣ የህጎችን በማህበረሰቡ ውስጥ እንዲሰርፁ ከማድረግ እና ተፈጻሚነታቸውንም ከመከታተል አንቀፃር ዘርፈ ብዙ ሀላፊነቶች የተጣሉበት ተቋም ነው፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስለጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ
ፍትህ ሚኒስቴር
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
Mikias Melak Birhanie
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment & Service
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና
https://t.me/AleHig
የሕግ እውቀት alehig.com
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Linktree
AleHig | Instagram, Facebook, TikTok | Linktree
AleHig attorney & Legal consult present across multiple social media platforms..
በሞት የተለዩ ተጠርጣሪዎችን ንብረት እንዲወረስ የሚያደርገው የንብረት ማስመለስ አዋጅ ተግባራዊ ሊደረግ ነው‼️
ምንጩ ያልታወቀ ንብረትን በተመለከተ ተጠርጣሪው በሞት ቢለይ ወይም ከሀገር የሸሸ ቢሆንም ንብረቱ እንዲታገድና ጉዳዩ ተጣርቶ ግለሰቡ በሌለበት እንዲወረስ እንደሚደረግ ተገለፀ፡፡
በአዲሱ የንብረት ማስመለስ አዋጅ በጥፋተኝነት ላይ ያልተመሰረተ የንብረት ማስመለስ አዋጁ እንደሚያካትት ሲገለፅ ይህም ተጠርጣሪው በሞት ቢለይ ወይም ከሀገር የሸሸ ቢሆን ንብረቱ እንዲሁ የሚቀር ሳይሆን እንዲታገድና ጉዳዩ ተጣርቶ ግለሰቡ በሌለበት እንዲወረስ ይደረጋል ሲል ፍትህ ሚኒስትር አስታውቋል።
የጸደቀው የንብረት ማስመለስ አዋጅ ተፈጻሚ ሲሆንም ምክንያታዊ ያልሆኑ ክሶች እንዳይመጡ ተጠርጣሪው ግለሰብ ስለ ጉዳዩ ቀርቦ እንዲያስረዳ ዕድል የሚሰጥና በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ብቻ ተፈጻሚ የሚሆን ነውም ብሏል።
አዋጁ በህገ-ወጥ መንገድ በወንጀል የተገኘ ንብረትን በአግባቡ በማስመለስ የሀገርንና የህዝብን ሀብት ከወንጀል ለመጠበቅ የሚሰራበት ነው ተብሏል።
የማይመለስ ጉዳት ማለትም ንብረቱ ከሃገር ሊሸሽና ሌሎች ተመሳሳይ ጉዳት ደርሶ ከሆነ ጊዜያዊ እግድ በራሱ በፍትህ ሚኒስቴር ያለፍርድቤት ትዕዛዝ እንደሚሰጥም ተገልጿል።
አዋጁ አንድ ግለሰብ በቅን ልቦና ባለማወቅ ንብረቱ ህገ-ወጥ መሆኑን ሳያውቅ የገዛ ቢሆን ንብረቱ እንዳይወረስ ተገቢውን ጥበቃ የሚሰጥ ነው ተብሏል።
በአዋጁ ላይ በተደነገገው መሰረትም ህገ-ወጥ ንብረት በማፍራት የተጠረጠረ ሰው ያለደረሰኝ በሰውም ሆነ ሌሎች ያስረዱልኛል ባላቸው ማስረጃዎች ጥፋተኛ አለመሆኑን ማስረዳት የሚያስችል መመሪያ እንዳለውም ተነስቷል።
አዋጁን ለማስፈጸም ከተለያዩ ሀገራት ጋር በትብብር የሚሰራ ሲሆን ንብረቱ ኢትዮጵያ ቢሆንም በውጭ ሀገራት በህገ-ወጥ መንገድ የተገኘ መሆኑ ከተረጋገጠ ለማስመለስ የሚሰራበት ነው ተብሏል።
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ📱
https://t.me/AleHig
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website📱 alehig.com
https://linktr.ee/alehig
ምንጩ ያልታወቀ ንብረትን በተመለከተ ተጠርጣሪው በሞት ቢለይ ወይም ከሀገር የሸሸ ቢሆንም ንብረቱ እንዲታገድና ጉዳዩ ተጣርቶ ግለሰቡ በሌለበት እንዲወረስ እንደሚደረግ ተገለፀ፡፡
በአዲሱ የንብረት ማስመለስ አዋጅ በጥፋተኝነት ላይ ያልተመሰረተ የንብረት ማስመለስ አዋጁ እንደሚያካትት ሲገለፅ ይህም ተጠርጣሪው በሞት ቢለይ ወይም ከሀገር የሸሸ ቢሆን ንብረቱ እንዲሁ የሚቀር ሳይሆን እንዲታገድና ጉዳዩ ተጣርቶ ግለሰቡ በሌለበት እንዲወረስ ይደረጋል ሲል ፍትህ ሚኒስትር አስታውቋል።
የጸደቀው የንብረት ማስመለስ አዋጅ ተፈጻሚ ሲሆንም ምክንያታዊ ያልሆኑ ክሶች እንዳይመጡ ተጠርጣሪው ግለሰብ ስለ ጉዳዩ ቀርቦ እንዲያስረዳ ዕድል የሚሰጥና በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ብቻ ተፈጻሚ የሚሆን ነውም ብሏል።
አዋጁ በህገ-ወጥ መንገድ በወንጀል የተገኘ ንብረትን በአግባቡ በማስመለስ የሀገርንና የህዝብን ሀብት ከወንጀል ለመጠበቅ የሚሰራበት ነው ተብሏል።
የማይመለስ ጉዳት ማለትም ንብረቱ ከሃገር ሊሸሽና ሌሎች ተመሳሳይ ጉዳት ደርሶ ከሆነ ጊዜያዊ እግድ በራሱ በፍትህ ሚኒስቴር ያለፍርድቤት ትዕዛዝ እንደሚሰጥም ተገልጿል።
አዋጁ አንድ ግለሰብ በቅን ልቦና ባለማወቅ ንብረቱ ህገ-ወጥ መሆኑን ሳያውቅ የገዛ ቢሆን ንብረቱ እንዳይወረስ ተገቢውን ጥበቃ የሚሰጥ ነው ተብሏል።
በአዋጁ ላይ በተደነገገው መሰረትም ህገ-ወጥ ንብረት በማፍራት የተጠረጠረ ሰው ያለደረሰኝ በሰውም ሆነ ሌሎች ያስረዱልኛል ባላቸው ማስረጃዎች ጥፋተኛ አለመሆኑን ማስረዳት የሚያስችል መመሪያ እንዳለውም ተነስቷል።
አዋጁን ለማስፈጸም ከተለያዩ ሀገራት ጋር በትብብር የሚሰራ ሲሆን ንብረቱ ኢትዮጵያ ቢሆንም በውጭ ሀገራት በህገ-ወጥ መንገድ የተገኘ መሆኑ ከተረጋገጠ ለማስመለስ የሚሰራበት ነው ተብሏል።
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
https://t.me/AleHig
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website
https://linktr.ee/alehig
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ውድድር ማስታወቂያ እንዲሁም የፖለቲካ ድርጅቱ የሚያሰራጨውን የአድራሻ ለውጥ፣ የስብሰባ ጥሪ እና መሰል ማስታወቂያዎችን የሚከለክል አይደለም።)እና ሌሎች በሕግ የተከለከሉ ማስታወቂያዎች፡፡
💎 ገደብ የተደረገባቸው ማስታወቂያዎች
- የአልኮል መጠኑ ከ12 በመቶ በላይ የሆነ ማንኛውንም መጠጥ የሚመለከት ማስታወቂያ ከውጭ ማስታወቂያ እና እለታዊና ሳምንታዊ ካልሆነ ጋዜጣ እና መጽሔት በስተቀር በሌሎች የማስታወቂያ ማሰራጫ መንገዶች (ማለትም በብሮድካስት አገልግሎት፣ በስልክ አገልግሎት ወይም በፖስታ አገልግሎት የማስራጫ መንገዶች) አማካኝነት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ማሰራጨት የተከለከለ ነው፡፡ ሌላው እዚህ ጋር ልብ ሊባል የሚገባው የአልኮል መጠኑ ከ12 በመቶ በላይ የሆነን መጠጥ በውጭ ማስታወቂያ ማሰራጫ መንገድ ለምሳሌ፡- በሕንጻ ወይም በማናቸውም ስትራክቸር ወይም በትራንስፖርት ተሽከርካሪ ላይ በሚፃፍ ወይም በሚለጠፍ፣ በተንጠልጣይ ነገር፣ በፖስተር፣ በስቲከር፣ በብሮሸር፣ ሊፍሌት ወይም በራሪ ወረቀት በመጠቀም ማሰራጨት ቢቻልም በሌላ በኩል ደግሞ እንደ የኤሌክትሮኒክ ስክሪን፣ በድምፅ ማጉያ፣ የድምፅ ካሴት ወይም በሌላ በምስልና በድምፅ በሚሰራጭ የውጭ ማስታወቂያ መንገዶች ማሰራጨት አይቻልም፡፡ ሌላው ማንኛውም የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያ የአልኮል መጠጡን መውሰድ ለጤና ተስማሚ እንደሆነ፣ ግላዊ ወይም ማኅበራዊ ስኬትን እንደሚያስከትል፣ የተሻለ ሥነ ልቦናዊ ወይም አካላዊ ብቃት እንደሚያስገኝ ወይም ፈዋሽ እንደሆነ የሚገልጽ ወይም በተደጋጋሚ ወይም ከልክ በላይ እንዲጠጣ የሚገፋፋ፤ ከአልኮል ሱስ መጠበቅን የሚያጣጥል ወይም የሚቃወም፣ አካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ ላይ ትኩረት የሚያደርግ ወይም አካለ መጠን ያልደረሰ ልጅን የማስታወቂያው ተዋናይ አድርጎ የሚጠቀም፤ ወይም ሌላ መሰል መልእክት የሚያስተላልፍ መሆን የለበትም፡፡ በተጨማሪም የአልኮል መጠጥ የውጭ ማስታወቂያ ከልጆች መዋያ ማዕከል፣ ከትምህርት ቤት፣ ከህክምና ወይም ታሪካዊ ተቋም፣ ከሲኒማ ቤት፣ ከቲያትር ቤት ወይም ከስታዲየም በመቶ ሜትር ራዲየስ ውስጥ እንዲቀመጥ መደረግ የለበትም፡፡
የሕግ ተጠያቂነት💎 💎
የማስታወቂያ ስራ ሊከተለው የሚገባ ህግና ስርዓት ያለው እንደመሆኑ ህግና ስርዓቱን ባልጠበቀ መልኩ የማስታወቂያ ስራ ላይ መሰማራትም ሆነ ማሰራጨት አስተዳደራዊ፣ ፍትሀ ብሔራዊና የወንጀል ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ ሲሆን በዚህ ፅሁፍ ከወንጀል አንፃር ሊኖር የሚችለውን የህግ ተጠያቂነት ሁኔታ እንደሚከተለው ተዳሷል፡-
- በአዋጅ ቁጥር 759/2004 አንቀፅ 34/1/ሀ/ መሰረት አንድ ሰው በአዋጁ አንቀፅ 5/1/ እና/2/ መሰረት በማስታወቂያ ስራ ላይ ለመሳተፍ የሚያስችለውን ፍቃድ ከሚመለከተው የመንግስት አካል ሳያገኝ በማስታወቂያ ስራ ላይ የተሰማራ እንደሆነ በንግድ ምዝገባና ፍቃድ አዋጅ አንቀፅ 49/2/ መሰረት ለስራው የሚጠቀምበት መሳሪያ መወረስን ጨምሮ ከብር 150ሺ እስከ 300ሺ በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እና ከ7ዓመት እስከ 15ዓመት በሚደርስ የፅኑ እስራት ሊቀጣ ይችላል፡፡
- ከይዘትና ስርጭት አንፃር በመገናኛ ብዙሀን የሚተላለፉ ማስታወቂያዎች ከሌሎች ፕሮግራሞች የተለየ መሆኑ በግልፅ በሚታወቅ መልኩ እና በዜና መልክ ባልተዘጋጀ መልኩ መቅረብ ያለበት መሆኑን፣ የማስታወቂያ ወኪል የአንድን ሰው ምርት፣ አገልግሎት ወይም ሌላ መልእክት የሚያስተዋውቅ የንግድ ማስታወቂያ አዘጋጅቶ ባሰራጨ በሦስት ወራት ውስጥ የሌላ ሰውን ተመሳሳይ ምርት፣ አገልግሎት ወይም ሌላ መልእክት በተመሳሳይ የማስታወቂያ ተዋናይ ምስል ወይም ድምፅ አዘጋጅቶ ማሰራጨት የለበትም በማለት በአዋጁ አንቀፅ 6 ንዑስ አንቀፅ (2)(3) እና(4) የተደነገጉትን መተላለፍ፣ በአዋጁ አንቀፅ 26(3) ስር 12 በመቶ በላይ የአልኮል መጠን ያላቸውን መጠጦች የማስታወቂያ ስርጭት በተመለከተ የተቀመጡ ገደቦችን መተላለፍ ደግሞ በአዋጁ አንቀፅ 34/1/ለ/ መሰረት ከብር 10ሺ በማያንስና ከብር 100ሺ በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ እንደሚያስቀጣ ተደንግገዋል፡፡
- በአዋጁ አንቀፅ 6/1/ ስር የተዘረዘሩት የማስታወቂያ ይዘት የተመለከቱ ክልከላዎችን መተላለፍ፣ ህግን ወይም መልካም ስነምግባርን የሚፃረሩ እንዲሁም አሳሳች ወይም ተገቢ ያልሆኑ ማስታወቂያዎች ተብለው በህጉ የተደነገጉትን ማስታወቂያዎች ሰርቶ ማሰራጨት፣ በአዋጁ አንቀፅ 26(1)፣(2) እና (4) የተጠቀሱትን ክልከላዎች በመተላለፍ የአልኮል ይዘታቸው ከ12 በመቶ በላይ የሆኑ መጠጦችን ከተፈቀደው የማስታወቂያ መንገድና ቦታ ውጭ ማስተዋወቅ ከ20ሺ ብር በማያንስና ከብር 150ሺ በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ ያስቀጣል፡፡
- በአዋጁ አንቀፅ 25/1/ ስር የተመለከቱትን በህግ ክልከላ የተደረገባቸውን ማስታወቂያዎች ማሰራጨት ደግሞ ከ30ሺ ብር በማያንስና ከብር 250ሺ በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ ያስቀጣል፡፡
- በአዋጁ አንቀፅ 34/2/ መሰረት ከፍ ሲል ከተመለከተው የገንዘብ መቀጮ በተጨማሪ ጥፋተኛ የሆነው ሰው ከሕገ ወጥ ማስታወቂያ ሥራው ያገኘው ገቢ ይወረሳል፡፡
ከቅጣት ጋር በተያያዘ ሌላው ከግንዛቤ ልናስገባው የሚገባው ጉዳይ በአዋጁ ላይ በዝርዝር የተጠቀሱት ሌሎች ሁኔታዎች ማለትም የተለየ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ስለሚያስፈልገው ማስታወቂያ፣ አካለመጠን ያልደረሰ ልጅን ስለሚመለከት ማስታወቂያ፣ ስለፀረ አረም ወይም ፀረ ተባይ በተመለከተ የሚተላለፉ ማስታወቂያዎች ወዘተ በተመለከተ የተጠቀሱ ዝርዝር ሁኔታዎችን አለማሟላት በአዋጁ አንቀፅ 34 መሰረት የሚያስቀጡ መሆናቸውን መገንዘብ የሚገባ ሲሆን፡፡ በተጨማሪም ከፍ ሲል ያየናቸው በአዋጁ ላይ ተጠቅሰው የሚገኙት ቅጣቶች ተፈፃሚ የሚሆኑት ድርጎቶቹ በሌላ ህግ የበለጠ የማያስቀጡ እንደሆነ ነው፡፡ ይህም ማለት ድርጊቱ በሌላ ህግ በአዋጁ ከተገለፀው የቅጣት መጠን በላይ የሚያስቀጣ በሆነ ጊዜ ለጉዳዩ የምንጠቀመው የበለጠ የሚያስቀጣውን ህግ ይሆናል ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ በአዋጅ ቁጥር 759/2004 አንቀፅ 8(12) መሰረት በትክክለኛ ዋጋው እየተሸጠ ያለን ምርት ወይም አገልግሎት በነጻ እየተሰጠ ወይም በቅናሽ እየተሸጠ እንደሆነ አድርጎ የሚያቀርብ ማስታወቂያ አሳሳች ወይም ተገቢ ያልሆነ ይዘት ወይም አቀራረብ እንዳለው ማስታወቂያ ይቆጠራል፡፡
በአዋጁ አንቀፅ 34(1)(ሐ) መሰረት ደግሞ መሰል አሳሳች ይዘት ያለው ማስታወቂያ ማሰራጨት ከ20ሺ ብር በማያንስና ከብር 150ሺ በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ ያስቀጣል፡፡ በሌላ በኩል በዚሁ ተመሳሳይ ጉዳይ ላይ የንግድ ስራ እና ሸማቾች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 813/2006 አንቀፅ 22(4)(5) መሰረት የንግድ እቃዎችንና አገልግሎቶችን በማስታወቂያ እንደተነገረላቸው አለመሸጥ፣ ስለዋጋ ቅናሽ አሰተኛ ወይም አሳሳች መረጃ መስተላለፍ በአዋጁ አንቀፅ43/3/ ተጠቃሎ ሲታይ ስለ ዋጋ ቅናሽ አሰተኛ ወይም የተሳሳተ መረጃ ማስተላለፍ(ማስተዋወቅ) የአመታዊ ሽያጭ ገቢውን ከ5 እስከ 10 በመቶ የገንዘብ ቅጣት እና ከ1 ዓመት እስከ 5 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚያስቀጣ ይደነግጋል፡፡ ይሄም ከፍ ሲል በአዋጅ ቁጥር 759/2004 አንቀፅ 34/1/ሐ/ ከተጠቀሰው የቅጣት መጠን ከፍ የሚል በመሆኑ መሰል የዋጋ ቅናሽን በተመለከተ የሚቀርቡ ሀሰተኛ ማስታወቂያዎች ሲሰሩ ክስ ሊቀርብ የሚገባው በንግድ ስራና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ መሰረት ሊሆን እንደሚገባ መረዳት ያስችላል፡፡
- የአልኮል መጠኑ ከ12 በመቶ በላይ የሆነ ማንኛውንም መጠጥ የሚመለከት ማስታወቂያ ከውጭ ማስታወቂያ እና እለታዊና ሳምንታዊ ካልሆነ ጋዜጣ እና መጽሔት በስተቀር በሌሎች የማስታወቂያ ማሰራጫ መንገዶች (ማለትም በብሮድካስት አገልግሎት፣ በስልክ አገልግሎት ወይም በፖስታ አገልግሎት የማስራጫ መንገዶች) አማካኝነት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ማሰራጨት የተከለከለ ነው፡፡ ሌላው እዚህ ጋር ልብ ሊባል የሚገባው የአልኮል መጠኑ ከ12 በመቶ በላይ የሆነን መጠጥ በውጭ ማስታወቂያ ማሰራጫ መንገድ ለምሳሌ፡- በሕንጻ ወይም በማናቸውም ስትራክቸር ወይም በትራንስፖርት ተሽከርካሪ ላይ በሚፃፍ ወይም በሚለጠፍ፣ በተንጠልጣይ ነገር፣ በፖስተር፣ በስቲከር፣ በብሮሸር፣ ሊፍሌት ወይም በራሪ ወረቀት በመጠቀም ማሰራጨት ቢቻልም በሌላ በኩል ደግሞ እንደ የኤሌክትሮኒክ ስክሪን፣ በድምፅ ማጉያ፣ የድምፅ ካሴት ወይም በሌላ በምስልና በድምፅ በሚሰራጭ የውጭ ማስታወቂያ መንገዶች ማሰራጨት አይቻልም፡፡ ሌላው ማንኛውም የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያ የአልኮል መጠጡን መውሰድ ለጤና ተስማሚ እንደሆነ፣ ግላዊ ወይም ማኅበራዊ ስኬትን እንደሚያስከትል፣ የተሻለ ሥነ ልቦናዊ ወይም አካላዊ ብቃት እንደሚያስገኝ ወይም ፈዋሽ እንደሆነ የሚገልጽ ወይም በተደጋጋሚ ወይም ከልክ በላይ እንዲጠጣ የሚገፋፋ፤ ከአልኮል ሱስ መጠበቅን የሚያጣጥል ወይም የሚቃወም፣ አካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ ላይ ትኩረት የሚያደርግ ወይም አካለ መጠን ያልደረሰ ልጅን የማስታወቂያው ተዋናይ አድርጎ የሚጠቀም፤ ወይም ሌላ መሰል መልእክት የሚያስተላልፍ መሆን የለበትም፡፡ በተጨማሪም የአልኮል መጠጥ የውጭ ማስታወቂያ ከልጆች መዋያ ማዕከል፣ ከትምህርት ቤት፣ ከህክምና ወይም ታሪካዊ ተቋም፣ ከሲኒማ ቤት፣ ከቲያትር ቤት ወይም ከስታዲየም በመቶ ሜትር ራዲየስ ውስጥ እንዲቀመጥ መደረግ የለበትም፡፡
የሕግ ተጠያቂነት
የማስታወቂያ ስራ ሊከተለው የሚገባ ህግና ስርዓት ያለው እንደመሆኑ ህግና ስርዓቱን ባልጠበቀ መልኩ የማስታወቂያ ስራ ላይ መሰማራትም ሆነ ማሰራጨት አስተዳደራዊ፣ ፍትሀ ብሔራዊና የወንጀል ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ ሲሆን በዚህ ፅሁፍ ከወንጀል አንፃር ሊኖር የሚችለውን የህግ ተጠያቂነት ሁኔታ እንደሚከተለው ተዳሷል፡-
- በአዋጅ ቁጥር 759/2004 አንቀፅ 34/1/ሀ/ መሰረት አንድ ሰው በአዋጁ አንቀፅ 5/1/ እና/2/ መሰረት በማስታወቂያ ስራ ላይ ለመሳተፍ የሚያስችለውን ፍቃድ ከሚመለከተው የመንግስት አካል ሳያገኝ በማስታወቂያ ስራ ላይ የተሰማራ እንደሆነ በንግድ ምዝገባና ፍቃድ አዋጅ አንቀፅ 49/2/ መሰረት ለስራው የሚጠቀምበት መሳሪያ መወረስን ጨምሮ ከብር 150ሺ እስከ 300ሺ በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እና ከ7ዓመት እስከ 15ዓመት በሚደርስ የፅኑ እስራት ሊቀጣ ይችላል፡፡
- ከይዘትና ስርጭት አንፃር በመገናኛ ብዙሀን የሚተላለፉ ማስታወቂያዎች ከሌሎች ፕሮግራሞች የተለየ መሆኑ በግልፅ በሚታወቅ መልኩ እና በዜና መልክ ባልተዘጋጀ መልኩ መቅረብ ያለበት መሆኑን፣ የማስታወቂያ ወኪል የአንድን ሰው ምርት፣ አገልግሎት ወይም ሌላ መልእክት የሚያስተዋውቅ የንግድ ማስታወቂያ አዘጋጅቶ ባሰራጨ በሦስት ወራት ውስጥ የሌላ ሰውን ተመሳሳይ ምርት፣ አገልግሎት ወይም ሌላ መልእክት በተመሳሳይ የማስታወቂያ ተዋናይ ምስል ወይም ድምፅ አዘጋጅቶ ማሰራጨት የለበትም በማለት በአዋጁ አንቀፅ 6 ንዑስ አንቀፅ (2)(3) እና(4) የተደነገጉትን መተላለፍ፣ በአዋጁ አንቀፅ 26(3) ስር 12 በመቶ በላይ የአልኮል መጠን ያላቸውን መጠጦች የማስታወቂያ ስርጭት በተመለከተ የተቀመጡ ገደቦችን መተላለፍ ደግሞ በአዋጁ አንቀፅ 34/1/ለ/ መሰረት ከብር 10ሺ በማያንስና ከብር 100ሺ በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ እንደሚያስቀጣ ተደንግገዋል፡፡
- በአዋጁ አንቀፅ 6/1/ ስር የተዘረዘሩት የማስታወቂያ ይዘት የተመለከቱ ክልከላዎችን መተላለፍ፣ ህግን ወይም መልካም ስነምግባርን የሚፃረሩ እንዲሁም አሳሳች ወይም ተገቢ ያልሆኑ ማስታወቂያዎች ተብለው በህጉ የተደነገጉትን ማስታወቂያዎች ሰርቶ ማሰራጨት፣ በአዋጁ አንቀፅ 26(1)፣(2) እና (4) የተጠቀሱትን ክልከላዎች በመተላለፍ የአልኮል ይዘታቸው ከ12 በመቶ በላይ የሆኑ መጠጦችን ከተፈቀደው የማስታወቂያ መንገድና ቦታ ውጭ ማስተዋወቅ ከ20ሺ ብር በማያንስና ከብር 150ሺ በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ ያስቀጣል፡፡
- በአዋጁ አንቀፅ 25/1/ ስር የተመለከቱትን በህግ ክልከላ የተደረገባቸውን ማስታወቂያዎች ማሰራጨት ደግሞ ከ30ሺ ብር በማያንስና ከብር 250ሺ በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ ያስቀጣል፡፡
- በአዋጁ አንቀፅ 34/2/ መሰረት ከፍ ሲል ከተመለከተው የገንዘብ መቀጮ በተጨማሪ ጥፋተኛ የሆነው ሰው ከሕገ ወጥ ማስታወቂያ ሥራው ያገኘው ገቢ ይወረሳል፡፡
ከቅጣት ጋር በተያያዘ ሌላው ከግንዛቤ ልናስገባው የሚገባው ጉዳይ በአዋጁ ላይ በዝርዝር የተጠቀሱት ሌሎች ሁኔታዎች ማለትም የተለየ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ስለሚያስፈልገው ማስታወቂያ፣ አካለመጠን ያልደረሰ ልጅን ስለሚመለከት ማስታወቂያ፣ ስለፀረ አረም ወይም ፀረ ተባይ በተመለከተ የሚተላለፉ ማስታወቂያዎች ወዘተ በተመለከተ የተጠቀሱ ዝርዝር ሁኔታዎችን አለማሟላት በአዋጁ አንቀፅ 34 መሰረት የሚያስቀጡ መሆናቸውን መገንዘብ የሚገባ ሲሆን፡፡ በተጨማሪም ከፍ ሲል ያየናቸው በአዋጁ ላይ ተጠቅሰው የሚገኙት ቅጣቶች ተፈፃሚ የሚሆኑት ድርጎቶቹ በሌላ ህግ የበለጠ የማያስቀጡ እንደሆነ ነው፡፡ ይህም ማለት ድርጊቱ በሌላ ህግ በአዋጁ ከተገለፀው የቅጣት መጠን በላይ የሚያስቀጣ በሆነ ጊዜ ለጉዳዩ የምንጠቀመው የበለጠ የሚያስቀጣውን ህግ ይሆናል ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ በአዋጅ ቁጥር 759/2004 አንቀፅ 8(12) መሰረት በትክክለኛ ዋጋው እየተሸጠ ያለን ምርት ወይም አገልግሎት በነጻ እየተሰጠ ወይም በቅናሽ እየተሸጠ እንደሆነ አድርጎ የሚያቀርብ ማስታወቂያ አሳሳች ወይም ተገቢ ያልሆነ ይዘት ወይም አቀራረብ እንዳለው ማስታወቂያ ይቆጠራል፡፡
በአዋጁ አንቀፅ 34(1)(ሐ) መሰረት ደግሞ መሰል አሳሳች ይዘት ያለው ማስታወቂያ ማሰራጨት ከ20ሺ ብር በማያንስና ከብር 150ሺ በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ ያስቀጣል፡፡ በሌላ በኩል በዚሁ ተመሳሳይ ጉዳይ ላይ የንግድ ስራ እና ሸማቾች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 813/2006 አንቀፅ 22(4)(5) መሰረት የንግድ እቃዎችንና አገልግሎቶችን በማስታወቂያ እንደተነገረላቸው አለመሸጥ፣ ስለዋጋ ቅናሽ አሰተኛ ወይም አሳሳች መረጃ መስተላለፍ በአዋጁ አንቀፅ43/3/ ተጠቃሎ ሲታይ ስለ ዋጋ ቅናሽ አሰተኛ ወይም የተሳሳተ መረጃ ማስተላለፍ(ማስተዋወቅ) የአመታዊ ሽያጭ ገቢውን ከ5 እስከ 10 በመቶ የገንዘብ ቅጣት እና ከ1 ዓመት እስከ 5 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚያስቀጣ ይደነግጋል፡፡ ይሄም ከፍ ሲል በአዋጅ ቁጥር 759/2004 አንቀፅ 34/1/ሐ/ ከተጠቀሰው የቅጣት መጠን ከፍ የሚል በመሆኑ መሰል የዋጋ ቅናሽን በተመለከተ የሚቀርቡ ሀሰተኛ ማስታወቂያዎች ሲሰሩ ክስ ሊቀርብ የሚገባው በንግድ ስራና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ መሰረት ሊሆን እንደሚገባ መረዳት ያስችላል፡፡
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Telegram
አለሕግAleHig ️
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
ታዋቂው ኢትዮጵያዊ ጠበቃ በአሜሪካ የተከሰሰውን ቻይናዊ ነፃ አወጡ፡፡ የስልሳ አምስት አመቱ ቻይናዊ ሊታንግ ሊያንግ በአሜሪካ ፌዴራል ፍርድ ቤት የተከሰሱት የቻይና ሰላይ ናቸው በሚል ነበር፡፡
እ.ኤ.አ በ2023 የቀረበባቸው ይህ ክስ በቦስተን የሚገኙ የቻይና ኮሚኒቲ አባላትንና ቡድኖችን እንዲሁም የመንግስት ተቃዋሚዎችን የግል መረጃ ለቻይና ባለስልጣናት እየሰጡ መሆኑን የሚገልፅ ነው፡፡ በክሱ ላይ የቻይና መንግስት በውጭ አገር የሚገኙ ተቺዎቹን ድምፅ ዝም ለማስባል በሚያደርገው እንቅስቃሴ እኚህ ቻይናዊ በድብቅ ለአገራቸው መንግስት እየሰለሉ መሆናቸው ተገልፆ ነበር፡፡
በቻይና የተወለዱትና የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው እኚህ ቻይናዊ ክሱ እንደቀረበባቸው የተባለውን ድርጊት እንዳልፈፀሙ ገልፀው ታዋቂውን ኢትዮጵያዊ የህግ ባለሙያ አቶ ደረጀ ደምሴን ጠበቃቸው አድርገው ሲሟገቱ ቆይተዋል፡፡ ጉዳዩ ትላንት በጁሪ ከታየ በኋላ ተከሳሹ ነፃ መሆናቸው ተገልፆላቸዋል፡፡
ይህ ውሳኔ ከተሰማ በኋላ የአሜሪካ መንግስት አቃቤ ህግ በመሆን ሲሟገቱ የቆዩት ሊህ ፎሊ ‹‹የጁሪውን ውሳኔ እናከብራለን፡፡ በመሆኑም ከዚህ በኋላ ክሳችንን አቋርጠናል›› ብለዋል፡፡ የተከሳሹ ጠበቃ አቶ ደረጄ ደምሴ እንደገለፁት ይህ ክስ የቀረበባቸው ቻይናዊ በቦስተን የሚገኘው የአሜሪካዊ ቻይናዊያን ኮሚኒቲ አስተባባሪና አክቲቪስት ናቸው፡፡
ብዙውን ጊዜ የቻይናን አንድነት ማለትም የታይዋንን መጠቃለል የተመለከቱ አስተያየቶችን እንደሚሰጡ የጠቀሱት አቶ ደረጄ ይህ ሀሳብ ከቻይና መንግስት አቋም ጋር ስለሚመሳል ብቻ የቻይና ሰላይ ተብለው መከሰሳቸውን አስረድተዋል፡፡ ጨምረውም ይህ ክስ የሰዎችን የመናገር ነፃነትን የሚገድብና ሌሎች ሰዎችን ለማስፈራራት ሲባል የቀረበ መሆኑን በመግለፅም ተከራክረዋል፡፡
ክርክሩን የተመለከቱት የጁሪ አባላትም የአቶ ደምሴን ሙግት ተቀብለው ተከሳሹ ላይ የቀረበው ክስ ውቅድ መሆን እንዳለበት ውሳኔ ካሳለፉ በኋላ ቻይናዊው ተከሳሽ ‹‹ትክክለኛ ፍትህ ዛሬ አግኝቻለሁ›› በማለት መናገራቸውን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
(ዘ-ሐበሻ ዜና)
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ📱
https://t.me/AleHig
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website📱 alehig.com
https://linktr.ee/alehig
እ.ኤ.አ በ2023 የቀረበባቸው ይህ ክስ በቦስተን የሚገኙ የቻይና ኮሚኒቲ አባላትንና ቡድኖችን እንዲሁም የመንግስት ተቃዋሚዎችን የግል መረጃ ለቻይና ባለስልጣናት እየሰጡ መሆኑን የሚገልፅ ነው፡፡ በክሱ ላይ የቻይና መንግስት በውጭ አገር የሚገኙ ተቺዎቹን ድምፅ ዝም ለማስባል በሚያደርገው እንቅስቃሴ እኚህ ቻይናዊ በድብቅ ለአገራቸው መንግስት እየሰለሉ መሆናቸው ተገልፆ ነበር፡፡
በቻይና የተወለዱትና የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው እኚህ ቻይናዊ ክሱ እንደቀረበባቸው የተባለውን ድርጊት እንዳልፈፀሙ ገልፀው ታዋቂውን ኢትዮጵያዊ የህግ ባለሙያ አቶ ደረጀ ደምሴን ጠበቃቸው አድርገው ሲሟገቱ ቆይተዋል፡፡ ጉዳዩ ትላንት በጁሪ ከታየ በኋላ ተከሳሹ ነፃ መሆናቸው ተገልፆላቸዋል፡፡
ይህ ውሳኔ ከተሰማ በኋላ የአሜሪካ መንግስት አቃቤ ህግ በመሆን ሲሟገቱ የቆዩት ሊህ ፎሊ ‹‹የጁሪውን ውሳኔ እናከብራለን፡፡ በመሆኑም ከዚህ በኋላ ክሳችንን አቋርጠናል›› ብለዋል፡፡ የተከሳሹ ጠበቃ አቶ ደረጄ ደምሴ እንደገለፁት ይህ ክስ የቀረበባቸው ቻይናዊ በቦስተን የሚገኘው የአሜሪካዊ ቻይናዊያን ኮሚኒቲ አስተባባሪና አክቲቪስት ናቸው፡፡
ብዙውን ጊዜ የቻይናን አንድነት ማለትም የታይዋንን መጠቃለል የተመለከቱ አስተያየቶችን እንደሚሰጡ የጠቀሱት አቶ ደረጄ ይህ ሀሳብ ከቻይና መንግስት አቋም ጋር ስለሚመሳል ብቻ የቻይና ሰላይ ተብለው መከሰሳቸውን አስረድተዋል፡፡ ጨምረውም ይህ ክስ የሰዎችን የመናገር ነፃነትን የሚገድብና ሌሎች ሰዎችን ለማስፈራራት ሲባል የቀረበ መሆኑን በመግለፅም ተከራክረዋል፡፡
ክርክሩን የተመለከቱት የጁሪ አባላትም የአቶ ደምሴን ሙግት ተቀብለው ተከሳሹ ላይ የቀረበው ክስ ውቅድ መሆን እንዳለበት ውሳኔ ካሳለፉ በኋላ ቻይናዊው ተከሳሽ ‹‹ትክክለኛ ፍትህ ዛሬ አግኝቻለሁ›› በማለት መናገራቸውን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
(ዘ-ሐበሻ ዜና)
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
https://t.me/AleHig
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website
https://linktr.ee/alehig
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
112_2008_አንቀጽ_21_ንዑስ_አንቀጽ_3_ማሻሻያ.pdf
1.2 MB
ከጉምሩክ አሠራር ጋር በሚያጋጥሙ ጥፋቶች ላይ የሚወሰዱ አስተዳደራዊ እርምጃዎች ወጥነት ባለው ሁኔታ በሁሉም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች እንዲስተናገዱ መመሪያ ቁጥር 112/2008 ተደንግጓል ፡፡ ስለሆነም እነዚህን ጥፋቶች ላለመስረት ቅደመ ጥንቃቄ ማድረግ እንደተጠበቀ ሆኖ ተከስተው ከተገኙ ደግሞ በመመሪያው መሰረት መስተናገድ ይገባል፡፡ በመመሪያውም በአዋጅ ቁጥር 859/2006 (እንደተሸሻለ 1160/2011) እንደተጠበቀ ሆኖ አስተዳደራዊ ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች እና አስተዳደራዊ እርምጃዎች ተዘርዝረዋል፡-
✅በወጪ እና ገቢ ዕቃዎች ላይ የተጣለ ገደብን አለማክበር
✅ቀረጥና ታክስ እንዳይከፈል ወይም አሳንሶ እንዲከፈል ማድረግ
✅ያለ ጉምሩክ ዕውቅና እሽጎችን መፍታትና ምልክቶችን ማንሳት
✅ናሙናዎችን አለመመለስ
✅ያጓጓዥ ግዴታዎችን ያለማክበር
✅የጉምሩክ መጋዘን ግዴታዎችን ያለማክበር
✅የጉምሩክ ትራንዚት ሥነ ሥርዓት አለማክበር
✅ከቀረጥ ነጻ የገባ ዕቃ ያለ አግባብ መገልገል
✅በጊዜአዊነት ወደ ሀገር የገባን ዕቃ ያለ አግባብ መገልገል
✅ሌሎች ጥፋቶች
✅በወጪ እና ገቢ ዕቃዎች ላይ የተጣለ ገደብን አለማክበር
✅ቀረጥና ታክስ እንዳይከፈል ወይም አሳንሶ እንዲከፈል ማድረግ
✅ያለ ጉምሩክ ዕውቅና እሽጎችን መፍታትና ምልክቶችን ማንሳት
✅ናሙናዎችን አለመመለስ
✅ያጓጓዥ ግዴታዎችን ያለማክበር
✅የጉምሩክ መጋዘን ግዴታዎችን ያለማክበር
✅የጉምሩክ ትራንዚት ሥነ ሥርዓት አለማክበር
✅ከቀረጥ ነጻ የገባ ዕቃ ያለ አግባብ መገልገል
✅በጊዜአዊነት ወደ ሀገር የገባን ዕቃ ያለ አግባብ መገልገል
✅ሌሎች ጥፋቶች
ሰላም ሚኪ የህግ ተማሪዎች externship payment የሚመለከት መረጃ ፈልገን ነው inbox ያደረግነው። እባክህ መረጃው ካለህ ተባበረን። በዚህ አመት የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ህግ ትምህርት በሚሰጡ ዩንቨርስቲዎች የፈፀሙት ክፍያ ከ 20,000 ብር በላይ ነው የእኛ ዩንቨርስቲ ግን 11,000 ብር ብቻ ነው። ለምን ይኽን ያህል ልዩነት እንደፈጠረ አልገባንም በቀን ከምግብ እና ሌሎች ወጭዎች ውጭ ለትራንስፖርት ብቻ 100 ብር እናወጣለን በሳምንት 4 ቀን እንሰራለን ክፍያው current inflation rate ያገናዘበ አይደለም። እና እባክህን በዚህ ጉዳይ የምታጋራን ካለ በትህትና እንጠይቅሀለን። እናመሰግናለን።
ለብዙ ሰዎች የበለጠ ተደራሽ እንዳይሆን፣ እንዳይቀመስ ያደርጋል።
ግምት፡- የውጭ የገንዘብ ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ በማድረግ የሪል እስቴት ገበያ ኢንቨስትመንትን ያበረታታል ተብሎ ቢገመትም ቀጣይነት ያለውን እድገትን ከማረጋግጥ አንፃር አሉታዊ ተፅኖዎች ይኖሩታል፡፡
የምግብ ዋስትና/የገጠር መሬት፡- ረቂቅ ህጉ በዋናነት በከተማ ላይ ያተኮረ ቢመስልም በገጠርም ሆነ በእርሻ መሬት ላይ ተፈጻሚነት ያለው ስለመሆኑ እስካሁን በዜና በግልፅ የተነገረ ነገር የለም። የውጭ አገር ዜጎች የገጠር መሬት ባለቤትነት ከተፈቀደ ስለ የምግብ ዋስትና፣ ሉዓላዊነት እና የገበሬው ማህበረሰቦች መነቀል አሳሳቢ ጉዳዮች ሁነው ይከሰታሉ።
) - መንግስት የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ፣የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ለማሳደግ፣የውጭ ምንዛሪ ለመፍጠር፣የኢኮኖሚ እድገትን ለማፋጠን እና የከተማ አካባቢን ለማሻሻል እንደ አንድ ቁልፍ ዘዴ ሊመለከተው ይችላል፤ ተገቢም ነው፡፡ ይሁን እንጂ ከላይ የተጠቀሱትና ሌሎች መሰል ዋናዎቹ አደጋዎች ከእነዚህ ሊሆኑ ከሚችሉ ጥቅሞች ጋር ሚዛናዊ መሆን አለባቸው።
ሐ. የቁጥጥር እና የአተገባበር ስጋቶች፡-
ግልጽነት እና የተፈፃሚነት ወሰን፡- ረቂቅ ሕጉ ግልጽ የሆኑ ትርጓሜዎችን ይፈልጋል። የውጭ ዜጎች ምን ዓይነት ሪል እስቴት ማለትም የመኖሪያ፣ የንግድ እና የኢንዱስትሪ—መያዝ ይችላሉ? እንደ ዋና ከተሞች ወይም ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያሉ የጂኦግራፊያዊ ገደቦች ሊኖሩት ይገባልን? በንብረቶች ብዛት ወይም መጠን ላይ ገደቦች ያስፈልጉ ይሆን?
ስልቶች፡- ለውጭ አገር ዜጎች የታሰበ የተለየ የረጅም ጊዜ የሊዝ ውል ነው ወይስ የባለቤትነት መብት? ?
የጥንቃቄ እርምጃዎች፡- ዜጎችን ከአከባቢያቸው እንዳይፈናቀሉ ለመጠበቅ ምን መከላከያዎች ተግባራዊ ሊሆኑ ይገባል? አሉታዊ ተጽእኖዎችን ለመቀነስ የውጭ ባለቤትነት ልዩ ታክሶች ወይም ደንቦች (እንደ ከፍተኛ የንብረት ታክስ ወይም ግምታዊ ግብሮች) የህጉ ርዕሰ ጉዳይ ይሆናሉን? ያልተፈቀዱ የመሬት ግዢዎችን ለማስቆም የአሰራር ሂደቱን ህጉ እንዴት ሊቆጣጠር ይገባል?
ግልጽነት እና መመካከር፡- ይህ ረቂቅ ህግ አሁን ባለበት ደረጃ ከህዝብ ጋር ያልተማከረበት ሁኔታ በመፈጠሩ(አገሪቱ ውስጥ ካለው የህግ ሪቂቅ የማምንጨት ስርዓት ሊሆን ይችላል) ጥርጣሬና ተቃውሞ ከወዲሁ እያስነሳ ይገኛል፡፡ አንዳንዶች ዝርዝር ይዘቱን ሳይመለከቱና ሳያነቡ ገና በፅንስ ላይ ባለ ረቂቅ ላይ የሰላ የሚመስል ትችት ሲሰነዝሩ እየተሰማ ነው፡፡ ሆኖም ከወዲሁ ጥርጣሬና ተቃውሞ መነሳቱ ህጉ ወደፊት በሚኖሩት ሂደቶች በጥንቃቄና በጥልቀት እንዲታይ ሊያደርግ የሚችል እድል ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል፡፡ የሆኖ ሁኖ በሚኒስትሮች ምክር ቤት መፅደቁን የተሰማው ረቂቅ ህግ በርካታ አንድምታዎች ያሉትና የረዥም አመታት ታሪክን የሚያስቀር በመሆኑ የዚህ አይነት ለውጥ የባለድርሻ አካላትን ሰፊ ተሳትፎ እና ውይይትን ይጠይቃል።
3. ማጠቃለያ
የውጭ አገር ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትንና ባለይዞታነት መብትን በሚመለከት ኢትዮጵያ ለረጅም፤ ከግማሽ ክ/ዘመን በላይ ስታራምደው የነበረውን ፖሊሲ በተመለከተ አሁን የቀረበው ረቂቅ ህግ በእጅጉ የሚቀይረው መሆኑ ግልፅ ነው፡፡ ይኸው አዲስ የፖሊሲ ለውጥ እንደ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳብ ባሉ የፋይናንስ ግቦች ተገቢ መሆኑ ሊደገፍ የሚችል ቢሆንም ብዙ መሰናክሎችም ሊያጋጥሙት እንደሚችሉ ግን ሊታወቅ የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡
ሕገ መንግሥታዊ ፈተና፡- ‹‹ባለቤትነት›› በትክክል እንዴት እንደሚገለፅና የሕዝብ/የመንግሥት የመሬት ባለቤትነትን ሐሳብ እንደሚያፀና ከኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 40(3) ጋር መጣጣሙ በጣም አጠራጣሪ ነው።
ከፍተኛ ማህበረ-ኢኮኖሚያዊ ስጋቶች፡- የመሬት ወረራ፣ መፈናቀል (በተለይ በትልልቅ ከተሞች) ፣ የመኖሪያ ቤት እጦት እና የእኩልነት መጓደል የመባባስ እድሉ ሰፊ ሲሆን ይህም ከወዲሁ እየተነሳ ካለው ከህዝቡ ስጋት ጋር የሚስማማ ነው።
የጠንካራ ደንብ አስፈላጊ ነው፡- ህጉ ከወጣ እጅግ ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ መቅረጽ፣ ትክክለኛ ትርጓሜዎች/ ፍቺዎች እንዲኖሩት ማድረግ፣ ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ እና ለዜጎች ጠንካራ ጥበቃ ማድረግ ያስፈልጋል። ሆኖም እነዚህን መስፈርቶች ማሟላት አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል።
ይህ ረቂቅ ህግ ግልፅ ህገመንግስታዊ ድንጋጌዎችን እና መሬት በኢትዮጵያ የህግ እና ማህበራዊ መዋቅር ውስጥ የሚጫወተውን መሰረታዊ ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት በጥልቀት መመርመር አለበት። እንዲህ ዓይነት ሕግ ከመውጣቱ በፊት፣ ሕገ መንግሥታዊነትን እና እንደ መሬት ወረራና መፈናቀል ያሉ ጎጂ ማኅበራዊ ጉዳዮችን በሚመለከት ትክክለኛ ሥጋቶችን ለመፍታት በቁም ነገርና በቁርጠኝነት አርቆ ማሰብና ሰፊ ምሁራዊና ሕዝባዊ ውይይት ማድረን ያስፈልጋል። መንግስት ለምን እንደዚህ አይነት ጉልህ ለውጥ እንደሚያስፈልግ በግልፅ በማስረዳት ህገ መንግስቱን እንዴት እንደሚያከብር እና የኢትዮጵያውያንን ጥቅም አጉልቶ እንደሚያስከብር ለዜጎች የማስረዳትና የማሳየት ህገ መንግስታዊ ግዴታ ያለበት መሆኑን ጭምር ለአፍታም ያክል ሊዘነጋው የማይገባ ጉዳይ ነው።
በውጭ ኢንቨስትመንት ዓላማዎች እና በማህበራዊ ፍትህ እና በሕገ-መንግሥታዊ መርሆዎች መካከል ሚዛን ስለመፍጠር ምን ያስባሉ? እባኮትን ከዚህ በታች ባለው የአስተያየቶች መስጫ ሳጥን ውስጥ ሀሳብዎን ያካፍሉ!
የኢትዮጵያ ህግ፣ የንብረት ባለቤትነት መብት፣ የውጭ ኢንቨስትመንት፣ ህገ-መንግስታዊ ህግ፣ የህዝብ ፖሊሲ እና የኢኮኖሚ ልማት!
#አልማው_ወሌ ጠበቃና የህግ አማካሪ እንደጻፈው
ግምት፡- የውጭ የገንዘብ ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ በማድረግ የሪል እስቴት ገበያ ኢንቨስትመንትን ያበረታታል ተብሎ ቢገመትም ቀጣይነት ያለውን እድገትን ከማረጋግጥ አንፃር አሉታዊ ተፅኖዎች ይኖሩታል፡፡
የምግብ ዋስትና/የገጠር መሬት፡- ረቂቅ ህጉ በዋናነት በከተማ ላይ ያተኮረ ቢመስልም በገጠርም ሆነ በእርሻ መሬት ላይ ተፈጻሚነት ያለው ስለመሆኑ እስካሁን በዜና በግልፅ የተነገረ ነገር የለም። የውጭ አገር ዜጎች የገጠር መሬት ባለቤትነት ከተፈቀደ ስለ የምግብ ዋስትና፣ ሉዓላዊነት እና የገበሬው ማህበረሰቦች መነቀል አሳሳቢ ጉዳዮች ሁነው ይከሰታሉ።
) - መንግስት የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ፣የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪውን ለማሳደግ፣የውጭ ምንዛሪ ለመፍጠር፣የኢኮኖሚ እድገትን ለማፋጠን እና የከተማ አካባቢን ለማሻሻል እንደ አንድ ቁልፍ ዘዴ ሊመለከተው ይችላል፤ ተገቢም ነው፡፡ ይሁን እንጂ ከላይ የተጠቀሱትና ሌሎች መሰል ዋናዎቹ አደጋዎች ከእነዚህ ሊሆኑ ከሚችሉ ጥቅሞች ጋር ሚዛናዊ መሆን አለባቸው።
ሐ. የቁጥጥር እና የአተገባበር ስጋቶች፡-
ግልጽነት እና የተፈፃሚነት ወሰን፡- ረቂቅ ሕጉ ግልጽ የሆኑ ትርጓሜዎችን ይፈልጋል። የውጭ ዜጎች ምን ዓይነት ሪል እስቴት ማለትም የመኖሪያ፣ የንግድ እና የኢንዱስትሪ—መያዝ ይችላሉ? እንደ ዋና ከተሞች ወይም ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያሉ የጂኦግራፊያዊ ገደቦች ሊኖሩት ይገባልን? በንብረቶች ብዛት ወይም መጠን ላይ ገደቦች ያስፈልጉ ይሆን?
ስልቶች፡- ለውጭ አገር ዜጎች የታሰበ የተለየ የረጅም ጊዜ የሊዝ ውል ነው ወይስ የባለቤትነት መብት? ?
የጥንቃቄ እርምጃዎች፡- ዜጎችን ከአከባቢያቸው እንዳይፈናቀሉ ለመጠበቅ ምን መከላከያዎች ተግባራዊ ሊሆኑ ይገባል? አሉታዊ ተጽእኖዎችን ለመቀነስ የውጭ ባለቤትነት ልዩ ታክሶች ወይም ደንቦች (እንደ ከፍተኛ የንብረት ታክስ ወይም ግምታዊ ግብሮች) የህጉ ርዕሰ ጉዳይ ይሆናሉን? ያልተፈቀዱ የመሬት ግዢዎችን ለማስቆም የአሰራር ሂደቱን ህጉ እንዴት ሊቆጣጠር ይገባል?
ግልጽነት እና መመካከር፡- ይህ ረቂቅ ህግ አሁን ባለበት ደረጃ ከህዝብ ጋር ያልተማከረበት ሁኔታ በመፈጠሩ(አገሪቱ ውስጥ ካለው የህግ ሪቂቅ የማምንጨት ስርዓት ሊሆን ይችላል) ጥርጣሬና ተቃውሞ ከወዲሁ እያስነሳ ይገኛል፡፡ አንዳንዶች ዝርዝር ይዘቱን ሳይመለከቱና ሳያነቡ ገና በፅንስ ላይ ባለ ረቂቅ ላይ የሰላ የሚመስል ትችት ሲሰነዝሩ እየተሰማ ነው፡፡ ሆኖም ከወዲሁ ጥርጣሬና ተቃውሞ መነሳቱ ህጉ ወደፊት በሚኖሩት ሂደቶች በጥንቃቄና በጥልቀት እንዲታይ ሊያደርግ የሚችል እድል ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል፡፡ የሆኖ ሁኖ በሚኒስትሮች ምክር ቤት መፅደቁን የተሰማው ረቂቅ ህግ በርካታ አንድምታዎች ያሉትና የረዥም አመታት ታሪክን የሚያስቀር በመሆኑ የዚህ አይነት ለውጥ የባለድርሻ አካላትን ሰፊ ተሳትፎ እና ውይይትን ይጠይቃል።
3. ማጠቃለያ
የውጭ አገር ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትንና ባለይዞታነት መብትን በሚመለከት ኢትዮጵያ ለረጅም፤ ከግማሽ ክ/ዘመን በላይ ስታራምደው የነበረውን ፖሊሲ በተመለከተ አሁን የቀረበው ረቂቅ ህግ በእጅጉ የሚቀይረው መሆኑ ግልፅ ነው፡፡ ይኸው አዲስ የፖሊሲ ለውጥ እንደ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳብ ባሉ የፋይናንስ ግቦች ተገቢ መሆኑ ሊደገፍ የሚችል ቢሆንም ብዙ መሰናክሎችም ሊያጋጥሙት እንደሚችሉ ግን ሊታወቅ የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡
ሕገ መንግሥታዊ ፈተና፡- ‹‹ባለቤትነት›› በትክክል እንዴት እንደሚገለፅና የሕዝብ/የመንግሥት የመሬት ባለቤትነትን ሐሳብ እንደሚያፀና ከኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 40(3) ጋር መጣጣሙ በጣም አጠራጣሪ ነው።
ከፍተኛ ማህበረ-ኢኮኖሚያዊ ስጋቶች፡- የመሬት ወረራ፣ መፈናቀል (በተለይ በትልልቅ ከተሞች) ፣ የመኖሪያ ቤት እጦት እና የእኩልነት መጓደል የመባባስ እድሉ ሰፊ ሲሆን ይህም ከወዲሁ እየተነሳ ካለው ከህዝቡ ስጋት ጋር የሚስማማ ነው።
የጠንካራ ደንብ አስፈላጊ ነው፡- ህጉ ከወጣ እጅግ ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ መቅረጽ፣ ትክክለኛ ትርጓሜዎች/ ፍቺዎች እንዲኖሩት ማድረግ፣ ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ እና ለዜጎች ጠንካራ ጥበቃ ማድረግ ያስፈልጋል። ሆኖም እነዚህን መስፈርቶች ማሟላት አስቸጋሪ ሊሆን ይችላል።
ይህ ረቂቅ ህግ ግልፅ ህገመንግስታዊ ድንጋጌዎችን እና መሬት በኢትዮጵያ የህግ እና ማህበራዊ መዋቅር ውስጥ የሚጫወተውን መሰረታዊ ሚና ከግምት ውስጥ በማስገባት በጥልቀት መመርመር አለበት። እንዲህ ዓይነት ሕግ ከመውጣቱ በፊት፣ ሕገ መንግሥታዊነትን እና እንደ መሬት ወረራና መፈናቀል ያሉ ጎጂ ማኅበራዊ ጉዳዮችን በሚመለከት ትክክለኛ ሥጋቶችን ለመፍታት በቁም ነገርና በቁርጠኝነት አርቆ ማሰብና ሰፊ ምሁራዊና ሕዝባዊ ውይይት ማድረን ያስፈልጋል። መንግስት ለምን እንደዚህ አይነት ጉልህ ለውጥ እንደሚያስፈልግ በግልፅ በማስረዳት ህገ መንግስቱን እንዴት እንደሚያከብር እና የኢትዮጵያውያንን ጥቅም አጉልቶ እንደሚያስከብር ለዜጎች የማስረዳትና የማሳየት ህገ መንግስታዊ ግዴታ ያለበት መሆኑን ጭምር ለአፍታም ያክል ሊዘነጋው የማይገባ ጉዳይ ነው።
በውጭ ኢንቨስትመንት ዓላማዎች እና በማህበራዊ ፍትህ እና በሕገ-መንግሥታዊ መርሆዎች መካከል ሚዛን ስለመፍጠር ምን ያስባሉ? እባኮትን ከዚህ በታች ባለው የአስተያየቶች መስጫ ሳጥን ውስጥ ሀሳብዎን ያካፍሉ!
የኢትዮጵያ ህግ፣ የንብረት ባለቤትነት መብት፣ የውጭ ኢንቨስትመንት፣ ህገ-መንግስታዊ ህግ፣ የህዝብ ፖሊሲ እና የኢኮኖሚ ልማት!
#አልማው_ወሌ ጠበቃና የህግ አማካሪ እንደጻፈው
በጅቡቲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ህጋዊ መኖሪያ ማግኘት ያልቻሉበት ምክንያት ምንድነው ?
የጅቡቲ መንግስት ሰነድ አልባ ስደተኞች በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ በፈቃዳቸው ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ካወጀ ሰነባብቷል፡፡ የተሰጠው ቀነገደብ በመጠናቀቁም መጠነ ሰፊ አፈሳ እንደሚጀምር አውጇል፡፡
በዚያች ሀገር የሚኖሩ ሰነድ አልባ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በበኩላቸው፣ ሀብት ንብረታችንን ሸጠን የምንወጣበት ጊዜ ይስጠን እያሉ ይማፀናሉ፡፡ ለዚህም ቀነገደቡ እንዲራመዝላቸው ይፈልጋሉ፡፡
ለመሆኑ እነዚህ ሰነድ አልባ ኢትዮጵያውያን (ቁጥራቸው በትንሹ ከ200 ሺህ በላይ ይገመታል) ለምን እስካሁን ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ መያዝ አልቻሉም፡፡
ይህን ጥያቄ ያነሳንላቸው ስማችን አይጠቀስ ያሉ ሶስት ስደተኞች፣ ሕጋዊ ለመሆን ስላለው ሁኔታ የሚከተለውን ሀሳብ ሰጥተዋል፡፡
ሕጋዊ ለመሆን ያለው ችግር ምንድነው ?
" ሁሉም ሰው ህጋዊ መሆን ይፈልጋል፡፡ ችግሩ የገንዘቡ መብዛት ነው፡፡ ሒደቱም ረጅም የድለላ ሰንሰለትን የሚያልፍ እና በእጅጉ ረዥም፣ አድካሚና ውስብስብ ነው፡፡ የአንድ ሰው የአመት ገቢ እንኳ አይበቃም፡፡
ህጋዊ ለመሆን ለጅቡቲ መንግስት የሚከፈለው ገንዘብ አንድ አመት ሙሉ ሰርቶ ማጠራቀም አይቻልም፡፡ የዚህ ሀገር ህጋዊ መሆኛ አሰራር ለድሀና ለስደተኛ የሚመጥን አይደለም፡፡ እንኳን ግለሰብ ቀርቶ፣ ድርጅቶችም አይችሉትም፡፡
የንግድ ድርጅቶች ለሰራተኞቻቸው ህጋዊ የስራ ፈቃድ ለማውጣት፣ እስከ 200 ሺህ ፍራንክ (160 ሺህ ብር ገደማ) ይጠየቃሉ፤ ለአንድ ሰራተኛ፡፡ ለግለሰብ ደግሞ እስከ 70 ሺህ ፍራንክ ይደርሳል በህጋዊው መንገድ፡፡ ግን አብዛኛውን ጊዜ ህጋዊው አካሔድ ስለማይገኝ በደላሎች በኩል እስከ 120 ሺህ ፍራንክ ትጠየቃለህ፡፡ አሁን በቅርቡ 120 ሺህ ፍራንክ ከፍለው ያወጡ ሰዎች አሉ፡፡ አንዳንዴም ከ150 ሺህ እስከ 200 ሺህ ብር ያስወጣሀል፡፡ ይህን ያህል ከፍለህ የምታገኘው የመኖሪያ ፈቃድ፣ ተሰጠህ ሳይሆን ገዛህ ነው ሊባል የሚችለው፡፡ አንዴ ከፍለህ የሚያበቃ ነገር ደግሞ አይደለም፡፡ በየአመቱ ከ 20 ሺህ እስከ 30 ሺህ ፍራንክ እየከፈልክ ታሳድሳለህ ፈቃድህን፡፡
እንደ ሌሎች ሀገራት ብዙ አመት ከቆየህ በኋላ ህጋዊ ነዋሪ አትሆንም፡፡ ሁሌም ጊዜያዊ ነዋሪ እየተባልክ በየአመቱ ፈቃድህን እያደስክ ትኖራለህ፡፡ የቋሚ ነዋሪነት መታወቂያ አይሰጡህም፡፡ ይህ ችግር አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ስደተኛ፣ ሰነድ አልባ ሆኖ በስጋት ውስጥ እንዲኖር አስገድዶታል፡፡
ህጋዊ ሰነድ ለማግኘት ደግሞ ፓስፖርትህ ላይ ቪዛ መመታት አለበት ይሉሀል፡፡ ይህን ቪዛ ለማስመታት ከጅቡቲ ትወጣና እንደገና መግባት አለብህ፣ ቪዛ ለማግኘት የግድ ከጅቡቲ መውጣት አለብህ በየአመቱ፡፡ ተመልሰህ ስትገባ ኤርፖርት ቪዛ ይሰጠሀል፡፡ አዲስ አበባ እና ድሬዳዋም ይመታልሀል፡፡ ግን ቅድመ ሁኔታው በጣም ብዙ ነው፣ አሰልቺም ጭምር፡፡ በዚህ መልኩ፣ ህጋዊ የመሆኛው ሒደት ውድና አድካሚ ነው፡፡ ምንም አይነት ግልፅ የሆነ ህጋዊ አሰራር የላቸውም፡፡
ይህን የምታደርገው ደግሞ ፓስፖርት ካለህ ነው፡፡ ፓስፖርት ይዘን ነው፣ ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የምትጠይቀው፡፡ የእኛ ኤምባሲ ፓስፖርት ለመስጠት 200 ዶላር ይጠይቃል፡፡ በጅቡቲ ፍራንክ ሳይሆን፣ በዶላር ክፈል ነው የምትባለው፡፡ ይህ ራሱ በጣም ብዙ ነው፡፡
ከአንድ አመት በፊት የኢትዮጵያ ፓስፖርት ለመውሰድ ክፍያው ዝቅተኛ ነበር፡፡ 100 ዶላር፣ 150 ዶላር የነበረበት ወቅት ነበር፡፡ አሁን በጣም ነው የጨመረው፡፡ አዲስ ፓስፖርት ተቀይሯል ተብሎ ነው የጨመረው፡፡ አንድ የጥበቃ ሰራተኛና አንዲት የቤት ሰራተኛ የሆኑ ስደተኞች የአንድ ወር ሙሉ ደመወዛቸው ለፓስፖርት ማውጫ አይበቃቸውም፡፡ ሙሉ ደመወዝ ለዚህ ብቻ ልታውለው አትችልም፡፡ መብላት መጠጣት መልበስ የሚባሉ ነገሮች አሉ፡፡ 200 ዶላር ለመቆጠብ ጊዜ ይፈጃል፡፡ ሰዉ ደግሞ የተወሰነ አመት ሰርቶ፣ ገንዘብ አጠራቅሞ ወደ ሀገሩ መመለስ ነው እንጂ፣ ያገኛትን ገንዘብ ለመኖሪያ ፈቃድና ለፓስፖርት መጨረስ አይፈልግም፡፡
ስለዚህ በኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል ያለው የፓስፖርት ክፍያ ቢቀንስ ጥሩ ነበር፡፡ እንደው 100 ዶላር እንኳን ቢያደርግልን፡፡ በሁሉም አቅጣጫ፣ ህጋዊ ሰነድ ማግኘት የምትችልበት ሁኔታ ነው መፈጠር ያለበት፡፡ ኤምባሲያችን ይህ ጉዳይ እንዲቀረፍ መስራት አለበት፡፡
የጅቡቲ መንግስት የመኖሪያ ፈቃዱ ቀለል ባለ መንገድ እንዲገኝ ማድረግ አለበት፡፡ የኢትዮጵያ ኤምባሲም ለዚህ ጫና ማድረግና የመኖሪያ ፈቃድ ለማግኘት በደላሎች እየተበዘበዘ ያለውን ህዝብ ችግር ከግምት አስገብቶ መስራት አለበት፡፡ ሁሉም ሰው ህጋዊ መሆን ይፈልጋል፡፡ ስርዓቱ ለዚህ መመቸት አለበት ነው የምንለው፡፡ "
ስደተኞቹ ህጋዊ ሰነድ ለመያዝ ይገጥሙናል ስላሉዋቸው ችግሮች እንዲሁም የኢትዮጵያን ፓስፖርት ለማውጣት እስከ 200 ዶላር መክፈል አግባብ አይደለም በማለት ላቀረቡት ቅሬታ፣ በጅቡቲ ካለው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ማብራሪያ ካገኘን እናቀርባለን፡፡ ሆኖም የፓስፖርት የአገልግሎት ክፍያን በተመለከተ በህገደንብ የተወሰነ መሆኑን ማረጋገጥ ችለናል፡፡
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች የሚከፈል የአገልግሎት ክፍያን ለመወሰን የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 520/2016 ላይ እንደተገለፀው፣ በውጭ ሀገራት በኤምባሲ በኩል የሚሰጥ ባለ 32 ገፅ መደበኛ ፓስፖርት የአገልግሎት ክፍያው 200 ዶላር መሆኑን ተመልክተናል፡፡ በኦንላይንና በእድሳት ደግሞ 250 ዶላር እንደሚያስከፍል ይጠቅሳል ደንቡ፡፡
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የገንዘብ_ሚኒስቴር_መመሪያ_ቁጥር_1063_2017.pdf
5.8 MB
#ታክስ #ኦዲት
የገንዘብ ሚኒስቴር፥ የታክስ ኦዲት የሚከናወንበትን ሥርዓት እና የታክስ ስሌት ማስታወቂያ የሚወጣበትን አኳኋን ለመወሰን መመሪያ አውጥቷል።
መመሪያው ከትላንትና በስቲያ ጀምሮ ስራ ላይ ውሏል።
መመሪያው ስለ አጠቃላይ ኦዲት ምን ይላል ?
የታክስ ባለስልጣን አጠቃላይ ኦዲት የሚያከናውነው ፦
- በስጋት ግምገማ ወቅት ታክስ ከፋዩ በህግ በተደነገገው መሰረት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ገቢውን የማስታወቅ እና ታክስ የመክፈል ግዴታውን ያልተወጣ መሆኑ ሲታወቅ እና ይህም ሁኔታ የተለያዩ ታክሶችን የሚመለከት ሲሆን፤
- ሌላ አይነት ኦዲት በመደረግ ላይ ባለበት ጊዜ የተገኙ ታክስ ከፋዩ የፈጸማቸው ተገቢ ያልሆኑ አድራጎቶች ኦዲቱ በማይሸፍናቸው በሌሎች ታክሶች ላይ ጭምር ውጤት ያላቸው መሆኑ ሲታወቅ፤
- ታክስ ከፋዩ ኦዲት እንዲደርግ ሲጠየቅ እና በታክስ ባለስልጣኑ አጠቃላይ ኦዲት አስፈላጊ መሆኑ ሲታመንበት፤
- አግባብነት ባላቸው በሌሎች የታክስ ህጎች በተገለጹ ሌሎች ምክንያቶች፤
- ታክስ ከፋዩ በጭብጥ ኦዲት ተደርጎ አከራካሪ ከሆነ እና በቅሬታ ጽ/ቤት በኩል አጠቃላይ ኦዲት እንዲደረግ ትዕዛዝ ሲሰጥ፤ ... ነው ይላል።
የታክስ ባለስልጣን አጠቃላይ አዲት በሚያከናውንበት ጊዜ ፦
° ተገቢ ያልሆነ የሂሳብ ስሌት፣ ግድፈት፤
° ገቢን ማሳነስ፤
° ተገቢ ያልሆነ የታክስ አሰያየም
° በታክስ ማስታወቂያ ወይም ስሌት ረገድ የተፈጸመ ሌላ ማናቸውም ጥፋት ያለመኖሩን ለማረጋገጥ፤ ሁሉንም ወይም የተወሰኑትን የታክስ አይነቶች በሚመለከት ዝርዝር እና ጥልቀት ያለው ምርመራ ማድረግ እንዳለበት መመሪያው ላይ ሰፍሯል።
ይህ የማጣራት ተግባር አግባብነት እስካለው ድረስ የህግ ድንጋጌዎችን ተከትሎ መፈጸም እንዳለበትም ይገልጻል።
(ሙሉ መመሪያው ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
የገንዘብ ሚኒስቴር፥ የታክስ ኦዲት የሚከናወንበትን ሥርዓት እና የታክስ ስሌት ማስታወቂያ የሚወጣበትን አኳኋን ለመወሰን መመሪያ አውጥቷል።
መመሪያው ከትላንትና በስቲያ ጀምሮ ስራ ላይ ውሏል።
መመሪያው ስለ አጠቃላይ ኦዲት ምን ይላል ?
የታክስ ባለስልጣን አጠቃላይ ኦዲት የሚያከናውነው ፦
- በስጋት ግምገማ ወቅት ታክስ ከፋዩ በህግ በተደነገገው መሰረት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ገቢውን የማስታወቅ እና ታክስ የመክፈል ግዴታውን ያልተወጣ መሆኑ ሲታወቅ እና ይህም ሁኔታ የተለያዩ ታክሶችን የሚመለከት ሲሆን፤
- ሌላ አይነት ኦዲት በመደረግ ላይ ባለበት ጊዜ የተገኙ ታክስ ከፋዩ የፈጸማቸው ተገቢ ያልሆኑ አድራጎቶች ኦዲቱ በማይሸፍናቸው በሌሎች ታክሶች ላይ ጭምር ውጤት ያላቸው መሆኑ ሲታወቅ፤
- ታክስ ከፋዩ ኦዲት እንዲደርግ ሲጠየቅ እና በታክስ ባለስልጣኑ አጠቃላይ ኦዲት አስፈላጊ መሆኑ ሲታመንበት፤
- አግባብነት ባላቸው በሌሎች የታክስ ህጎች በተገለጹ ሌሎች ምክንያቶች፤
- ታክስ ከፋዩ በጭብጥ ኦዲት ተደርጎ አከራካሪ ከሆነ እና በቅሬታ ጽ/ቤት በኩል አጠቃላይ ኦዲት እንዲደረግ ትዕዛዝ ሲሰጥ፤ ... ነው ይላል።
የታክስ ባለስልጣን አጠቃላይ አዲት በሚያከናውንበት ጊዜ ፦
° ተገቢ ያልሆነ የሂሳብ ስሌት፣ ግድፈት፤
° ገቢን ማሳነስ፤
° ተገቢ ያልሆነ የታክስ አሰያየም
° በታክስ ማስታወቂያ ወይም ስሌት ረገድ የተፈጸመ ሌላ ማናቸውም ጥፋት ያለመኖሩን ለማረጋገጥ፤ ሁሉንም ወይም የተወሰኑትን የታክስ አይነቶች በሚመለከት ዝርዝር እና ጥልቀት ያለው ምርመራ ማድረግ እንዳለበት መመሪያው ላይ ሰፍሯል።
ይህ የማጣራት ተግባር አግባብነት እስካለው ድረስ የህግ ድንጋጌዎችን ተከትሎ መፈጸም እንዳለበትም ይገልጻል።
(ሙሉ መመሪያው ከላይ ተያይዟል)
@tikvahethiopia
ሊሰረዙ የሚችሉ የስራ መደቦች‼️
እንደ ፎርብስ መፅሄት ትንበያ እ.ኤ.አ. በ2030 ሙሉ ለሙሉ ሊሰረዙ የሚችሉ 21 የስራ አይነቶችን አስቀምጧል‼️
በዚህም ወደ 92 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰራተኞች በ 2030 ሙሉ በሙሉ ስራቸውን ሊያጡ እንደሚችሉ የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም በ 2025 የወደፊት የስራ ሪፖርት ላይ ትንበያ አስቀምጧል።
ለእነዚህ የስራ መደቦች መጥፋት እንደ ዋነኛ ምክንያት የተጠቀሰው የእነዚህ የስራ መደብ ሰራተኞች በ Artificial intelligence system እና በ robot ሊተኩ ይችላሉ በሚል ነው።
በ2030 ሊጠፉ ይችላሉ የተባሉት የስራ መደቦች ዝርዝር;-👇👇
🎯የፖስታ አገልግሎት ጸሐፊዎች
🎯የባንክ ከፋዮች/tellers/ እና ተዛማጅ ጸሐፊዎች
🎯የችርቻሮ ገንዘብ ተቀባዮች እና የቲኬት ፀሐፊዎች
🎯የአስተዳደር ረዳቶች እና ዋና ጸሐፊዎች
🎯የኅትመትና ተዛማጅ ሠራተኞች
🎯የሂሳብ አያያዝ፣የመፅሐፍ አዟሪዎች እና የደመወዝ ፔሮል ሰራተኞች
🎯የመጓጓዣ አስተናጋጆች እና መሪዎች
🎯ቤት ለቤት የሚሸጡ ሰራተኞች፣ የዜና እና የመንገድ አቅራቢዎችና ተዛማጅ ሰራተኞች
🎯ግራፊክ ዲዛይነሮች
🎯ቅሬታ ሰሚዎች፣ፈታኞች እና መርማሪዎች
🎯የህግ ባለስልጣናት
🎯የሕግ ጸሐፊዎች
🎯ቴሌማርኬተሮች
🎯መሰረታዊ የአይቲ ድጋፍ ሚናዎች
🎯የማሽን ኦፕሬተሮች
🎯የመጋዘን ሰራተኞችን መምረጥ እና አያያዝ
🎯የኢንሹራንስ አዘጋጆች
🎯የጉዞ ወኪሎች ናቸው።
አሁን ላይ የ Artificial intelligence system እንዲሁም Robot በዓለም ላይ የሰዎችን ስራ በመተካት እየሰሩ ይገኛሉ። ከላይ ያቀረብነው ትንበያ በተለይ በአውሮፓ ሀገራት እንዲሁም በአሜሪካ እውን ሊሆን እንደሚችል እና ቀስ በቀስ ወደ ሌሎች ሀገራት ሊዛመት እንደሚችል መረጃዎች ያመላክታሉ(አዩዘሀበሻ)።
እንደ ፎርብስ መፅሄት ትንበያ እ.ኤ.አ. በ2030 ሙሉ ለሙሉ ሊሰረዙ የሚችሉ 21 የስራ አይነቶችን አስቀምጧል‼️
በዚህም ወደ 92 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰራተኞች በ 2030 ሙሉ በሙሉ ስራቸውን ሊያጡ እንደሚችሉ የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም በ 2025 የወደፊት የስራ ሪፖርት ላይ ትንበያ አስቀምጧል።
ለእነዚህ የስራ መደቦች መጥፋት እንደ ዋነኛ ምክንያት የተጠቀሰው የእነዚህ የስራ መደብ ሰራተኞች በ Artificial intelligence system እና በ robot ሊተኩ ይችላሉ በሚል ነው።
በ2030 ሊጠፉ ይችላሉ የተባሉት የስራ መደቦች ዝርዝር;-👇👇
🎯የፖስታ አገልግሎት ጸሐፊዎች
🎯የባንክ ከፋዮች/tellers/ እና ተዛማጅ ጸሐፊዎች
🎯የችርቻሮ ገንዘብ ተቀባዮች እና የቲኬት ፀሐፊዎች
🎯የአስተዳደር ረዳቶች እና ዋና ጸሐፊዎች
🎯የኅትመትና ተዛማጅ ሠራተኞች
🎯የሂሳብ አያያዝ፣የመፅሐፍ አዟሪዎች እና የደመወዝ ፔሮል ሰራተኞች
🎯የመጓጓዣ አስተናጋጆች እና መሪዎች
🎯ቤት ለቤት የሚሸጡ ሰራተኞች፣ የዜና እና የመንገድ አቅራቢዎችና ተዛማጅ ሰራተኞች
🎯ግራፊክ ዲዛይነሮች
🎯ቅሬታ ሰሚዎች፣ፈታኞች እና መርማሪዎች
🎯የህግ ባለስልጣናት
🎯የሕግ ጸሐፊዎች
🎯ቴሌማርኬተሮች
🎯መሰረታዊ የአይቲ ድጋፍ ሚናዎች
🎯የማሽን ኦፕሬተሮች
🎯የመጋዘን ሰራተኞችን መምረጥ እና አያያዝ
🎯የኢንሹራንስ አዘጋጆች
🎯የጉዞ ወኪሎች ናቸው።
አሁን ላይ የ Artificial intelligence system እንዲሁም Robot በዓለም ላይ የሰዎችን ስራ በመተካት እየሰሩ ይገኛሉ። ከላይ ያቀረብነው ትንበያ በተለይ በአውሮፓ ሀገራት እንዲሁም በአሜሪካ እውን ሊሆን እንደሚችል እና ቀስ በቀስ ወደ ሌሎች ሀገራት ሊዛመት እንደሚችል መረጃዎች ያመላክታሉ(አዩዘሀበሻ)።