አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
#NewsUpdate: የፌደራል ፍርድ ቤቶች የ2017 ዓ/ም የዳኝነት የስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በ6 ኪሎ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተካሂዷል።

ፍርድ ቤቶች ከነሀሴ 1/ 2016 ዓ/ም ጀምሮ እስከ መከረም 30/ 2017 ዓ/ም ለሁለት ወራት በከፊል ዝግ ሆነው የቆዩ ሲሆን ዛሬ ጥቅምት 1 በይፋ መከፈታቸው ተበስሯል።
#tikvahethmagazine
Telegram
https://t.me/AleHig

Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group

Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

LinkedIn
https://www.linkedin.com/company/alehig/

YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial

Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial

Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09

official website
https://www.alehig.com

#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
October 11, 2024
Forwarded from ሕግ ቤት
International Organization for Migration(IOM) would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post

Position: 1. Project Associate

Position: 2. National Officer

https://g.co/kgs/C1SvG96
October 11, 2024
#Passport
የፖስፖርት የግዜ ቆይታ ከ5 ዓመት ወደ 10 ዓመት ከፍ ሊል ነው.....
October 12, 2024
በሕግ ፊት እውቅና ያላቸው የጋብቻ አፈጻጸም ሥርዓቶች


ሀ.
በክብር መዝገብ ሹም ፊት የሚፈጸም ጋብቻ


ለ.
በሃይማኖት ሥርዓት መሠረት የሚፈጸም ጋብቻ

ሐ.
በባህል ሥርዓት መሠረት የሚፈጸም ጋብቻ ናቸው። #የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ ከአንቀጽ 2 እስከ 4
ሁሉም ዓይነትየጋብቻ አፈጻጸም ሥርዓቶች በሕግ ፊትእኩል እውቅና እና ውጤት አላቸው።



ተጋብተው 6 ወር ያልሞላቸው ባልና ሚስት በስምምነት ለመፋታት አይቀፈድላቸውም።

#የተሻሻለው የቤተስሰብ ሕግ አንቀጽ 77 ንዑስ አንቀጽ 2

ማንኛውም ተጋቢዎች ፍቺ በሚጠይቁበት ወቅት በአቤቱታቸውም ሆነ በቃል የፍቺያቸውን ምክንያት እንዲገልጹ አይገደዱም።

#የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 77 ንዑስ አንቀጽ 3

በተጋቢዎች መካከል ያለ ጋብቻ ሊፈርስ የሚችለው
ሀ. ከተጋቢዎቹ አንዱ ሲሞት ወይም በፍርድ ቤት የመጥፋት ውሳኔ ሲሰጥ ወይም
ለ. ጋብቻ ለመፈጸም መሟላት ካለባቸው ሁኔታዎች አንዱ በመጣሱ ምክንያት በሕግ መሠረት ጋብቻው እንዲፈርስ ሲወሰን ወይም
ሐ. የፍቺ ውሳኔ ሲሰጥ ብቻ ነው። ከዚህ ውጪ በመንደር የሚደረጉ የመፋታት ስምምነቶች ተቀባይነት የላቸውም።
#የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 75


በአንድ ወንድና በአንዲት ሴት መካከል ጋብቻ ያለ መሆኑን ለማስረዳት የጋብቻ ምስክር ወረቀት በማቅረብ ማስረዳት ይቻላል።

የጋብቻ ምስክር ወረቀቱ በሌለ ጊዜ ጋብቻ ለመፈጸሙ የትዳር ሁኔታ መኖሩን በማረጋገጥ ማስረዳት ይቻላል።
#የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 94 እና 95
⚖️ይግባኝ መብት ነው!!!
ጠበቃ ቴዎድሮስ አብዲሳ
በማንኛውም ፌዴራል ፍርድ ቤት
ጠበቃና የሕግ አማካሪ
October 13, 2024
October 13, 2024
የአባቷን ገዳይ ለመያዝ የፖሊስ አባል የሆነችው እንስት ከ25 አመታት በኋላ ገዳዩን በቁጥጥር ስር አዋለች!!


የአባቷን ገዳይ በቁጥጥር ስር ለማዋል ፖሊስን የተቀላቀለችው ብራዚላዊት እንስት ከ25 አመታት በኋላ ገዳዩን በቁጥጥር ስር አውላለች፡፡

ጥር 16፣ 1999 ከዛሬ 25 አመት በፊት ቦአ ቪስታ በተባለ የብራዚል ከተማ ውስጥ በሚገኝ መጠጥ ቤት ውስጥ በተፈጠረ ግጭት ጊቫልዶ ጆሴ ቪሴንቴ የተባለው ሰው በተተኮሰበት ጥይት ህይወቱ ያልፋል፡፡ሬይሙንዶ አልቬስ የተባለው ግድያውን የፈጸመው ግለሰብ ሟቹ የነበረበትን 150 ሪልስ የብራዚል ገንዘብ መልስልኝ በሚል የተፈጠረው አለመግባባት ወደ ግጭት ያድጋል፡፡ቀጥሎም ገዳዩ መጠጥ ቤቱን ትቶ ከወጣ ከጥቂት ቆይታዎች በኋላ ሽጉጥ ታጥቆ በመምጣት የአምስት ልጆች አባት የሆነውን ጊቫልዶ ቬሴንቶ ጭንቅላቱ ላይ ተኩሶ ገድሏል፡፡

በወቅቱ በአፋጣኝ ከአካባቢው የተሰወረው ገዳይ በስሙ የፖሊስ ማደኛ ቢወጣበትም ፖሊስ የተለያዩ ክትትል እና ማጣርያዎችን ቢያደርግም ሊይዘው አልቻለም፡፡ በጊዜው የ9 አመት እና የቤተሰቡ የመጀመርያ ልጅ የሆነችው ታዳጊ ለአመታት በፍትህ ማጣት ሲብሰለሰሉ የኖሩ ቤተሰቦቿ ሁኔታ በአዕምሯ ውስጥ ተቀርጾ አደገች፡፡

ጂስሊየን ሲልቫ ዴዲውስ የተባለችው ብራዚላዊት የአባቷን ሞት ተከትሎ አምስት ልጆችን ለማሳደግ ሀላፊነት የወደቀባትን እናቷን ለማገዝ የተለያዩ ስራዎችን ሰርታለች፡፡ ሆኖም ጎን ለጎን ትምህርቷን መከታተል እና የምንግዜም ህልሟ የሆነውን የአባቷን ገዳይ ለፍትህ የማቅረብ ጉዳይ ዘንግታ አታውቅም፡፡ በ8 አመቷ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ከተመረቀች በኋላ ህግ በማጥናት ለ7 አመታት ጠበቃ ሆና አገልግላለች፡፡

በ2022 የጥብቅና ስራዋን በመተው የአባቷን ገዳይ ለመያዝ ፖሊስን ተቀላቀለች፡፡ በፖሊስ አባልነት የግድያ ወንጀል ምርመራዎችን በማጣራትም የአባቷ ገዳይ ላይ መድረስ ችላለች፡፡ጎሜዝ የተባለው የአባቷ ገዳይ በ2013 በሌላ የነፍስ ማጥፋት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሎ 12 አመታትን ታስሮ እንደወጣ ካወቀች በኋላ የሚገኝበትን ቦታ አፈላልጋ በማወቅ በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንዲውል አድርገዋለች፡፡
 
ጂስሊየን ሲልቫ ዴዲውስ የአባቷ ገዳይ ወደ ሚገኝበት የእርሻ ስፍራ ከሄደች በኋላ የዛሬ 25 አመት በፈጸመው ወንጀል በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን እርሷም የሟቹ የጓደኛው አባት መሆኗን ነግራው ወደ እስር ቤት ይዛው ሄዳለች፡፡ እንስቷ የገዳዩን መያዝ በቁጥጥር ሰር ያዋለቸውም እርሷ እንደሆነች ለቤተሰቦቿ ስትነግራቸው የተሰማቸው ስሜት ሁሌም ከአዕምሮዋ እንደማይጠፋ ተናግራለች፡፡(ምንጭ፣ አልአይን)
Telegram
https://t.me/AleHig

Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group

Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

LinkedIn
https://www.linkedin.com/company/alehig/

YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial

Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial

Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09

official website
https://www.alehig.com

#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
October 13, 2024
#የፌዴራል #የማናቸውም #ፍርድ_ቤት #የጥብቅና #ፈቃድ መግቢያ #ፈተና መውሰድ የሚፈልግ ሰው ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟላ መመዝገብ የሚችል መሆኑን በአዋጅ ቁጥር 1249/2013 አንቀፅ 6፣13፣16/2/ እና 21/3/ በተደነገገው መሰረት እንገልፃለን::
Stay Connected with AleHig!
https://linktr.ee/alehig
alehig.com
Follow us for real-time updates and empower yourself with knowledge to navigate the legal landscape in Ethiopia!
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE #የሕግአማካሪ
Telegram
https://t.me/AleHig

Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group

Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

LinkedIn
https://www.linkedin.com/company/alehig/

YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial

Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial

Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09

official website
https://www.alehig.com

#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
October 14, 2024
የፐርፐዝ ብላክ አክስዮን ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚን ጨምሮ 12 የማኅበሩ አመራሮች በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰሱ


የፐርፐዝ ብላክ አክስዮን ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበሩት ፍስሀ እሸቱ (ዶ/ር) ጨምሮ 12 የማኅበሩ አመራሮች በከባድ አታላይነት የሙስና ወንጀል ተከሰሱ፡፡

ከተከሳሾቹ መካካል ፍስሀን እሸቱ (ዶ/ር) ጨምሮ ምክትላቸው ኤርሚያስ ብርሃኑ (ዶ/ር)፣ ወይዘሮ ኤፍራታ (ሶፊያ/)፣ ነጋሽ ደስታ፣ ተፈራ ኃይሉ፣ ሚሊዮን ስዩም፣ ናኦሊ ዳዲ፣ ብርሀኑ ወልዴ እና ዋስይሁን ዋጋው የተባሉት አመራረሮች ይገኙበታል፡፡

ባልተጨበጠ መንገድ መሀል ሜክሲኮ ላይ በ1.5 ሚሊዮን ብር የቤት ባለቤት እናደርጋለን የሚለውን ማስታወቂያ አነበበ የተባለው ታደለ ሠይፉ እንዲሁም ትንሣኤ ተስፋዬ፣ ራሱ ፐርፐዝ ብላክ እና ኖቶር ዲዛይን የተሰኙ ድርጅቶች በክስ መዝገቡ ተካትተዋል፡፡

በፍትህ ሚኒስቴር የሙሰና ወንጀሎች ዐቃቤ ሕግ ዳይሬክቶሬት የክስ መዝገብ ላይ እንደተጠቀሰው ይህ ፐርፐዝ ብላክ የተሰኘው አክሲዮን ማኅበር አንድ ብሎ ሲቋቋም የግብርና ሥራዎች እና አግሮ ፕሮሰሲንግ አክሲዮን ሽያጭ ለማከናወን ነበር፡፡

በዚህ እንቅስቃሴ ውስጥ እያለ ከ 2013-2015 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት 280 ሚሊዮን ብር ገደማ ከስሮ ባልተገባ መንገድ ጎዶሎውን ሞልቶ ለመጠቀም ተከሳሾቹ የተከሰሱበትን ወንጀል መፈጸማቸውን በክስ መዝገቡ ላይ ተጠቅሷል፡፡

በዚህም መሀል ሜክሲኮ ሰንጋተራ በአስራ አምስት ቀን ውስጥ 1.5 ሚሊዮን ብር ለሚከፍሉ ቤት እናስረክባለን በማለት አማላይ ማስታወቂያ በመገናኛ ብዙሀን በማሰራጨት ከ1 ሺህ 245 ግለሰቦች ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ አታልለው ወስደዋል በሚል ዐቃቤ ሕግ በከባድ አታላይነት የሙስና ወንጀል ከስሷቸዋል፡፡

ዐቃቤ ሕግ በተከሳሾቹ ላይ በአጠቃላይ ሰባት የሙስና ወንጀል ክስ የመሰረተባቸው ሲሆን፣ ተከሳሾቹ ዛሬ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 3ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ቀርበው ክሱ ተነብቦላቸዋል፡፡

ችሎቱ የክስ መቃወሚያ ካላቸው ለመቀበልና ያልተገኙትን ፖሊስ እንዲያርባቸው ለጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል።
በጥላሁን ካሳ
#EBC

Stay Connected with #AleHig!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

https://linktr.ee/alehig

Telegram
https://t.me/AleHig

Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group

Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

LinkedIn
https://www.linkedin.com/company/alehig/

YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial

Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial

Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09

official website
https://www.alehig.com

#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
October 14, 2024
October 15, 2024
ስትወሰልት ያገኛት ሚስቱን ያጋለጠው ባል የስድስት ወራት እስር ተፈረደበት

ባልየው ሚስቱን እጅ ከፍንጅ ከያዘ በኋላ ከውሽማዋ ጋር በመደራደር ገንዘብ ተቀብሏል ተብሏል

በሚስቱ ክስ የተመሰረተበት ባልም የተላለፈበትን የስድስት ወራት እስር ይግባኝ ቢልም እስከ መጨረሻው ያለው ፍርድ ቤት ውኔውን አጽንቷል

ተጨማሪ ያንብቡ https://bit.ly/48h4mKT
October 16, 2024
ሐሰተኛ የባንክ ቅርንጫፍ ቢሮ ከፍተው የሚያጭበረብሩት ሌቦች

አጭበርባሪዎቹ ለ10 ቀናት ህጋዊ ተቋም መስለው ቅርንጫፍ ከፍተው ሰዎችን ሲያታልሉ ነበር ተብሏል

ፖሊስ አጭበርባሪዎቹን እያደነ መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን እስካሁን ተጠርጣሪዎቹ ስለመያዛቸው አልተገለጸም

ተጨማሪ ያንብቡ https://bit.ly/3NuYCni


Stay Connected with #AleHig!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

https://linktr.ee/alehig

Telegram
https://t.me/AleHig

Telegram_Group
https://t.me/AleHig_Group

Facebook Page
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/

LinkedIn
https://www.linkedin.com/company/alehig/

YouTube
https://www.youtube.com/@Ale_Hig

TikTok
https://www.tiktok.com/@alehigofficial

Instagram https://www.instagram.com/alehigofficial

Twitter /X
https://x.com/AlehigOfficial?t=yFRauAZ7v70Je2MEPIGGsQ&s=09

Website
https://www.alehig.com

#LegalAwareness #AleHig #LegalUpdates #AccessToJustice
October 17, 2024
October 18, 2024
Forwarded from ስለፍትሕ (Licensed Lawyer Mikias Melak 🔊 ጠበቃና የሕግ አማካሪ ሚኪያስ መላክ)
"ባለቤትሽ ጋር ለምን አልመለስም አልሽ በማለት በባለቤቷ ህዝብ ፊት እንድትገረፍ የተወሰነባት የልጆች እናት"

ጉዳዩ እንዲህ ነው። ወ/ሮ ኩሹ ቦናያ ምስራቅ ቦረና ዞን ዋጪሌ ወረዳ ቃቀሎ ቀበሌ ነዋሪ ናት። ወ/ሮ ኩሹ ከአቶ ገልገሎ ዋሪዮ ጋር ትዳር ከመሰረቱ 12 አመታት አስቆጥሯል ሶስት ልጆም ወልዷል።

ፋስት መረጃ ከቤተሰብ የደረሰው መረጃ ወ/ሮ ኩሹ ሶስተኛ ልጃቸውን ነፍስጡር ሆነው ባለቤታቸው የሀገር መከላከያ ተቀላቅለው ለግዳጅ 4 አመት ሌላ ቦታ ቆይቷል።

አራት አመታትን ሶስት ልጆችን ብቻቸውን ያሳደጉት ወ/ሮ ኩሹ ከአራት አመታት በኋላ ባለቤታቸው ከመከላከያ ተሸኝቶ ወደ ቤቱ ይመለሳል። ጉዳዩን ለፋስት መረጃ ያስረዱት የቤተሰብ አባል አቶ ገለግሎ ሲመለሱ የተለያዩ ሱሶችን ስለለመዱ ትዳሩ እንደቀድሞ ሰላማዊ ሊሆን አልቻለም ጭቅጭቅ እና ግጭት ተከሰተ ይላሉ።

ወ/ሮ ኩሹ ትዳራቸው እንዳይፈርስ በተደጋጋሚ በሽማግሌ ብታስመክርም ባለቤቷ ሊስተካከል ስላልቻለ ከአቅሟ በላይ ሲሆን ወደ ቤተሰቦቿ ትሄዳለች።

ይህን ጊዜ ባል ሀገር ሽማግሌዎችን በመላክ ወደ ቤቷ እንድትመለስ ያስጠይቃል፣ ወ/ሮ ኩሹ የእኔ ጉዳት አልታየም በፍፁም አልመስም በማለት የሽማግሌዎቹን ጥያቄ ውድቅ ታደርጋለች።

ሽማግሌዎቹም የምንልሽን ስሜ ቶሎ ወደ ቤትሽ ተመለሺ ካልሆነ ቅጣት እንጥልብሻለን በማለት ሲያጠነቅቋት እንደቆዩ ተበዳይ ትናገራለች።

በእምቢታ የፀናችው ወ/ሮ ኩሹ በሽማግሌዎቹ የቅጣት ውሳኔ ተላልፎባት በገመድ ከግንድ ጋር ታስራ በልጆቿ እና በህዝብ ፊት በባለቤቷ እንድትገረፍ ተደረገ።


ስትገረፍ የሚያሳየው ቪዲዮ በማህበራዊ ሚዲያ ከተለቀቀ በኋላ ህዝቡ ቁጣውን መግለፅ ጀመረ። (ቪዲዮ በቴሌግራም ገፃችን ላይ ይገኛል)።

ይህን ውሳኔ አስተላልፏል የተባሉት ሽማግሌዎች ጃርሶ ቦሩ፣ ገልገሎ ጃተኒ፣ ዲዳ ዋሌ፣ ዲዳ ጃተኒ፣ አለካ ጃርሶ፣ ባርጪ ኢያ፣ ዲባ ጎሊቻ የተባሉ ሲሆኑ ፋስት መረጃ በደረሰው መረጃ እነዚህ ሽማግሌ የተባሉ ግለሰቦች 5 ቀን ታስረው በዋስትና መለቀቃቸውን ሰምተናል።
https://t.me/AboutJustices
October 18, 2024
የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር 'በክልሉ እየተፈጸመ የሚገኘው የዳኞች እስር' እንዲቆም  ጠየቀ፤ 8 ዳኞች በእስር ላይ ይገኛሉ ብሏል።

በአማራ ክልል ውስጥ "ዳኞችን ያለአግባብ ማሰር እና ማዋከብ የተለመደ እና ካለፈው አንድ ዓመት ጀምሮ ደግሞ ተባብሶ የቀጠለና ሞትንም እስከማስከተል የደረሰ ሆኗል" ሲል የአማራ ክልል ዳኞች ማኅበር አስታውቋል።

ማህበሩ ትናንት ባወጣው መግለጫ ባለፈው አንድ አመት ብቻ በክልሉ ውስጥበሚገኙት ሁሉም ዞኖች ከ35 በላይ ዳኞች ያለአግባብ ታስረው የተፈቱ መሆኑን ማረጋገጡን ገልጿል። በአሁኑ ወቅትም 8 ዳኞች በእስር ላይ ይገኛሉ ብሏል።

ዳኞቹ በዋናነት እየታሰሩ የሚገኙት ከስራቸው ጋር በተገናኘ ነው ያለው ማህበሩ በወንጀል የሚፈለጉ እንኳን ቢሆን በሕግ አግባብ ምርመራ አጣርቶ መያዝ ሲገባ ከሚያስችሉበት ችሎት ጭምር በአደባባይ በሚያገለግሉት ህዝብ ፊት እየተያዙ የሚታሰሩበት ሁኔታ እጅግ አደገኛና የተቋሙንም ነጻነት ጨርሶ እያጠፋ ይገኛል ሲል ከሷል።

አከሎም ይህ ሁኔታ ዳኞች ስራቸውን በነፃነት እንዳይሰሩ እንቅፋት የሆነ እና ክብራቸውንም የሚነካ በመሆኑ ሁሉም ዳኛ ለሙያው ያለው ፍቅር እንዲቀንስና የስራ ሞራልን እየጎዳ ያለ ተግባር ነው ብሏል።

እስካሁን ባለው ሂደትም የማህበሩ አመራሮች በተለያየ እርከን ከሚገኙ የፍ/ቤት አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን ችግሩ በንግግር እንዲፈታ ጥረት ሲያደርጉ የቆዩ ቢሆንም ችግሩ አሁንም ተባብሶ ቀጥሏል ተብሏል። በመሆኑም ማህበሩ የክልሉ መንግስት የሚመለከታችሁ አካላት በአሁኑ ሰዓት በእስር ላይ የሚገኙትን ዳኞች በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንዲያደርግ ጠይቋል። በቀጣይም በዳኞች ላይ የሚፈጸም ያልተገባ እስር እንዲቆም እና ይህን ተግበር በሚፈፅሙ የፀጥታ አካላት ላይ አስተማሪ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል::
@Ethiopialegalinfo
October 19, 2024
በሕግ ፊት እውቅና ያላቸው የጋብቻ አፈጻጸም ሥርዓቶች


ሀ.
በክብር መዝገብ ሹም ፊት የሚፈጸም ጋብቻ


ለ.
በሃይማኖት ሥርዓት መሠረት የሚፈጸም ጋብቻ

ሐ.
በባህል ሥርዓት መሠረት የሚፈጸም ጋብቻ ናቸው። #የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ ከአንቀጽ 2 እስከ 4
ሁሉም ዓይነትየጋብቻ አፈጻጸም ሥርዓቶች በሕግ ፊትእኩል እውቅና እና ውጤት አላቸው።



ተጋብተው 6 ወር ያልሞላቸው ባልና ሚስት በስምምነት ለመፋታት አይቀፈድላቸውም።

#የተሻሻለው የቤተስሰብ ሕግ አንቀጽ 77 ንዑስ አንቀጽ 2

ማንኛውም ተጋቢዎች ፍቺ በሚጠይቁበት ወቅት በአቤቱታቸውም ሆነ በቃል የፍቺያቸውን ምክንያት እንዲገልጹ አይገደዱም።

#የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 77 ንዑስ አንቀጽ 3

በተጋቢዎች መካከል ያለ ጋብቻ ሊፈርስ የሚችለው
ሀ. ከተጋቢዎቹ አንዱ ሲሞት ወይም በፍርድ ቤት የመጥፋት ውሳኔ ሲሰጥ ወይም
ለ. ጋብቻ ለመፈጸም መሟላት ካለባቸው ሁኔታዎች አንዱ በመጣሱ ምክንያት በሕግ መሠረት ጋብቻው እንዲፈርስ ሲወሰን ወይም
ሐ. የፍቺ ውሳኔ ሲሰጥ ብቻ ነው። ከዚህ ውጪ በመንደር የሚደረጉ የመፋታት ስምምነቶች ተቀባይነት የላቸውም።
#የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 75


በአንድ ወንድና በአንዲት ሴት መካከል ጋብቻ ያለ መሆኑን ለማስረዳት የጋብቻ ምስክር ወረቀት በማቅረብ ማስረዳት ይቻላል።

የጋብቻ ምስክር ወረቀቱ በሌለ ጊዜ ጋብቻ ለመፈጸሙ የትዳር ሁኔታ መኖሩን በማረጋገጥ ማስረዳት ይቻላል።
#የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 94 እና 95
⚖️ይግባኝ መብት ነው!!!
ጠበቃ ቴዎድሮስ አብዲሳ
በማንኛውም ፌዴራል ፍርድ ቤት
ጠበቃና የሕግ አማካሪ
October 20, 2024
ደመወዝ‼️

ከዚህ ወር ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረገው አዲሱ የደሞዝ ስኬል

የተሻሻለው የመንግስት ደሞዝ ጭማሪ ስኬል ይፋ ሆኗል።
የጥቅምት ወር የመግስት ሰራተኞች ደመወዝ በተጠቀሰው ስኬል መሰረት ይተገበራል።
October 21, 2024
ችሎት ከዕረፍት መልስ የሚጠብቅህ እንዲህ ከሆነ ምን መደረግ አለበት?
October 22, 2024
የጥብቅና_ፈቃድ_መግቢያ_ፈተና_ከአለሕግ.pdf
1015.8 KB
Share የጥብቅና ፈቃድ መግቢያ ፈተና ከአለሕግ.pdf
https://t.me/AleHig
October 23, 2024
Forwarded from ሕግ ቤት
የዳኝነት_ገንዘብ_አከፋፈል_መመሪያ_ቁ_177_1945.pdf
328 KB
ከሳሽ የሆነ ወገን ያቀረበው ክስ በፍ/ስ/ስ/ስ/ህ/ቁ-229&231 መሠረት ክሱ ውድቅ ከተደረገበት በደንቡ መሠረት ለዳኝነት የከፈለው የሚመለስለት ሆኖ(ፍ/ስ/ስ/ህ/ቁ-232(1)ለ እንዲሁም በራሱ ተነሳሽነት ክሱን ሲያቋረጥ ከላይ በተጠቀሰው መመሪያ አንቀፅ-11 መሠረት ገንዘቡ ይመለስለታል።
https://t.me/Lawsocieties
October 23, 2024
TOR traning ( AFD ) Oromia region (Gelan Guda Subcity).pdf
227.3 KB
AHRE is seeking a qualified trainer to deliver training on labor rights and basic human rights for employees in the Oromia region (Gelan Guda Sub City). Please find the details of the call in the PDF below.
https://t.me/AleHig
October 24, 2024
አዲሱ_የቤት_ሽያጭ_ዋጋ_ተመን_አሰራር_እና_ታክስ_አገልግሎት_ክፍያ_ማንዋል_ቁጥር_01_2016_watermark.pdf
1017.2 KB
በአዲስ አበባ ከተማ #ለአፓርትመንት_ቤቶች እና #ለጋራ_መኖሪያ_ቤቶች ወይም ኮንዶሚኒየም ቤቶች አማካኝ የሽያጭ ዋጋ ተመን በ34 በመቶ እንዲቀንስ ተደርጓል።
በተሻሻለው  የቤት ሽያጭ ዋጋ ተመን መሰረት ከኮንደሚንየም እና አፓርትመንት ውጪ ለሆኑ ግንባታዎች፦
➡️ የግንባታ ነጠላ ዋጋ በጭቃ የተሰራ ቪላ ቤት (G+0) ነጠላ ዋጋ በካሬ 15,000 ብር፣
➡️ በብሎኬት የተሰራ የቪላ ቤት (G+0) ነጠላ ዋጋ በካሬ 20,000 ብር፣
➡️ የህንጻ ወለላቸው ከG+1 እስከ G+5 25,000 ብር እና፣
➡️ G+6 እና በላይ የሆኑ ቤት ወይም ህንጻ ነጠላ ዋጋ በካሬ 30,000 ተደርጓል፡፡

የቦታው መገኛ ዋጋ ('location value') ለከተማው የቦታ ደረጃ የጸደቀው ወቅታዊ አማካይ የሊዝ ጨረታ ዋጋ እንዲሆን መደረጉም ተገልጿል

የቤት ስም ንብረት ዝውውር ክፍያ ማለትም አሹራ 4 በመቶ እና የቴምብር ቀረጥ 2 በመቶ ከጠቅላላ የቤቱ ሽያጭ ዋጋ ተሰልቶ ከ ከመጋቢት17 ቀን 2016 ጀምሮ እንዲከፈልም ቢሮ አዟል።

ባለፈው ዓመት ሰኔ ወር  ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው የቤት ሽያጭ ዋጋ ተመን #መሻሩንም ቢሮ ጠቅሷል።

በፍርድ ቤት እና በባንክ ሃራጅ ሽያጭ የስም ንብረት ዝውውር የሚጠየቅባቸው ይዞታዎችን በተመለከተ ይዞታ አገልግሎትና መብት ፈጠራ ደንብ ላይ በተቀመጠው አግባብ ተፈጻሚ ይሆናል ተብሏል።
ይህ ማሻሻያ መምሪያ ከመውጣቱ በፊት የስም ንብረት ዝውውር አገልግሎት ጠይቀው በሂደት ላይ ሆኖ ክፍያ የፈጸሙ ተጋልጋዮች በቀድሞ አሰራር በከፈሉት ክፍያ መሰረት ይስተናገዳሉ ተብሏል።

ግንባታቸው ያልተጠናቀቁ ህንፃዎች የትመና ስራ የሚሰራላቸው ግንባታው በደረሰበት ወይም አሁን ላይ ባለበት ግንባታ ደረጃ እንደሚሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ያሳወቃል።
https://linktr.ee/alehig
October 31, 2024