" የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ በህግ የሚገደዱ ግብር ከፋዮች ከመጪው ሀምሌ የግብር ማሳወቂያ ወር ጀምሮ የተሟላ የሂሳብ መዝገብ በመያዝ ካልመጡ በስተቀር አይስተናገዱም "- የገቢዎች ቢሮ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ከመጪው ዓመታዊ የግብር ማሳወቂያ ወር ጀምሮ የደረጃ "ሀ" እና "ለ" ግብር ከፋይ ሆነው በህግ የሚገደዱ ግብር ከፋዮች ያለ ሂሳብ መዝገብ የማይስተናገዱ መሆኑን አሳውቋል።
አይስተናገዱም የተባሉት በደረጃ "ሀ" እና "ለ" የግብር ከፋይነት የተመዝገቡ እና በህጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ የሚገደዱትን ብቻ ነው።
የቢሮው የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሰውነት አየለ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደተናገሩት በህጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ የሚገደዱ ነጋዴዎች ከሚቀጥለው በጀት አመት በኋላ ግብር ለመክፈል ያላቸውን አጠቃላይ ወጪ እና ገቢያቸውን በዝርዝር የሚያሳይ መዝገብ መያዝ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።
አቶ ሰውነት አየለ በዝርዝር ምን አሉ ?
" የሂሳብ መዝገብ ማለት ያላቸውን አጠቃላይ ሽያጭ እና ወጪ በዝርዝር የሚያሳይ ሰነድ/መዝገብ ነው።
ህጋዊ የሆነ ግብይት የሚፈጸም ከሆነ እና በደረሰኝ ላይ የተመሰረተ ግብይት ካለ ከዚህ መዝገብ ጋር ተያይዞ ነው የሚቀርበው።
ይህ ህግ ከወጣ ረጅም ጊዜ ነው ነገር ግን አፈጻጸም ላይ የተለያዩ ክፍተቶች በመኖራቸው በቁርጥ ግብር የሚስተናገዱ ነበሩ።
ለእነዚህ ግብር ከፋዮች በተለያየ መንገድ መረጃዎችን እያደረስን ነው ያለነው ከሚቀጥለው በጀት አመት በኋላ ከዚህ ሂሳብ መዝገብ ውጪ እንደማናስተናግዳቸው እንዲያውቁ እያደረግን ነው።
ግብይቶቻቸውን በደረሰኝ ላይ ተመስርተው ፈጽመው በሂሳብ ባለሙያ አልያም የድርጅታቸው ተቀጣሪ በሆነ የሂሳብ ባለሙያ የተዘጋጀ የሂሳብ መዝገብ ማቅረብ አለባቸው።
ግብር ከፋዮች ከግምት የጸዳ የግብር አሰባሰብ ስርዓት የራሳቸውን ሚና እንዲጫወቱ ለማስቻል ይህንን የማሳወቅ ስራ እየሰራን ነው።
በደረጃ "ሀ" እና "ለ" ከ120 ሺ በላይ ግብር ከፋዮች አሉ ከእነዚህ ውስጥ ገቢ እና ወጪያቸውን በአግባቡ እየመዘገቡ ፣ደረሰኝ እየቆረጡ አመታዊ ግብራቸውን የሚያሳውቁ አሉ ነገር ግን ከዚህ ውጪ ሲስተናገዱ የቆዩ ግብር ከፋዮቾም ነበሩ።
ይህ አሰራር ተለምዶ ከአመት አመት ዝም ብሎ በቁርጥ ግብር ለመስተናገድ የመፈለግ አዝማሚያ ይታያል ህጉ ግን ይህንን አሰራር የማይፈቅድ በመሆኑ ከመጪው ሐምሌ ወር ጀምሮ ሲመጡ በተሟላ መንገድ ሂሳብ መዝገባቸውን ይዘው ካልመጡ በስተቀር አይስተናገዱም።
መያዝ አለባቸው እያልን ያለነው በደረጃ "ሀ" እና "ለ" የግብር ከፋይ ተመዝግበው በህጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ የሚገደዱትን ብቻ ነው።
ሁሉንም ማለት አይደለም በተሰማሩበት የንግድ ዘርፋቸው ምክንያት እዚህ ውስጥ የማይካተቱ ይኖራሉ የሚመለከተው የተሰማሩበት የስራ ዘርፍ የሂሳብ መዝገብ መያዝ እያስገደዳቸው በተለያየ ምክንያት የማይዙትን እና በቁርጥ ግብር ሲስተናገዱ የነበሩ የንግዱን ማህበረሰብ ነው።
ይህ አይነቱ አሰራር ግብር በዛብኝ በማለት ለሚቀርቡ ቅሬታዎች መፍትሄ የሚሆን ነው " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ከመጪው ዓመታዊ የግብር ማሳወቂያ ወር ጀምሮ የደረጃ "ሀ" እና "ለ" ግብር ከፋይ ሆነው በህግ የሚገደዱ ግብር ከፋዮች ያለ ሂሳብ መዝገብ የማይስተናገዱ መሆኑን አሳውቋል።
አይስተናገዱም የተባሉት በደረጃ "ሀ" እና "ለ" የግብር ከፋይነት የተመዝገቡ እና በህጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ የሚገደዱትን ብቻ ነው።
የቢሮው የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሰውነት አየለ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደተናገሩት በህጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ የሚገደዱ ነጋዴዎች ከሚቀጥለው በጀት አመት በኋላ ግብር ለመክፈል ያላቸውን አጠቃላይ ወጪ እና ገቢያቸውን በዝርዝር የሚያሳይ መዝገብ መያዝ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።
አቶ ሰውነት አየለ በዝርዝር ምን አሉ ?
" የሂሳብ መዝገብ ማለት ያላቸውን አጠቃላይ ሽያጭ እና ወጪ በዝርዝር የሚያሳይ ሰነድ/መዝገብ ነው።
ህጋዊ የሆነ ግብይት የሚፈጸም ከሆነ እና በደረሰኝ ላይ የተመሰረተ ግብይት ካለ ከዚህ መዝገብ ጋር ተያይዞ ነው የሚቀርበው።
ይህ ህግ ከወጣ ረጅም ጊዜ ነው ነገር ግን አፈጻጸም ላይ የተለያዩ ክፍተቶች በመኖራቸው በቁርጥ ግብር የሚስተናገዱ ነበሩ።
ለእነዚህ ግብር ከፋዮች በተለያየ መንገድ መረጃዎችን እያደረስን ነው ያለነው ከሚቀጥለው በጀት አመት በኋላ ከዚህ ሂሳብ መዝገብ ውጪ እንደማናስተናግዳቸው እንዲያውቁ እያደረግን ነው።
ግብይቶቻቸውን በደረሰኝ ላይ ተመስርተው ፈጽመው በሂሳብ ባለሙያ አልያም የድርጅታቸው ተቀጣሪ በሆነ የሂሳብ ባለሙያ የተዘጋጀ የሂሳብ መዝገብ ማቅረብ አለባቸው።
ግብር ከፋዮች ከግምት የጸዳ የግብር አሰባሰብ ስርዓት የራሳቸውን ሚና እንዲጫወቱ ለማስቻል ይህንን የማሳወቅ ስራ እየሰራን ነው።
በደረጃ "ሀ" እና "ለ" ከ120 ሺ በላይ ግብር ከፋዮች አሉ ከእነዚህ ውስጥ ገቢ እና ወጪያቸውን በአግባቡ እየመዘገቡ ፣ደረሰኝ እየቆረጡ አመታዊ ግብራቸውን የሚያሳውቁ አሉ ነገር ግን ከዚህ ውጪ ሲስተናገዱ የቆዩ ግብር ከፋዮቾም ነበሩ።
ይህ አሰራር ተለምዶ ከአመት አመት ዝም ብሎ በቁርጥ ግብር ለመስተናገድ የመፈለግ አዝማሚያ ይታያል ህጉ ግን ይህንን አሰራር የማይፈቅድ በመሆኑ ከመጪው ሐምሌ ወር ጀምሮ ሲመጡ በተሟላ መንገድ ሂሳብ መዝገባቸውን ይዘው ካልመጡ በስተቀር አይስተናገዱም።
መያዝ አለባቸው እያልን ያለነው በደረጃ "ሀ" እና "ለ" የግብር ከፋይ ተመዝግበው በህጉ መሰረት የሂሳብ መዝገብ እንዲይዙ የሚገደዱትን ብቻ ነው።
ሁሉንም ማለት አይደለም በተሰማሩበት የንግድ ዘርፋቸው ምክንያት እዚህ ውስጥ የማይካተቱ ይኖራሉ የሚመለከተው የተሰማሩበት የስራ ዘርፍ የሂሳብ መዝገብ መያዝ እያስገደዳቸው በተለያየ ምክንያት የማይዙትን እና በቁርጥ ግብር ሲስተናገዱ የነበሩ የንግዱን ማህበረሰብ ነው።
ይህ አይነቱ አሰራር ግብር በዛብኝ በማለት ለሚቀርቡ ቅሬታዎች መፍትሄ የሚሆን ነው " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
1672016-2025-01-09-677f7c2ee40b6.pdf
1 MB
ደንብ ቁጥር 167/2016 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን አደረጃጀት፣ አሰራር እና የፓራሚሉተሪ ሠራተኞች አስተዳደር ደንብ (ማሻሻያ) ደንብ
168:2016-2025-01-09-677f7ea6b63b9.pdf
677.3 KB
ደንብ ቁጥር 168/2016 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስትራቴጂክ ፕሮግራሞች ማኔጅመንት ጽህፈት ቤት ማቋቋሚያ ማሻሻያ ደንብ
169:2016-2025-01-09-677f7f9bbe375.pdf
1.5 MB
ደንብ ቁጥር 169/2016 የመሥሪያ ቦታ ልማትና አስተዳደር የአሰራር ደንብ
170:2016-2025-02-03-67a1074b5443b.pdf.crdownload.pdf
2 MB
ደንብ ቁጥር 170/2016 የኅብረት ሥራ ማህበራት አደረጃጀትና አሰራር ደንብ
171:2016-2025-02-03-67a10832db85f.pdf
2.2 MB
ደንብ ቁጥር 171/2016 የኀብረት ሥራ ማኀበራት የግዥና ንብረት አስተዳደር አሠራር ደንብ
177:2016-2025-02-03-67a1095b51f07.pdf
844 KB
ደንብ ቁጥር 177/2016 የአፍሪካ የቀዳማይ ልጅነት ልማት ልህቀት ማዕከል
178:2016-2025-02-03-67a109eecb426.pdf
1.1 MB
ደንብ ቁጥር 178/2016 በሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ባለሙያዎች የደንብ ልብስ አለባበስ
179:20176የሰው_ኃይል_ስምሪት_በልዩ_ሁኔታ_ለማመጣጠን.pdf
1.3 MB
179/2016 የሰው ኃይል ስምሪት በልዩ ሁኔታ ለማመጣጠን
180:2017-2025-02-03-67a10ad7ae7f6.pdf
992.3 KB
180/2017 የወንዞች ዳርቻ ልማት እና ብክለት መከላከል ደንብ
181_2017_ፕላን_ዝግጅት፣_አፈፃፀም፣_ክትትልና_ቁጥጥር_ደንብ_ማሻሻያ_ደንብ.pdf
668.2 KB
181/2017 ፕላን ዝግጅት፣አፈፃፀም፣ክትትልና ቁጥጥር ደንብ ማሻሻያ ደንብ
182_2017_የመንግስት_አገልግሎቶችን_በውል_በሶስተኛ_ወገን_ለማሠራት_የወጣ_ደንብ.pdf
852.8 KB
182/2017 የመንግስት አገልግሎቶችን በውል በሶስተኛ ወገን ለማሠራት የወጣ ደንብ
183_2017_የብስክሌት_መጋራት_አገልግሎት_እና_የብስክሌት_መስመር_አጠቃቀም_ደንብ.pdf
835.8 KB
183/2017 የብስክሌት መጋራት አገልግሎት እና የብስክሌት መስመር አጠቃቀም ደንብ
184_2017_መደበኛ_ያልሆነ_የጎዳና_ላይ_ንግድን_ሥርዓት_ለማስያዝ_የወጣ_ደንብ.pdf
1.5 MB
184/2017 መደበኛ ያልሆነ የጎዳና ላይ ንግድን ሥርዓት ለማስያዝ የወጣ ደንብ
185:2017_በምሽት_የንግድ_እና_የትራንስፖርት_አገልግሎት_እንዲሰጥ_ለማድረግ_የወጣ_ደንብ.pdf
1.4 MB
185/2017 በምሽት የንግድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ የወጣ ደንብ.pdf
186:2017_የተርሚናል_አገልግሎት_አሰራርና_ቁጥጥር_ደንብ.pdf
1.6 MB
186/2017 የተርሚናል አገልግሎት አሰራርና ቁጥጥር ደንብ.pdf
#ፋይዳ
" ከግንቦት 18/2017 ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያ ግዴታ ነው " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፦
- የትምህርት መረጃ ድጋሜ ለመውሰድ፣ ለማጣራትና ለማረጋገጥ
- Official Transcript ለማስላክ
- ስም ላይ የፊደላት ግድፈትን ለማስተካከል
- True Copy ለማግኘት እና የድጋፍ ደብዳቤ ለማጸፍ ለሚፈልግ ማንኛውም ተገልጋይ ከግንቦት 18 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የግዴታ አስፈላጊ እንደሆነ ገልጿል።
በሌላ በኩል ፤ አገልግሎቱ በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ላይ የትምህርት መረጃ አገልግሎት ዘወትር በሥራ ቀናት እየሰጠን እንደሚገኝ አሳውቋል።
ተገልጋዮች https://services.eaes.et ላይ ባሉበት ሆነው በማመልከት አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ ጠቁሟል።
በተጨማሪም " በኢትዮ ፖስታ ወይም በተወካይ በኩል አገልግሎቱን ባሉበት ሆነው ማግኘት ይችላሉ " ብሏል።
@tikvahethiopia
" ከግንቦት 18/2017 ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያ ግዴታ ነው " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፦
- የትምህርት መረጃ ድጋሜ ለመውሰድ፣ ለማጣራትና ለማረጋገጥ
- Official Transcript ለማስላክ
- ስም ላይ የፊደላት ግድፈትን ለማስተካከል
- True Copy ለማግኘት እና የድጋፍ ደብዳቤ ለማጸፍ ለሚፈልግ ማንኛውም ተገልጋይ ከግንቦት 18 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያ ቁጥር የግዴታ አስፈላጊ እንደሆነ ገልጿል።
በሌላ በኩል ፤ አገልግሎቱ በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ላይ የትምህርት መረጃ አገልግሎት ዘወትር በሥራ ቀናት እየሰጠን እንደሚገኝ አሳውቋል።
ተገልጋዮች https://services.eaes.et ላይ ባሉበት ሆነው በማመልከት አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ ጠቁሟል።
በተጨማሪም " በኢትዮ ፖስታ ወይም በተወካይ በኩል አገልግሎቱን ባሉበት ሆነው ማግኘት ይችላሉ " ብሏል።
@tikvahethiopia
ድምፃዊ አስጌ በኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር በወጣበት መግለጫ ድምፃዊዉም መግለጫ አውጥቷል።
አስጉ:- የሀገር ካስማ ምስክር ነው!!..
በመጀመሪያ ደረጃ ፣ ጽሑፌ ላይ "ሁሉም ሴቶች" የሚል የለም። ምንም አማርኛ አራተኛ ቋንቋዬ ቢሆንም "ሴቶች" ስል ከአንድ በላይ ፣ መሆናቸውን እንጂ "ሁሉም" ማለት እንዳይደለ ፣ ጠንቅቄ አውቃለሁ።
ሲቀጥል ፣ አታብድም እንጂ ፣ አታፈቅርም ፣ የሚል ፅሑፍም በየትኛውም የፊት ገጽ(ማህበራዊ ሚዲያ) ላይ አላጋራሁም።
እንዲያውም ፣ ለሴቶች ድምጽ ፣ መሆኔን ነው የማውቀው ፣ ዓለም ያልመሰከረላቸውን ፣ ጥንካሬ ነው የመሰከርኩላቸው።
ወንድ ልጅ ፣ ሴት ልጅ ፣ ጥላው ስለሄደች(ስለተከዳ) ብቻ ፣ ሰማይ የተዘጋበት ፣ ሊመስለው ይችላል ፣ አቅሉን ሊስት ፣ ሊያብድ እና ፣ ጨርቁን ጥሎ ፣ ጎዳና ሊወጣ ይችላል። ለዚህም ፣ እስከዛሬ ትመጣለች እያለ ፣ በተስፋ የሚጠብቀውን ፣ መንገድ ላይ ቆሞ ፣ መንገድ የጠፋውን ፣ እሷን ፍለጋ ራሱን ያጣውን ፣ ወንድማችንን ማየት በቂ ነው።
ሴቶች ጋር ግን ፣ እንዲህ ዓይነት ነገር ፣ ዕምብዛም አይታይም። ይሄ ደግሞ ፣ ጥንካሬያቸውን እና ልዩ ፍጡር መሆናቸውን ፣ ነው የሚያሳየው። ከዚህ ተነስቼ ነው ፣ ሴት ልጅ ፣ በፍቅር አታብድም የምለው። ለምን አያብዱም ትለናለህ ፣ እናብዳለን ብላችሁ ፣ የምታብዱ ሴቶች ፣ እደግመዋለው አታብዱም ፤ እንድታብዱም አልፈልግም ፤ እኔ የልጄ(ሴት) አባት ፣ የእናቴ(ሴት) ልጅ ነኝ። ማበድም ደግሞ ፣ የፍቅርም የጀግንነትም ፣ መገለጫም አይደለም'ና ፣ የወሰድኩባችሁ ክሬዲት ካለም ፣ በይፋ መልሼአለሁ🙌 ፣ ይቅርታዬንም እነሆ።🙏🏽
ለሚመለከተው ግን ፣ አንድ ነገር ፣ ማለት ፈልጋለሁ፤
ተደፍረው የተገደሉ ፣ ሕፃናትን ፣ ዶሴ አቧራ ፣ ሳናራግፍ ፤💔🙌
📍📚አክሱም ላይ ፣ በሂጃብ ምክንያት ፣ ከትምህርት ገበታ ፣ ስለታገዱ ሴቶች ፣ ዝምታችንን ሳንሰብር ፤
📌በትግራይ ጦርነት ጊዜ ፣ ከ15 እስከ 49 ዓመት ዕድሜ ክልል ፣ ውስጥ የሚገኙ ሴቶች ፣ 10% የሚሆኑት ሲደፈሩ ፣ ያልነበርን ፣
(ለቀነኒ አዱኛ ወዳጆች እና ቤተሰብ መጽናናትን እመኛለሁ)💔🙌 ፣
"አታብዱም" ተባልን ተብሎ ፣ መግለጫ ማውጣት ፣ ከየት ተማርን ፣ እንዴት ቻልንበት ፣ ሞራሉንስ ከየት አገኘን ማለት እወዳለሁ።
ግና ግን ፣ ለሴት ልጅ ያለኝን ፣ ፍቅር'ና ክብር ፣ በልጄ : በእናቴ እና ፣ ዙሪያዬ ባሉ ፣ እንዲሁም ፣ በቅርበት ፣ በሚያውቁኝ ሴቶች ፣ ማየት ፣ ማረጋገጥ ፣ ይቻላል ፤ "የሀገር ካስማ" (ለሴቶች እኩልነት የተሰራ ሙዚቃ) ምስክሬ ነው።
በመጨረሻም ፣ በነፃ ሀሳባችን ፣ በአማርኛችን ፣ በመልካችን እና በመጣንበት አቅጣጫ ፣ ለማሸማቀቅ የሚደረገውን ፣ የትኛውንም ተግባር'ና እንቅስቃሴ እቃወማለሁ🙌 ፣ አመሰግናለሁ!!
አሁን ኑና እሰሩኝ::
ሴት በፍቅር አታብድም!!
Via አስጉ.✍️✍️✍️
አስጉ:- የሀገር ካስማ ምስክር ነው!!..
በመጀመሪያ ደረጃ ፣ ጽሑፌ ላይ "ሁሉም ሴቶች" የሚል የለም። ምንም አማርኛ አራተኛ ቋንቋዬ ቢሆንም "ሴቶች" ስል ከአንድ በላይ ፣ መሆናቸውን እንጂ "ሁሉም" ማለት እንዳይደለ ፣ ጠንቅቄ አውቃለሁ።
ሲቀጥል ፣ አታብድም እንጂ ፣ አታፈቅርም ፣ የሚል ፅሑፍም በየትኛውም የፊት ገጽ(ማህበራዊ ሚዲያ) ላይ አላጋራሁም።
እንዲያውም ፣ ለሴቶች ድምጽ ፣ መሆኔን ነው የማውቀው ፣ ዓለም ያልመሰከረላቸውን ፣ ጥንካሬ ነው የመሰከርኩላቸው።
ወንድ ልጅ ፣ ሴት ልጅ ፣ ጥላው ስለሄደች(ስለተከዳ) ብቻ ፣ ሰማይ የተዘጋበት ፣ ሊመስለው ይችላል ፣ አቅሉን ሊስት ፣ ሊያብድ እና ፣ ጨርቁን ጥሎ ፣ ጎዳና ሊወጣ ይችላል። ለዚህም ፣ እስከዛሬ ትመጣለች እያለ ፣ በተስፋ የሚጠብቀውን ፣ መንገድ ላይ ቆሞ ፣ መንገድ የጠፋውን ፣ እሷን ፍለጋ ራሱን ያጣውን ፣ ወንድማችንን ማየት በቂ ነው።
ሴቶች ጋር ግን ፣ እንዲህ ዓይነት ነገር ፣ ዕምብዛም አይታይም። ይሄ ደግሞ ፣ ጥንካሬያቸውን እና ልዩ ፍጡር መሆናቸውን ፣ ነው የሚያሳየው። ከዚህ ተነስቼ ነው ፣ ሴት ልጅ ፣ በፍቅር አታብድም የምለው። ለምን አያብዱም ትለናለህ ፣ እናብዳለን ብላችሁ ፣ የምታብዱ ሴቶች ፣ እደግመዋለው አታብዱም ፤ እንድታብዱም አልፈልግም ፤ እኔ የልጄ(ሴት) አባት ፣ የእናቴ(ሴት) ልጅ ነኝ። ማበድም ደግሞ ፣ የፍቅርም የጀግንነትም ፣ መገለጫም አይደለም'ና ፣ የወሰድኩባችሁ ክሬዲት ካለም ፣ በይፋ መልሼአለሁ🙌 ፣ ይቅርታዬንም እነሆ።🙏🏽
ለሚመለከተው ግን ፣ አንድ ነገር ፣ ማለት ፈልጋለሁ፤
ተደፍረው የተገደሉ ፣ ሕፃናትን ፣ ዶሴ አቧራ ፣ ሳናራግፍ ፤💔🙌
📍📚አክሱም ላይ ፣ በሂጃብ ምክንያት ፣ ከትምህርት ገበታ ፣ ስለታገዱ ሴቶች ፣ ዝምታችንን ሳንሰብር ፤
📌በትግራይ ጦርነት ጊዜ ፣ ከ15 እስከ 49 ዓመት ዕድሜ ክልል ፣ ውስጥ የሚገኙ ሴቶች ፣ 10% የሚሆኑት ሲደፈሩ ፣ ያልነበርን ፣
(ለቀነኒ አዱኛ ወዳጆች እና ቤተሰብ መጽናናትን እመኛለሁ)💔🙌 ፣
"አታብዱም" ተባልን ተብሎ ፣ መግለጫ ማውጣት ፣ ከየት ተማርን ፣ እንዴት ቻልንበት ፣ ሞራሉንስ ከየት አገኘን ማለት እወዳለሁ።
ግና ግን ፣ ለሴት ልጅ ያለኝን ፣ ፍቅር'ና ክብር ፣ በልጄ : በእናቴ እና ፣ ዙሪያዬ ባሉ ፣ እንዲሁም ፣ በቅርበት ፣ በሚያውቁኝ ሴቶች ፣ ማየት ፣ ማረጋገጥ ፣ ይቻላል ፤ "የሀገር ካስማ" (ለሴቶች እኩልነት የተሰራ ሙዚቃ) ምስክሬ ነው።
በመጨረሻም ፣ በነፃ ሀሳባችን ፣ በአማርኛችን ፣ በመልካችን እና በመጣንበት አቅጣጫ ፣ ለማሸማቀቅ የሚደረገውን ፣ የትኛውንም ተግባር'ና እንቅስቃሴ እቃወማለሁ🙌 ፣ አመሰግናለሁ!!
አሁን ኑና እሰሩኝ::
ሴት በፍቅር አታብድም!!
Via አስጉ.✍️✍️✍️