September 4, 2024
አዲሱ የንግድ ስራ ገቢ ግብር👇
👉 የንግድ ስራ ተቀናሽ ብር
👉የግብር ማስከፈያ መጣኔ
👉 ተቀናሽ ብር
ግብር የሚከፈልበት ገቢ (80000× 14%)
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ 👈👈👈
#+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👉 የንግድ ስራ ተቀናሽ ብር
👉የግብር ማስከፈያ መጣኔ
👉 ተቀናሽ ብር
1. ከብር 0_7200............0%.......0ለምላሴ ከ1999 ዓ/ም ጀምሮ ሰመደበኛ ቁርጥ ግብር ለሠሳሰን በሚገሰግሰዉ የትርፍ መተመኛ መቶኛ ሰንጠረዥ መሰረት አንድ በሸቀጣሸቀጥ የንግድ ዘርፍ የተሰማራ ነጋዴ የንግድ ስራ ገቢዉ በአመተ 80ሺ ብር ቢሆን የዘርፋ አማካይ የትርፍ መተመኛ መቶኛ 14%
2. 7201_19800....10%.....720
3. 19801-38400......15%...1710
4. 38401-63000.....20%....3630-
5. 63001-93600.......25%....6780
6. 93601-130800.....30%..11460
7 ከ130800 በላይ.......35%..18000
ግብር የሚከፈልበት ገቢ (80000× 14%)
ዓመታዊ ግብሩ = ግብሩ የሚከፈልበት ገቢ×የግብር ማስከፈያ መጣኔ ተቀናሽ
ብር ዓመታዊ ግብሩ = 11200*10%-720
ዓመታዊ ግብረ= 400
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ 👈👈👈
#+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍7❤1
September 5, 2024
#Ethiopia ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ የሚሆነውን የኤሌክትሪክ እና የውሀ ፍጆታ መጠን ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 1021/2016 ከላይ ተያይዟል።
#MinistryofFinance
#MinistryofFinance
👍7❤1
September 5, 2024
September 6, 2024
September 7, 2024
አዲሱ የተሿሚወች የደመወዝ ጥናት.pdf
14.9 MB
አዲሱ የደሞዝ ማሻሻያ ትግበራ መስከረም 1 ሊጀምር ነው
- ለደሞዝ ጭማሪው ከ91.4 ቢልዮን ብር በላይ ተመድቧል
የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙን መምጣት ተከትሎ በመንግስት ቃል ከተገቡት ጉዳዮች አንዱ የሆነው የደሞዝ ጭማሪ ከመስከረም 1/2017 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን በኢትዮጵያ ቼክ የተረጋገጠ አንድ የፋይናንስ ሚኒስቴር ደብዳቤ ጠቁሟል።
ባለፉት ሰአታት ውስጥ በርካታ የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ይህ የፋይናንስ ሚኒስቴር ደብዳቤ ነው የተባለ ምስል እንዲሁም አዲሱን የደሞዝ ስኬል ያሳያል ተብሎ የተገለፀ ስሌት በስፋት ሲያጋሩ ቆይተዋል።
ደብዳቤው በሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ የተፈረመ እንደሆነ የሚያሳይ ሲሆን ለጠ/ሚር ቢሮ ተልኮ ሲቪል ሰርቪስ ደግሞ ኮፒ እንደተደረገ ይገልፃል።
ኢትዮጵያ ቼክ የደብዳቤውን እና የደሞዝ ስኬሉን ትክክለኛነት ያረጋገጠ ሲሆን ለታሰበው የደሞዝ ጭማሪ ከ91.4 ቢልዮን ብር በላይ እንደተመደበ እና ጭማሬው ከመስከረም 1 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ይገልፃል።
ይህ በፋይናንስ ሚኒስቴር እና በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በኩል ተጠንቶ የቀረበው የደሞዝ ጭማሪ በሚኒስትሮች ምክር ቤት እንዲፀድቅ መቅረቡም ተመላክቷል።
በአዲሱ ስሌት መሠረት ነባር ደሞዛቸው በጣም ዝቅተኛ የነበረው እና 1,100 ብር ያገኙ የነበሩ መጠኑ በ332 ፐርሰንት ጨምሮ 3,660 ብር እንደሚሆን ያሳያል።
በሌላ በኩል ደሞዛቸው ከፍተኛ የነበረው እና 20,468 ብር ያገኙ የነበሩ መጠኑ በ5 ፐርሰንት ጨምሮ 2,1491 ብር እንደሚሆን ይጠቁማል።
#ምንጭ:- ኢትዮጵያ ቼክ
https://t.me/AleHig
- ለደሞዝ ጭማሪው ከ91.4 ቢልዮን ብር በላይ ተመድቧል
የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙን መምጣት ተከትሎ በመንግስት ቃል ከተገቡት ጉዳዮች አንዱ የሆነው የደሞዝ ጭማሪ ከመስከረም 1/2017 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን በኢትዮጵያ ቼክ የተረጋገጠ አንድ የፋይናንስ ሚኒስቴር ደብዳቤ ጠቁሟል።
ባለፉት ሰአታት ውስጥ በርካታ የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች ይህ የፋይናንስ ሚኒስቴር ደብዳቤ ነው የተባለ ምስል እንዲሁም አዲሱን የደሞዝ ስኬል ያሳያል ተብሎ የተገለፀ ስሌት በስፋት ሲያጋሩ ቆይተዋል።
ደብዳቤው በሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ የተፈረመ እንደሆነ የሚያሳይ ሲሆን ለጠ/ሚር ቢሮ ተልኮ ሲቪል ሰርቪስ ደግሞ ኮፒ እንደተደረገ ይገልፃል።
ኢትዮጵያ ቼክ የደብዳቤውን እና የደሞዝ ስኬሉን ትክክለኛነት ያረጋገጠ ሲሆን ለታሰበው የደሞዝ ጭማሪ ከ91.4 ቢልዮን ብር በላይ እንደተመደበ እና ጭማሬው ከመስከረም 1 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ይገልፃል።
ይህ በፋይናንስ ሚኒስቴር እና በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በኩል ተጠንቶ የቀረበው የደሞዝ ጭማሪ በሚኒስትሮች ምክር ቤት እንዲፀድቅ መቅረቡም ተመላክቷል።
በአዲሱ ስሌት መሠረት ነባር ደሞዛቸው በጣም ዝቅተኛ የነበረው እና 1,100 ብር ያገኙ የነበሩ መጠኑ በ332 ፐርሰንት ጨምሮ 3,660 ብር እንደሚሆን ያሳያል።
በሌላ በኩል ደሞዛቸው ከፍተኛ የነበረው እና 20,468 ብር ያገኙ የነበሩ መጠኑ በ5 ፐርሰንት ጨምሮ 2,1491 ብር እንደሚሆን ይጠቁማል።
#ምንጭ:- ኢትዮጵያ ቼክ
https://t.me/AleHig
👍21🥰1
September 7, 2024
September 7, 2024
September 8, 2024
September 8, 2024
September 8, 2024
የመጀመሪያው የአማርኛ የሕግ መዝገበ ቃላት ተዘጋጀ
በፍርድ ቤቶችና ሌሎችም የፍትህ አካላት ሥራዎቻቸውን በሚያከናውኑበት ጊዜ በቃላት አተረጓጎም የሚያጋጥማቸውን ችግሮች ሊፈታ የሚችል የአማርኛ የሕግ መዝገበ ቃላት መዘጋጀቱን የፌዴራል ሕግና ፍትህ ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡
የኦሮሚኛ የሕግ መዝገበ ቃላት 25 በመቶ ተጠናቅቋል፡፡
የኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ደግፌ ቡላ፤ በፍትህ ሂደት በቃላት አተረጓጎም ችግሮች እንደነበሩ እና የፍርድን ሂደት የሚያዛቡ አጋጣሚዎች መስተዋላቸውን ጠቁመዋል፡፡
ፍርድ ቤቶች፣ በሌሎች የፍትህ አካላት እና ክልሎችም ሕጉን መሰረት አድርገው በሚሰሩበት ሂደት በቃላት አተረጓጎም ችግሮች መኖራቸውን በተደረገው ግምገማ......
https://press.et/?p=136164
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ 👈👈👈
#+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ለመሰረታዊ የሕግ እውቀት በቴሌግራም
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial/
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍18❤1
September 8, 2024
September 9, 2024
#እጅ_በጣም #ጠቃሚ_የሕግ_ምክሮች
ከሕግ ባለሙያ/ ጠበቃ ጋር መማከር በጣም አስፈላጊ ነው::💯
የሕግ ባለሙያ/ ጠበቃ ነፃ ወይም በጣም መጠነኛ በሆነ ክፍያ ምክር ይሰጣሉ::
በመንግስት በኩል አቃቤ_ሕግ ለጠበቃ ለመፈል አቅም ለሌላቸው ወገኖች የሕግ ድጋፍ ያደርጋል።
ዐቃቤ ህግ:- የፌዴራልም ይሁን የክልል ዓቃቤ ህጎች ገንዘብ የመክፈል አቅም ለሌላቸው (የድህነት ማስረጃ ለሚያቀርቡ) ዜጎች በነጻ የፍ/ ብሔር ጉዳዮችን የመሟገትና የሚከራከር ግዴታ እንደተጣለባቸው ሕጉ ይደነግጋል።
ስለሆነም የሰለጠነ ባለሙያ ጉዳይዎትን እንደሚመለከት በማድረግ የሕግ አማካሪ ማግኘት ይችላሉ።
ለምሳሌ ውል ከመፈረምዎ በፊት, ሙሉውን ያንብቡ ውሉ ልዩ የሕግ ቋንቋ የሚያካትት ከሆነ፣ እነዚያ ድንጋጌዎች ብዙ ጊዜ ከባድ እና ያልተጠበቁ ውጤቶች ስላሏቸው ውሉን ከመፈረምዎ በፊት የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ እንዲያማክሩ እንመክራለን::
ስለሆነም በፍ/ቤት በፖሊስ ጣቢያ ወይም በሌላ መሰል ስልጣን ባላቸው አካላት ፊት ቀርበን የምንሰጠውን ቃል በማስተዋል እንዲሆን እንመክራለን:: የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ) እስኪያማክሩ ድረስ ዝም ማለት መብት ነው::
ሰዎች በየቀኑ ያለማቋረጥ ስምምነቶችን ያደርጋሉ ነገር ግን ብዙውን ጊዜ እነዚህን ስምምነቶች ወይም ውሎች ለጥንቃቄው መበፅሁፍ ሲያደርጉ አይታይም።
ለምሳሌ እንደ መኪና እና ቤት ሽያጭ የሚመለከቱ ውሎች/ስምምነቶች ሕጋዊ ለመሆን ግዴታ በጽሁፍ መሆን አለባቸው።
ነገር ግን ስምምነቶችን በጽሁፍ የመፃፍ እና ሁሉም ተዋዋይ ወገኖችና እማኞች መፈረማቸውን ማረጋገጥ ስምምነቱ የበለጠ ደህንነቱ የተጠበቀ እንዲሆን ይረዳል።
ብዙ ጊዜ ሰዎች ለራሳቸው ቀሪ ቅጂ ሳይኖራቸው የተለያዩ ስምምነቶችን ይፈርማሉ:: ሆኖም አለመተማመን እና ክርክር ውስጥ በተገባ ጊዜ መረጃ መሰረት ያደረገ ጥያቄ ለመጠየቅ መቸገር የተለመደ ሁኗል::
ታዲያ የፈረሙትን የስምምነት ቅጂ በወረቀት ኮፒ እንዲኖራቸው እንመክራለን።
ነገር ግን ኮፒ ማድረግ ከተቸገሩ የፈረሙትን እያንዳንዱን ሰነድ በፍጥነት ፎቶ ያንሱ ወይም ስካን ያድርጉት።
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ
ሚኪያስ መላክ
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ 👈👈👈
#+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://wp.me/pfoz3m-7R
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial?mibextid=ZbWKwL
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
👇👇👇👆👆👆✅✅✅
አለ1✅. ማንኛውም የሕግ ጉዳይ በተመለከተ የሕግ ባለሙያ/ ጠበቃ ያማክሩ‼️💯
ከሕግ ባለሙያ/ ጠበቃ ጋር መማከር በጣም አስፈላጊ ነው::💯
የሕግ ባለሙያ/ ጠበቃ ነፃ ወይም በጣም መጠነኛ በሆነ ክፍያ ምክር ይሰጣሉ::
በመንግስት በኩል አቃቤ_ሕግ ለጠበቃ ለመፈል አቅም ለሌላቸው ወገኖች የሕግ ድጋፍ ያደርጋል።
ዐቃቤ ህግ:- የፌዴራልም ይሁን የክልል ዓቃቤ ህጎች ገንዘብ የመክፈል አቅም ለሌላቸው (የድህነት ማስረጃ ለሚያቀርቡ) ዜጎች በነጻ የፍ/ ብሔር ጉዳዮችን የመሟገትና የሚከራከር ግዴታ እንደተጣለባቸው ሕጉ ይደነግጋል።
ስለሆነም የሰለጠነ ባለሙያ ጉዳይዎትን እንደሚመለከት በማድረግ የሕግ አማካሪ ማግኘት ይችላሉ።
ለምሳሌ ውል ከመፈረምዎ በፊት, ሙሉውን ያንብቡ ውሉ ልዩ የሕግ ቋንቋ የሚያካትት ከሆነ፣ እነዚያ ድንጋጌዎች ብዙ ጊዜ ከባድ እና ያልተጠበቁ ውጤቶች ስላሏቸው ውሉን ከመፈረምዎ በፊት የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ እንዲያማክሩ እንመክራለን::
አለ2✅. የሕግ ባለሙያ/ ጠበቃ እስኪያማክሩ ድረስ ሃላፊነት/ ተጠያቂነትን እንዲወስዱ እንመክራለን::በጭንቀት ወይም በፍርሃት እንዲሁም በስሜት ዉስጥ ሆነን የምንናገራቸው ነገሮች እኛን እራሳችንን ሊጎዱን ይችላሉ::
ስለሆነም በፍ/ቤት በፖሊስ ጣቢያ ወይም በሌላ መሰል ስልጣን ባላቸው አካላት ፊት ቀርበን የምንሰጠውን ቃል በማስተዋል እንዲሆን እንመክራለን:: የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ) እስኪያማክሩ ድረስ ዝም ማለት መብት ነው::
አለ3✅. ቤተሰብዎን እና ንግድዎን ከማንኛውም ሕጋዊ ካልሆነ አካሄድ ይጠብቁ ስንል እንመክራለን::የንግድ ስራ ሲሰሩ የገንዘብ ዕዳ ተጠያቂነት ቢከሰት እራስዎን እና ቤተሰብዎን ከዚህ ተጠያቂነት ማዳን የሚችሉት ከመጀመሪያው ኩባንያ ወይም የንግድ_ድርጅት ሲያቋቁሙ ኃላፈነቱን መርጠው በመስራት መሆኑን እንመክራለን::
አለ4✅. ማናቸውንም ውል/ስምምነት በጽሑፍ ያድርጉ✅
ሰዎች በየቀኑ ያለማቋረጥ ስምምነቶችን ያደርጋሉ ነገር ግን ብዙውን ጊዜ እነዚህን ስምምነቶች ወይም ውሎች ለጥንቃቄው መበፅሁፍ ሲያደርጉ አይታይም።
ለምሳሌ እንደ መኪና እና ቤት ሽያጭ የሚመለከቱ ውሎች/ስምምነቶች ሕጋዊ ለመሆን ግዴታ በጽሁፍ መሆን አለባቸው።
ነገር ግን ስምምነቶችን በጽሁፍ የመፃፍ እና ሁሉም ተዋዋይ ወገኖችና እማኞች መፈረማቸውን ማረጋገጥ ስምምነቱ የበለጠ ደህንነቱ የተጠበቀ እንዲሆን ይረዳል።
አለ5✅. ለራሳችሁ ቀሪ ሳታገኙ ወይም ፎቶ ሳታነሱ ምንም ነገር አትፈርሙ፣✅
ብዙ ጊዜ ሰዎች ለራሳቸው ቀሪ ቅጂ ሳይኖራቸው የተለያዩ ስምምነቶችን ይፈርማሉ:: ሆኖም አለመተማመን እና ክርክር ውስጥ በተገባ ጊዜ መረጃ መሰረት ያደረገ ጥያቄ ለመጠየቅ መቸገር የተለመደ ሁኗል::
ታዲያ የፈረሙትን የስምምነት ቅጂ በወረቀት ኮፒ እንዲኖራቸው እንመክራለን።
ነገር ግን ኮፒ ማድረግ ከተቸገሩ የፈረሙትን እያንዳንዱን ሰነድ በፍጥነት ፎቶ ያንሱ ወይም ስካን ያድርጉት።
አለ6✅. የሕግ ባለሙያ/ ጠበቃ ሲከሰሱና ሲከሱ ወይም በተቸገሩ ጊዜ ብቻ ሳይሆን በማነኛውም ጊዜ ደውለው የሚያማክሩት ጠበቃ እና ሕግ ባለሙያ እንዲኖርዎት እንመክራለን::
አለ7✅. ማንኛውም የንግድ ስራ ሆነ የግል ስራ ሲሰሩ ሕግ እና ስርዓት አክብረው፣ ደንብ እና መመሪያ ተከትለው እንዲሰሩ እና እንዲቀሳቀሱ እንመክራለን።
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ
ሚኪያስ መላክ
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ 👈👈👈
#+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇👇
https://wp.me/pfoz3m-7R
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/AlehigOfficial?mibextid=ZbWKwL
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
AleHig🔴አለሕግ
#እጅ_በጣም #ጠቃሚ_የሕግ_ምክሮች
አለ1✅. ማንኛውም የሕግ ጉዳይ በተመለከተ የሕግ ባለሙያ/ ጠበቃ ያማክሩ‼️ ከሕግ ባለሙያ/ ጠበቃ ጋር መማከር በጣም አስፈላጊ ነው::የሕግ ባለሙያ/ ጠበቃ ነፃ ወይም በጣም መጠነኛ በሆነ ክፍያ ምክር ይሰጣሉ::በመንግስት በኩል አቃቤ_ሕግ ለጠበቃ ለመፈል አቅም ለሌላቸው ወገኖች የሕግ ድጋፍ ያደርጋል።…
👍15❤2
September 10, 2024
September 10, 2024
ይህችን አዲስ ቀን እና ዓመት እንድናይ የረዳን ፈጣረ ይመስገን።
እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን።
መልካም አዲስ አመት!
መስከረም 01/2017 ዓ.ም
☀️☀️☀️☀️⭐️🌟🌟🌟⭐️⭐️🌟🌟🌟🌟🌟☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️
❤33👍7
September 11, 2024
September 12, 2024
።።። የዋስ መብት (Bail) ።።።።
ወንጀል የማህበረሰብን አጠቃላይ ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥል ድርጊት ከመሆኑ አንፃር ማህበረሰቡ ወንጀል ፈጻሚዎች እንዲለዩ እና የህግ ተጠያቂነት እንዲሰፍን ይፈልጋል፡፡ በአንፃሩ በወንጀል የሚጠረጠሩ ሰዎች በፍርድ ቤት ጥፋተኛ እስካልተባሉ ድረስ ነፃ ሆነው የመገመት መብት ያላቸው በመሆኑ የማህበረሰቡን ፍላጎት እና የተጠረጠሩ ሰዎችን መብት በአማከለ መልኩ መፍትሄ ይሆን ዘንድ የዋስ መብት የህግ ጥበቃ ተሰጥቶታል፡፡ በዚህ አጭር ጽሁፍ የዋስ መብትን ምንነት፣ የዋስ መብትን በተመለከተ በሀገራችን ያለውን የህግ ማዕቀፍ እንዲሁም የዋስ መብትን የሚያስነፍጉ ልዩ ሁኔታዎችን በዝርዝር የምንመለከት ይሆናል፡፡
የዋስ መብት ምንነት......👇👇👇👇👇
https://wp.me/pfoz3m-85
https://wp.me/pfoz3m-85
ወንጀል የማህበረሰብን አጠቃላይ ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥል ድርጊት ከመሆኑ አንፃር ማህበረሰቡ ወንጀል ፈጻሚዎች እንዲለዩ እና የህግ ተጠያቂነት እንዲሰፍን ይፈልጋል፡፡ በአንፃሩ በወንጀል የሚጠረጠሩ ሰዎች በፍርድ ቤት ጥፋተኛ እስካልተባሉ ድረስ ነፃ ሆነው የመገመት መብት ያላቸው በመሆኑ የማህበረሰቡን ፍላጎት እና የተጠረጠሩ ሰዎችን መብት በአማከለ መልኩ መፍትሄ ይሆን ዘንድ የዋስ መብት የህግ ጥበቃ ተሰጥቶታል፡፡ በዚህ አጭር ጽሁፍ የዋስ መብትን ምንነት፣ የዋስ መብትን በተመለከተ በሀገራችን ያለውን የህግ ማዕቀፍ እንዲሁም የዋስ መብትን የሚያስነፍጉ ልዩ ሁኔታዎችን በዝርዝር የምንመለከት ይሆናል፡፡
የዋስ መብት ምንነት......👇👇👇👇👇
https://wp.me/pfoz3m-85
https://wp.me/pfoz3m-85
👍20❤6
September 12, 2024
ተቀጥሮ መስራትን የማያበረታታው ነጩ ካፒታሊዝም /Pure Capitalism/ በኢትዮጵያ፣
በገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008 አንቀፅ 12 (3) መሠረት ማንኛውም ተቀጥሮ የሚሰራ ሠራተኛ መክፈል የሚኖርበትን ግብር አሠሪው ከሠራተኛው ገቢ ላይ ሳይቀንስ የሠራተኛውን ግብር ራሱ አሰሪው በሙሉ ወይም በከፊል የከፈለለት እንደሆነ ፣ በአሰሪ የተከፈለው የግብር መጠን ሠራተኛው ከመቀጠር ከሚያገኘው ግብር በሚከፈልበት የገንዘብ መጠን ላይ ተደምሮ ግብሩ ይሰላል፡፡
እንዲሁም፤
በገቢ ግብር አዋጅ አንቀፅ 10 (3) መሠረት ተቀጣሪው በመቀጠር የሚገኘውን ገቢ ለማግኘት የሚያወጣውን ማንኛውም ወጪ በተቀናሽ ሊያዝለት አይችልም፡፡
ነገር ግን ፤
በዚሁ በገቢ ግብር አዋጁ አንቀፅ 15 (1) ፣ (5) እና (7) መሠረት ግብር የሚሰላበት የኪራይ ገቢ ነው የሚባለው ግብር ከፋዩ በግብር ዓመቱ ውስጥ ቤት በማከራየት ካገኘው ጠቅላላ ዓመታዊ ገቢ ላይ ለግብር ከፋዩ የተፈቀደው ጠቅላላ ወጪ ተቀናሽ ተደርጎ የሚቀረው ገቢ ነው፡፡
በተጨማሪም፤
በገቢ ግብር አዋጁ አንቀፅ 20 ፤ 22 እና ሌሎችም ተያያዥ ድንጋጌዎች መሠረት አንድ ነጋዴ ገቢ ለማግኘት የሚያወጣው ወጪ ተቀናሽ እንዲደረግላቸው ሕጉ በግልጽ አስቀምጧል።
ከኢኮኖሚ አቅም አንፃር ስናየው ነጋዴ እና አከራይ የተሻለ ገቢ የሚያገኙ እና በአንፃራዊ የተሻሉ የኢኮኖሚ አቅም ያላቸው ሆነው እያለ ግብር የሚሠላበትን ገቢ ለማግኘት ያወጡት ወጪ ተቀናሽ ተጠቃሚ ሲሆኑ ፤ ይህ ተጠቃሚነታቸው በኢኮኖሚው ውስጥ ነጋዴውና የኪራይ ንብረት ባለሀብቶች የሚያደርጉትን የነቃ ተሳትፎ ለማበረታታት አስፈላጊነቱ የሚታመንበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ፣ በተቃርኖ ግን ድሀው እና ለፍቶ አደሩ አብዛኛው የማህበረሰብ ክፍል ገቢው እዚህ ግባ የማይባል የወር እና ቀን ገቢ አነስተኛው ተከፋይ ሠራተኛ ገቢውን ለማግኘት የሚያወጣው ወጪ ተቀናሽ የማይደረግለት ሲሆን ይባስ ብሎ አሰሪ ግብሩን ቢከፍልለት እንኳ እንደ ተጨማሪ ገቢ ተቆጥሮበት ግብር እንዲከፍልበት ሕጉ ያስገድዳል።
እናንተስ ምን ትላላችሁ?
Alternative legal enlightenment
(ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
#አለሕግ #Alehig
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ
ሚኪያስ መላክ
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ 👈👈👈
+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
በሚኪያስ መላክ ብርሀኔ
እና
አቤል ወንድሙ ኃይሌ
በገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008 አንቀፅ 12 (3) መሠረት ማንኛውም ተቀጥሮ የሚሰራ ሠራተኛ መክፈል የሚኖርበትን ግብር አሠሪው ከሠራተኛው ገቢ ላይ ሳይቀንስ የሠራተኛውን ግብር ራሱ አሰሪው በሙሉ ወይም በከፊል የከፈለለት እንደሆነ ፣ በአሰሪ የተከፈለው የግብር መጠን ሠራተኛው ከመቀጠር ከሚያገኘው ግብር በሚከፈልበት የገንዘብ መጠን ላይ ተደምሮ ግብሩ ይሰላል፡፡
እንዲሁም፤
በገቢ ግብር አዋጅ አንቀፅ 10 (3) መሠረት ተቀጣሪው በመቀጠር የሚገኘውን ገቢ ለማግኘት የሚያወጣውን ማንኛውም ወጪ በተቀናሽ ሊያዝለት አይችልም፡፡
ነገር ግን ፤
በዚሁ በገቢ ግብር አዋጁ አንቀፅ 15 (1) ፣ (5) እና (7) መሠረት ግብር የሚሰላበት የኪራይ ገቢ ነው የሚባለው ግብር ከፋዩ በግብር ዓመቱ ውስጥ ቤት በማከራየት ካገኘው ጠቅላላ ዓመታዊ ገቢ ላይ ለግብር ከፋዩ የተፈቀደው ጠቅላላ ወጪ ተቀናሽ ተደርጎ የሚቀረው ገቢ ነው፡፡
በተጨማሪም፤
በገቢ ግብር አዋጁ አንቀፅ 20 ፤ 22 እና ሌሎችም ተያያዥ ድንጋጌዎች መሠረት አንድ ነጋዴ ገቢ ለማግኘት የሚያወጣው ወጪ ተቀናሽ እንዲደረግላቸው ሕጉ በግልጽ አስቀምጧል።
በመሆኑም፤
የኢትዮጵያ የገቢ ግብር አዋጅ እና ሌሎችም ሕጎች ተቀጥሮ መስራትን የማያበረታቱ የነጩ ካፒታሊዝም /Pure Capitalism/ ርዕዮተ ዓለም መገለጫዎች ይመስላሉ።
ከኢኮኖሚ አቅም አንፃር ስናየው ነጋዴ እና አከራይ የተሻለ ገቢ የሚያገኙ እና በአንፃራዊ የተሻሉ የኢኮኖሚ አቅም ያላቸው ሆነው እያለ ግብር የሚሠላበትን ገቢ ለማግኘት ያወጡት ወጪ ተቀናሽ ተጠቃሚ ሲሆኑ ፤ ይህ ተጠቃሚነታቸው በኢኮኖሚው ውስጥ ነጋዴውና የኪራይ ንብረት ባለሀብቶች የሚያደርጉትን የነቃ ተሳትፎ ለማበረታታት አስፈላጊነቱ የሚታመንበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ፣ በተቃርኖ ግን ድሀው እና ለፍቶ አደሩ አብዛኛው የማህበረሰብ ክፍል ገቢው እዚህ ግባ የማይባል የወር እና ቀን ገቢ አነስተኛው ተከፋይ ሠራተኛ ገቢውን ለማግኘት የሚያወጣው ወጪ ተቀናሽ የማይደረግለት ሲሆን ይባስ ብሎ አሰሪ ግብሩን ቢከፍልለት እንኳ እንደ ተጨማሪ ገቢ ተቆጥሮበት ግብር እንዲከፍልበት ሕጉ ያስገድዳል።
እናንተስ ምን ትላላችሁ?
Alternative legal enlightenment
(ALE)አለ Provided by Legal Experts.
አማራጭ የሕግ እውቀት፣
ነፃ የሕግ ምክርና ድጋፍ ሰጪ ሕግ ባለሙያዎች፣
ሼር ለወዳጅ ዘመድ ጓደኛ።
#አለሕግ #Alehig
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ
ሚኪያስ መላክ
#ጠበቃ እና #የሕግአማካሪ
#ሚኪያስ #መላክ 👈👈👈
+251920666595
ሕግን አለማወቅ ይቅርታን ሊያስገኝ አይችልም። የፍ/ሕ/ቁ 2035(2)
አማራጭ የሕግ እውቀት አለ
Alternative legal enlightenment/ALE
#Legal Information🔵
👉Telegram👈
https://t.me/AleHig
👉Telegram_Group👈
https://t.me/AleHig_Group
👉Instagram👈
https://www.instagram.com/alehigofficial
👉YouTube 👈
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
👉 LinkedIn 👈
https://www.linkedin.com/company/alehig/
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
✅New official website ✅
https://www.alehig.com
Telegram
አለሕግAleHig ️
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
👍28🥰1
September 13, 2024