As lawyers, we stand in solidarity with Ethiopia’s #health_professionals. They are our #doctors and #lifesavers—second only to our Creator. Their voices must be heard, and their struggles acknowledged, especially as they face challenges that threaten their very survival.
#በአለሕግ_ጠበቃና_ሕግ_አማካሪ
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
https://t.me/AleHig
#አማራጭ_የሕግ_እውቀትና_አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment_Service
Website 📱 alehig.com #+251920666595 #Mikias_Melak #Doctor #Health #Life_Savior #My_Doctor
#በአለሕግ_ጠበቃና_ሕግ_አማካሪ
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
https://t.me/AleHig
#አማራጭ_የሕግ_እውቀትና_አገልግሎት
#Alternative_legal_enlightenment_Service
Website 📱 alehig.com #+251920666595 #Mikias_Melak #Doctor #Health #Life_Savior #My_Doctor
👍30❤9
#law_related_societies
ከህግ ጋር የተያያዙ ማህበረሰቦች
1. አጠቃላይ የህግ ባለሙያዎች (ጠበቆች, የህግ አማካሪዎች, ወዘተ.)
3. የህግ ተማሪዎች እና በህግ የተመረቁ
4. የሕግ አስተማሪዎች
5. ዳኞች እና አቃብያነ ህጎች
6. በተለያዩ ድርጅቶች በተለያየ የስራ መስክ ውስጥ የሚሰሩ የሕግ ባለሙያዎች
7. የህግ ጸሐፊዎች እና ተባባሪ ጠበቆች
https://t.me/lawsocieties
Add more lists ..........?
1. General Legal Professionals (Attorneys, Legal Advisors, etc.)
2.
3. Law Students & Graduates
4. Legal Academia & Educators
Law Teachers' Networks
5. Judges & Prosecutors
6. In-House & Organizational Lawyers
7. Legal Clerks & Associate Lawyers
ከህግ ጋር የተያያዙ ማህበረሰቦች
1. አጠቃላይ የህግ ባለሙያዎች (ጠበቆች, የህግ አማካሪዎች, ወዘተ.)
3. የህግ ተማሪዎች እና በህግ የተመረቁ
4. የሕግ አስተማሪዎች
5. ዳኞች እና አቃብያነ ህጎች
6. በተለያዩ ድርጅቶች በተለያየ የስራ መስክ ውስጥ የሚሰሩ የሕግ ባለሙያዎች
7. የህግ ጸሐፊዎች እና ተባባሪ ጠበቆች
https://t.me/lawsocieties
Add more lists ..........?
👍14❤1🔥1🥰1
ሰላም ሚኪ የህግ ተማሪዎች externship payment የሚመለከት መረጃ ፈልገን ነው inbox ያደረግነው። እባክህ መረጃው ካለህ ተባበረን። በዚህ አመት የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ህግ ትምህርት በሚሰጡ ዩንቨርስቲዎች የፈፀሙት ክፍያ ከ 20,000 ብር በላይ ነው የእኛ ዩንቨርስቲ ግን 11,000 ብር ብቻ ነው። ለምን ይኽን ያህል ልዩነት እንደፈጠረ አልገባንም በቀን ከምግብ እና ሌሎች ወጭዎች ውጭ ለትራንስፖርት ብቻ 100 ብር እናወጣለን በሳምንት 4 ቀን እንሰራለን ክፍያው current inflation rate ያገናዘበ አይደለም። እና እባክህን በዚህ ጉዳይ የምታጋራን ካለ በትህትና እንጠይቅሀለን። እናመሰግናለን።
👍37❤3
externship payment አከፋፈል እና መጠኑን የያዘ መመሪያ ወይም ደብዳቤ ሊሆን ይችላል ማንኛውም ሰነድ ያላችሁን እንድታጋሩን በአክብሮት እንጠይቃለን።
👍7
ከማይንቀሳቀስ ንብረት ጋር በተያያዘ የመንደር ውል ህጋዊ የሚሆንባቸው 5/አምስት/ ሁኔታዎች
የማንይቀሳቀስ ንብረትን ለማስተላለፍ ወይም የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ያለ መብትን ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል በ ፍርድ ቤት ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ካልተደረገ ተቀባይነት የለውም። ነገር ግን ከተወሰኑ የሰበር ችሎት ውሳኔዎች በመነሳት የመንደር ውል ህጋዊ ተብለው የሚቆጠሩበት ሁኔታዎች አሉ። እነዚህ 5 ሁኔታዎች የሚከተሉት ናቸው።
🥇 ኛ የሽያጭ ውል መኖሩ ከታመነ ወይም ካልተካደ
🥈 ገዢ ውል እንዲፈፀምለት ክስ አቅርቦ ከሳሽ መከላከያ መልሱ ላይ በመካከላቸው ውል መኖሩን ካመነ ወይም ካልካደና በሌሎች ነጥቦች ላይ መልስ ከሰጠ ፍርድ ቤቱ በራሱ አነሳሽነት ውሉ በፍርድ ቤት ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት አልተደረገም ብሎ ውድቅ ሊያደርገው አይችልም።
🥉 ኛ በማህበር በመደራጀት የተሰራ ቤት በሽያጭ ማስተላለፍ (ሰ/መ/ቁጥር 36294 ቅፅ 8)
✏️ በማህበር በመደራጀት እየተሰራ ያለ ቤት ቤቱ ተጠናቆ ካርታ እስኪወጣለት ድረስ የማህበሩ አባል የሆነ ሰው ይህን ቤት ቢያስተላልፍ ቤት የመስራት መብቱን ወይም እጣውን እንዳስተላለፈ እንጂ የማይንቀሳቀስ ንብረትን እንዳስተላለፈ አይቆጠርም። የማህበሩ አባል በስሙ ካርታና የባለቤትነት ማስረጃ እስካልተሰጠው ድረስ ቤቱ ወይም እየተሰራ ያለው ቤት በማህበሩ አጠቃላይ ይዞታ ስር የሚገኝ በመሆኑ የማህበሩ አባል ለ 3ኛ ወገን ሊያስተላልፍ የሚችለው እጣውን ወይም ጥቅሙን እንጂ የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ያለውን መብት አይደለም። እንዲህ አይነት ውሎች የግድ ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ሊረጋገጡ አይገባም።
🔴 ኛ ያልነበረን ቤት ሰርቶ ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል (ሰ/መ/ቁጥር 32222 ቅፅ 7)
✏️ ብዙን ግዜ እንዲህ አይነት ውል ከ Real Estate ቤቶች ግንባታ ጋር የተያያ ነው። ምንም እንኳን ውላቸው ላይ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ቢሉም ዉሉ በሚደረግበት ግዜ ቤቱ ያልነበረ በመሆኑ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነት ከአንዱ ወደ ሌላው ተላልፏል ሊባል አይችልም። ያልነበረን ቤት ሰርቶ ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል የግንባታ ውል እንጂ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ሊባል የሚችል ባለመሆኑ ውሉ በፍርድ ቤት ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት መረጋገጥ አይኖርበትም።
4⃣ ኛ አዋዋይ ፊት ቀርቦ ነገር ግን አስተዳደራዊ ወይም የፕሮቶኮል ጉዳዮች ለተወሰነ ግዜ ሳይፈፀምበት የቆየ የመንደር ውል (የሰ/መ/ቁጥር 36740 ቅጽ 8)
✏️ ችሎቱ በዚህ መዝገብ ላይ በሰጠው ውሳኔ መሠረት በግራ ቀኙ መሀከል የተደረገው የመንደር ውል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ቀርቦ ነገር ግን አስተዳደራዊ ወይም የፕሮቶኮል ጉዳዮች የተሟሉት የተወሰነ ግዜ ከቆየ በኋላ ቢሆንም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰው አካል ፊት ያልተደረገ ነው በሚል ውድቅ ሊደረግ አይገባም የሚል ነው።
✏️ ችሎቱ በዚህ መዝገብ ላይ እንዳለው ቤቱን የሚመለከቱ እዳና እገዳ ለማጣራትና ክፍያ ለመፈፀም የውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽ/ቤት በውል ላይ ማህተም ሣያሣርፍበትና የፕሮቶኮል ቁጥር ሰጥቶ ሣያረጋግጥበት የተወሰነ ጊዜ ያለፈ ቢሆንም እነዚህ አስተዳደራዊ ጉዳዮች እስኪከናወኑ ድረስ በውል ላይ ማህተም ሣያርፍበት መቆየቱ ወይም የፕሮቶኮል ቁጥር ሣይሰጠው መዘግየቱ ውል እንዳልተደረገ የሚያስቆጥረው ነው ለማለት አያስችልም፡፡
5⃣ ኛ የሊዝ መብትን ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል (የሰ/መ/ቁጥር 191095 & 225796)
#በአለሕግ_ጠበቃና_ሕግ_አማካሪ
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
https://t.me/AleHig
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website 📱 alehig.com
የማንይቀሳቀስ ንብረትን ለማስተላለፍ ወይም የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ያለ መብትን ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል በ ፍርድ ቤት ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ካልተደረገ ተቀባይነት የለውም። ነገር ግን ከተወሰኑ የሰበር ችሎት ውሳኔዎች በመነሳት የመንደር ውል ህጋዊ ተብለው የሚቆጠሩበት ሁኔታዎች አሉ። እነዚህ 5 ሁኔታዎች የሚከተሉት ናቸው።
#በአለሕግ_ጠበቃና_ሕግ_አማካሪ
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
https://t.me/AleHig
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website 📱 alehig.com
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍23❤6😁1
Forwarded from አለሕግAleHig ️
Welcome to Mikias Melak & Associates Law Office ✨
🔴 Attorney and Legal Consultant
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:
✅ Website & Social Media⌛
✅ Linktree:📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱
https://linktr.ee/alehig
📱 Facebook:✅
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
📱 Telegram Channel:⭐️
https://t.me/AleHig
🌐 📱 📱 📱 📱 Website: alehig.com
Direct Contact🔈 ⬇️ ✉️
📱 WhatsApp: ✉️ +251920666595
📱 Telegram: ✉️ @MikiasMelak
Our Commitment
alehig.com
📊 አለሕግ🔽
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼 ⭐️
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime‼️
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
We are delighted to connect with you! You can easily reach us through the following platforms to stay informed and access our legal services:
https://linktr.ee/alehig
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
https://t.me/AleHig
Direct Contact
Our Commitment
alehig.com
Alternative Legal Enlightenment & Services
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Linktree
AleHig | Instagram, Facebook, TikTok | Linktree
AleHig attorney & Legal consult present across multiple social media platforms..
👍7❤1
ለኔ ጥብቅና አርት ነው። የምፅፋቸው ክርክሮች የህግ መሰረት፣ ትንተና እና ጥሩ አመክንዮ ያላቸው፣ ግልፅና ቀላል ሆነው ካገኘኋቸው ደስ ይለኛል። አንዳንዴ 'ታክል/ጠረባ መሳይ ጣል ሳደርግም እንደዚያው፣ በተለይ ቃል ክርክር ላይ። ባጭሩ ጥብቅና ያዝናናኛል።
የፍርድ ቤት ውሳኔዎች ያስገርሙኛል እንጂ አያናድዱኝም። የትኛውንም ጉዳይ የግሌ አድርጌ/ፐርሰናሊ አልወስድም፣አልብሰለሰልም። ይልቅ የማተኩረው የቻልኩትን አድርጌያለሁ ወይስ አላደረግሁም የሚለው ላይ ነው። የቻልኩትን ካደረግሁ፣ ቀሪው የተከበረው ፍርድ ቤት ስራ ነው።
ግን ደግሞ የውሳኔዎች ጥራት ማሽቆልቆል ያሳስበኛል፣ ለኔ ሳይሆን፣ ደንበኞቼ በኢትዮጵያ የፍትህ ስርዓት ላይ ያላቸው ዕምነት ስለሚሸረሸር፣ ይህም ኢንቨስትመንት ሰለሚያሸሽ። ግን እሱንም ቢሆን፣ እኔ ላደርግ የምችለው ነገር ውስን ስለሆነ፣ እዚያ ላይ አተኩራለሁ። ቀሪው የመንግስት ኃላፊዎች ጉዳይ ነው፣ እነሱን ደግሞ ተክቼ ልሰራ አልችልም፣ ከማሳሰብ በቀር። ከሰሙ ዲየግ፣ ታልሰሙም ምን ይደረጋል፣ ያገሪቱ ያርባ ቀን ዕድል ነው።
ለምሳሌ የሰበር አጣሪ ችሎቶችን እንውሰድ። በቅርብ ጊዜ በተደጋጋሚ እንዳየሁት፣ ለምሳሌ እኔ የምቀርብበት 2ኛ ሰበር አጣሪ ችሎት፣ ያለማጋነን በየቀኑ ከ35 እስከ 40 የሰበር አቤቱታዎችን ይሰማል፣ ፣ ብይንም በአንድ ወይም ሁለት ቀን ውስጥ ይሰጣል ላብዛኛው። ሲጀመር መዝገቦችን መርምሮ ብይን ለመስጠት በቂ ጊዜ የሚያስፈልግ ይመስለኛል። በዚህ ጫና ውስጥ ሆኖ አንድ ዳኛ ውስብስብ የህግ ክርክሮች ያሉበትን መዝገብ በአግባቡ ለመመርመር የሚያስችል ጊዜ ያገኛል ወይ? በነርሱ ቦታ ሆኜ ባየው፣ ይህ በጣም ጫና ያለው፣ አታካች ስራ ነው። በቂ ረዳቶች አሏቸው ወይ? ተጨማሪ የሰበር አጣሪ ችሎቶች አያስፈልጉም ወይ? የሚለውን ጉዳይ የፍርድ ቤቱ ኃላፊዎች ቢያዩት ጥሩ ነው እላለሁ።
በተጨማሪም፣ በተለይ ለየት ያሉ እንደ ታክስ፣ አዕምሯዊ ንብረት፣ ሰብዓዊ መብት ያሉ ልዩ ዕውቀት የሚጠይቁ ውስብስብ ጉዳዮችን የሚያዩ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች በየዘርፉ ተገቢው የትምህርት ዝግጅት እና ልምድ እንዲኖራቸው (ለምሳሌ በነዚህ ዘርፎች የማስተርስ ዲግሪ ወይም ከዚያ በላይ) ቢደረግ፣ በዘርፉ ለስነሕግ ዕድገትም ይጠቅማል፣ (ለምሳሌ የህጉን ምክንያት፣ዓለም አቀፍ ስታንዳርዶችን እና እና የሌሎች አገሮች ጠቃሚ ልምድ ለማካተት)፣ ፍትሐዊ ውሳኔ ለመስጠትም ያገለግላል። ይህ ሲሆን የውጭ ባለሃብት በሃገሪቱ የፍትህ ስርዓት ላይ ያለው አመኔታም ይጨምራል።
ስለሆነም፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ፣ በየዘርፉ የመደባቸው ዳኞች ያላቸው ልምድ እና የትምህርት ዝግጅት ከተመደቡበት ዘርፍ ጋር አብሮ የሚሄድ ነወይ የሚለውን ቢገመግም ጥሩ ሊሆን ይችላል። በዘርፉ ልምድ ያላቸው ዳኞች ቢያንስ በሰብሳቢነት ቢሾሙ፣ ቀሪዎቹ ዳኞች ልምድ እየቀሰሙ እንዲሄዱ ለማድረግ ይረዳል እላለሁ። ይሔ አሳብ ጥሩ ከመሰላቸው አላፊዎቹ ቢያዩት፣ በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ አማካሪ ምክር ቤትም ውይይት ቢደረግበት ይጠቅም ይሆን?
እኔና ጥብቅና በሚል ወዳጄ Abebe Asamere ጥብቅና ያስጠላል ስለሚሉ ሰዎች የጻፈውን አነበብኩት ብለው የሰጡት አስተያየት ነው።
ከቁምላቸው ዳኘ ፌስቡክ ገጽ ተወሰደ #Kumlachew_Dagne
Thank you all*via #AleHig
Mikias Melak & Associates Law Office✨
🔴 Attorney and Legal Consultant ጠበቃና የሕግ አማካሪ
✅ Website & Social Media⌛
✅ Linktree:📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak-76499811a?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
📱 Facebook:✅
https://www.facebook.com/share/1BXx3RSsLZ/
📱 Telegram: ✉️ @MikiasMelak⭐️ 📱
🌐 📱 📱 📱 📱 Website: alehig.com
Direct Contact🔈 ⬇️ ✉️
📱 WhatsApp: ✉️ +251920666595
Our Commitment
alehig.com
📊 አለሕግ🔽
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼 ⭐️
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime‼️
የፍርድ ቤት ውሳኔዎች ያስገርሙኛል እንጂ አያናድዱኝም። የትኛውንም ጉዳይ የግሌ አድርጌ/ፐርሰናሊ አልወስድም፣አልብሰለሰልም። ይልቅ የማተኩረው የቻልኩትን አድርጌያለሁ ወይስ አላደረግሁም የሚለው ላይ ነው። የቻልኩትን ካደረግሁ፣ ቀሪው የተከበረው ፍርድ ቤት ስራ ነው።
ግን ደግሞ የውሳኔዎች ጥራት ማሽቆልቆል ያሳስበኛል፣ ለኔ ሳይሆን፣ ደንበኞቼ በኢትዮጵያ የፍትህ ስርዓት ላይ ያላቸው ዕምነት ስለሚሸረሸር፣ ይህም ኢንቨስትመንት ሰለሚያሸሽ። ግን እሱንም ቢሆን፣ እኔ ላደርግ የምችለው ነገር ውስን ስለሆነ፣ እዚያ ላይ አተኩራለሁ። ቀሪው የመንግስት ኃላፊዎች ጉዳይ ነው፣ እነሱን ደግሞ ተክቼ ልሰራ አልችልም፣ ከማሳሰብ በቀር። ከሰሙ ዲየግ፣ ታልሰሙም ምን ይደረጋል፣ ያገሪቱ ያርባ ቀን ዕድል ነው።
ለምሳሌ የሰበር አጣሪ ችሎቶችን እንውሰድ። በቅርብ ጊዜ በተደጋጋሚ እንዳየሁት፣ ለምሳሌ እኔ የምቀርብበት 2ኛ ሰበር አጣሪ ችሎት፣ ያለማጋነን በየቀኑ ከ35 እስከ 40 የሰበር አቤቱታዎችን ይሰማል፣ ፣ ብይንም በአንድ ወይም ሁለት ቀን ውስጥ ይሰጣል ላብዛኛው። ሲጀመር መዝገቦችን መርምሮ ብይን ለመስጠት በቂ ጊዜ የሚያስፈልግ ይመስለኛል። በዚህ ጫና ውስጥ ሆኖ አንድ ዳኛ ውስብስብ የህግ ክርክሮች ያሉበትን መዝገብ በአግባቡ ለመመርመር የሚያስችል ጊዜ ያገኛል ወይ? በነርሱ ቦታ ሆኜ ባየው፣ ይህ በጣም ጫና ያለው፣ አታካች ስራ ነው። በቂ ረዳቶች አሏቸው ወይ? ተጨማሪ የሰበር አጣሪ ችሎቶች አያስፈልጉም ወይ? የሚለውን ጉዳይ የፍርድ ቤቱ ኃላፊዎች ቢያዩት ጥሩ ነው እላለሁ።
በተጨማሪም፣ በተለይ ለየት ያሉ እንደ ታክስ፣ አዕምሯዊ ንብረት፣ ሰብዓዊ መብት ያሉ ልዩ ዕውቀት የሚጠይቁ ውስብስብ ጉዳዮችን የሚያዩ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች በየዘርፉ ተገቢው የትምህርት ዝግጅት እና ልምድ እንዲኖራቸው (ለምሳሌ በነዚህ ዘርፎች የማስተርስ ዲግሪ ወይም ከዚያ በላይ) ቢደረግ፣ በዘርፉ ለስነሕግ ዕድገትም ይጠቅማል፣ (ለምሳሌ የህጉን ምክንያት፣ዓለም አቀፍ ስታንዳርዶችን እና እና የሌሎች አገሮች ጠቃሚ ልምድ ለማካተት)፣ ፍትሐዊ ውሳኔ ለመስጠትም ያገለግላል። ይህ ሲሆን የውጭ ባለሃብት በሃገሪቱ የፍትህ ስርዓት ላይ ያለው አመኔታም ይጨምራል።
ስለሆነም፣ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ፣ በየዘርፉ የመደባቸው ዳኞች ያላቸው ልምድ እና የትምህርት ዝግጅት ከተመደቡበት ዘርፍ ጋር አብሮ የሚሄድ ነወይ የሚለውን ቢገመግም ጥሩ ሊሆን ይችላል። በዘርፉ ልምድ ያላቸው ዳኞች ቢያንስ በሰብሳቢነት ቢሾሙ፣ ቀሪዎቹ ዳኞች ልምድ እየቀሰሙ እንዲሄዱ ለማድረግ ይረዳል እላለሁ። ይሔ አሳብ ጥሩ ከመሰላቸው አላፊዎቹ ቢያዩት፣ በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ አማካሪ ምክር ቤትም ውይይት ቢደረግበት ይጠቅም ይሆን?
እኔና ጥብቅና በሚል ወዳጄ Abebe Asamere ጥብቅና ያስጠላል ስለሚሉ ሰዎች የጻፈውን አነበብኩት ብለው የሰጡት አስተያየት ነው።
ከቁምላቸው ዳኘ ፌስቡክ ገጽ ተወሰደ #Kumlachew_Dagne
Thank you all*via #AleHig
Mikias Melak & Associates Law Office
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak-76499811a?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
https://www.facebook.com/share/1BXx3RSsLZ/
Direct Contact
Our Commitment
alehig.com
Alternative Legal Enlightenment & Services
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
We provide expert legal advice, support, and resources on various laws, proclamations, regulations, and directives to empower and guide you.
Feel free to reach out anytime
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍38❤5🔥1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#AleHig
Mikias Melak & Associates Law Office✨
🔴 Attorney and Legal Consultant ጠበቃና የሕግ አማካሪ
✅ 📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak-76499811a?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
📱 Facebook:✅
https://www.facebook.com/share/1BXx3RSsLZ/
📱 Telegram: ✉️ @MikiasMelak⭐️ 📱
🌐 📱 📱 📱 📱 Website: alehig.com
Direct Contact🔈 ⬇️ ✉️
📱 WhatsApp: ✉️ +251920666595
Our Commitment
alehig.com
📊 አለሕግ🔽
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼 ⭐️
Feel free to reach out anytime‼️
Mikias Melak & Associates Law Office
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak-76499811a?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
https://www.facebook.com/share/1BXx3RSsLZ/
Direct Contact
Our Commitment
alehig.com
Alternative Legal Enlightenment & Services
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Feel free to reach out anytime
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍6
ሰ/መ/ቁ. 136305
ቀን: 26/03/2010
ክርክሩ፣
ተጠሪቷ ወ/ሮ ብዙነሽ በየነ፣ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን የሚገኝ ቤት ከአባታቸው የወረሱት ሲሆን፣ አመልካቹ አቶ አየናቸው ካሣ ቤቱን ከሶስተኛ ወገን (ወ/ሮ የሺ አዱኛ) በህጋዊ በገንዘብ መግዛታቸውን በመከራከር ይግባኝ በማቅረባቸውን ነው።
ዋና ጉዳዮች:
1. የልጅ ድርሻ ጥያቄ: ቤቱ በዋናነት የሟቹ አቶ ቢጂጋ የወረሰው ንብረት ሲሆን፣ ልጃቸው ረቂቁ ጌታቸው ድርሻ እንዳለው ተገልጿል። የሽያጭ ውሉ የዚህን ሕፃን ድርሻ ያለተገባው ስልጣን እና እርሱን ሳያካትት ተፈጽሞ ስለነበረ፣ ውሉ በህግ የማያረጋገጥ ነበር።
2. የህግ ጥበቃ: በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 36(2) መሠረት፣ የሕፃናት መብት ቅድሚያ ስለሚሰጥ፣ የሽያጭ ውሉ የሕፃኑን ድርሻ እንዳለመጠበቅ ተደርጎ ተገምግሟል።
3. የተቃውሞ አቤቱታዎች: አመልካቹ በተደረገው ውሳኔ ተቃውመው ወደ ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች አቤቱታ ማቅረባቸው ቢሆንም፣ ሁሉም ደረጃዎች የታችኛው ፍርድ ቤት ውሳኔን አጸድቀዋል።
የፍርድ ቤቱ ውሳኔ:
- የሽያጭ ውሉ የሕፃኑን ድርሻ ስላላካተተ እና ህጋዊ ስልጣን የለውም፣ ውሉ ፈርሷል**።
- አመልካቹ ቤቱን ለቀው �ይዘው ለተጠሪቷ እንዲመለስ ተደረገ።
- ውሳኔው በሁሉም የፍርድ ቤት ደረጃዎች (ከዞን እስከ ሰበር ሰሚ ችሎት) ተረጋግጧል።
ማጠቃለያ፣
ፍርድ ቤቶቹ የሕፃናትን የውርስ መብት በህገ መንግሥታዊ ጥበቃ በመጠበቅ፣ የተጠሪቷን የቤት ይገባኛል የሚል ጥያቄ አጸድቀዋል። አመልካቹ የቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት አላገኘም።
#AleHig
Mikias Melak & Associates Law Office✨
🔴 Attorney and Legal Consultant ጠበቃና የሕግ አማካሪ
✅ 📱 📱 📱 📱 📱 📱 📱
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak-76499811a?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
📱 Facebook:✅
https://www.facebook.com/share/1BXx3RSsLZ/
📱 Telegram: ✉️ @MikiasMelak⭐️ 📱
🌐 📱 📱 📱 📱 Website: alehig.com
Direct Contact🔈 ⬇️ ✉️
📱 WhatsApp: ✉️ +251920666595
Our Commitment
alehig.com
📊 አለሕግ🔽
🔠 🔠 🔠 🔠 🔠 🔠
Alternative Legal Enlightenment & Services
🔼 ⭐️
Feel free to reach out anytime‼️
ቀን: 26/03/2010
ክርክሩ፣
ተጠሪቷ ወ/ሮ ብዙነሽ በየነ፣ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን የሚገኝ ቤት ከአባታቸው የወረሱት ሲሆን፣ አመልካቹ አቶ አየናቸው ካሣ ቤቱን ከሶስተኛ ወገን (ወ/ሮ የሺ አዱኛ) በህጋዊ በገንዘብ መግዛታቸውን በመከራከር ይግባኝ በማቅረባቸውን ነው።
ዋና ጉዳዮች:
1. የልጅ ድርሻ ጥያቄ: ቤቱ በዋናነት የሟቹ አቶ ቢጂጋ የወረሰው ንብረት ሲሆን፣ ልጃቸው ረቂቁ ጌታቸው ድርሻ እንዳለው ተገልጿል። የሽያጭ ውሉ የዚህን ሕፃን ድርሻ ያለተገባው ስልጣን እና እርሱን ሳያካትት ተፈጽሞ ስለነበረ፣ ውሉ በህግ የማያረጋገጥ ነበር።
2. የህግ ጥበቃ: በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 36(2) መሠረት፣ የሕፃናት መብት ቅድሚያ ስለሚሰጥ፣ የሽያጭ ውሉ የሕፃኑን ድርሻ እንዳለመጠበቅ ተደርጎ ተገምግሟል።
3. የተቃውሞ አቤቱታዎች: አመልካቹ በተደረገው ውሳኔ ተቃውመው ወደ ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች አቤቱታ ማቅረባቸው ቢሆንም፣ ሁሉም ደረጃዎች የታችኛው ፍርድ ቤት ውሳኔን አጸድቀዋል።
የፍርድ ቤቱ ውሳኔ:
- የሽያጭ ውሉ የሕፃኑን ድርሻ ስላላካተተ እና ህጋዊ ስልጣን የለውም፣ ውሉ ፈርሷል**።
- አመልካቹ ቤቱን ለቀው �ይዘው ለተጠሪቷ እንዲመለስ ተደረገ።
- ውሳኔው በሁሉም የፍርድ ቤት ደረጃዎች (ከዞን እስከ ሰበር ሰሚ ችሎት) ተረጋግጧል።
ማጠቃለያ፣
ፍርድ ቤቶቹ የሕፃናትን የውርስ መብት በህገ መንግሥታዊ ጥበቃ በመጠበቅ፣ የተጠሪቷን የቤት ይገባኛል የሚል ጥያቄ አጸድቀዋል። አመልካቹ የቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት አላገኘም።
#AleHig
Mikias Melak & Associates Law Office
https://www.linkedin.com/in/mikias-melak-76499811a?utm_source=share&utm_campaign=share_via&utm_content=profile&utm_medium=android_app
https://www.facebook.com/share/1BXx3RSsLZ/
Direct Contact
Our Commitment
alehig.com
Alternative Legal Enlightenment & Services
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Feel free to reach out anytime
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍25❤1