Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
ECA Fellowship Advert - 2025_Eng (1).pdf
118.5 KB
🌍✨ Calling all young African professionals!
The United Nations Economic Commission for Africa (ECA) is inviting applications for the ECA Fellowship Program. Don't miss this incredible opportunity to make a difference in various thematic areas. Apply now!
The United Nations Economic Commission for Africa (ECA) is inviting applications for the ECA Fellowship Program. Don't miss this incredible opportunity to make a difference in various thematic areas. Apply now!
FSCCD-Vol1-25-AregayG.pdf
10.7 MB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት
የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ
ቅጽ 01-25
የካቲት 2015ዓ/ም
አዘጋጁ
አረጋይ ገ/እግዚአብሄር (LLB, LLM)
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ
ቅጽ 01-25
የካቲት 2015ዓ/ም
አዘጋጁ
አረጋይ ገ/እግዚአብሄር (LLB, LLM)
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
................👇👇👇👇👇
👉በወንጀልም ሆነ በፍትሐ-ብሔር ጉዳዮች ላይ ለምስክርነት ስንጠራም እነኚህን ጉዳዮች ልብ ማለት እና ሕግ የጣለብንን ግዴታ መወጣት ይጠበቅብናል።
1.መጥሪያን መቀበል
የሚላክልን መጥሪያ ለምን ጉዳይ፣ መቼ እና የት እንደተጠራን ይገልፅልናል። ስለ ጉዳዩ እንኳን ባናውቅ የተላከልንን መጥሪያ አልቀበልም ማለት አይገባም፡፡
ፍርድ ቤቱ መጥሪያ አልቀበልም ማለታችንን ካረጋገጠ ታስረን በግድ እንድንቀርብ ትዕዛዝ ሊያስትላልፍብን ይችላል። ስለዚህ ግልፅ ያልሆነልን ወይም መጥሪያው አይመለከተኝም የምንል ከሆነ መጥሪያውን ተቀብለን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት ቀርበን ማስረዳት ወይም ማጣራቱ ተገቢ ነው።
2.ቀጠሮ ማክበር
ማንኛውም መጥሪያ ከደረሰን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት በፍርድ ቤቱ መገኘት አለብን። በፍርድ ቤቱ ስንጠራም በአካል መቅረብ እና መቅረባችንን ማሳወቅ አለብን። ፍርድ ቤቱ ሳያሰናብተንም ችሎቱን ለቅቀን መሄድ አንችልም፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፡- 👇👇👇👇👇👇👇
https://www.ebc.et/newsdetails.aspx?newsid=7390
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👉በወንጀልም ሆነ በፍትሐ-ብሔር ጉዳዮች ላይ ለምስክርነት ስንጠራም እነኚህን ጉዳዮች ልብ ማለት እና ሕግ የጣለብንን ግዴታ መወጣት ይጠበቅብናል።
1.መጥሪያን መቀበል
የሚላክልን መጥሪያ ለምን ጉዳይ፣ መቼ እና የት እንደተጠራን ይገልፅልናል። ስለ ጉዳዩ እንኳን ባናውቅ የተላከልንን መጥሪያ አልቀበልም ማለት አይገባም፡፡
ፍርድ ቤቱ መጥሪያ አልቀበልም ማለታችንን ካረጋገጠ ታስረን በግድ እንድንቀርብ ትዕዛዝ ሊያስትላልፍብን ይችላል። ስለዚህ ግልፅ ያልሆነልን ወይም መጥሪያው አይመለከተኝም የምንል ከሆነ መጥሪያውን ተቀብለን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት ቀርበን ማስረዳት ወይም ማጣራቱ ተገቢ ነው።
2.ቀጠሮ ማክበር
ማንኛውም መጥሪያ ከደረሰን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት በፍርድ ቤቱ መገኘት አለብን። በፍርድ ቤቱ ስንጠራም በአካል መቅረብ እና መቅረባችንን ማሳወቅ አለብን። ፍርድ ቤቱ ሳያሰናብተንም ችሎቱን ለቅቀን መሄድ አንችልም፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፡- 👇👇👇👇👇👇👇
https://www.ebc.et/newsdetails.aspx?newsid=7390
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
www.ebc.et
እውነት እና እውነትን ብቻ መመስከር
ፍትሕ እንዳትዛባና ሕግ እንዲከበር የሚፈልግ ዜጋ በወንጀልም ሆነ በፍትሐ-ብሔር የክስ ሂደት ላይ የሚያውቀውን ነገር በእውነት መመስከር አለበት።
በነዚህ ሂደቶች ውስጥ ፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስ፣ የሕግ ባለሞያዎች ሥራዬ ብለው የሚወጧቸው ሚናዎች አሉ፡፡ ሌሎቻችን ደግሞ እንደ አንድ የሕብረተስቡ አባል እውነት እንዲወጣ ስለጉዳዩ ምናውቀውን ለሕግ አካል የመግለፅ የህሊና ብሎም እንደየሁኔታው የሕግ ግዴታ አለብን፡፡…
በነዚህ ሂደቶች ውስጥ ፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስ፣ የሕግ ባለሞያዎች ሥራዬ ብለው የሚወጧቸው ሚናዎች አሉ፡፡ ሌሎቻችን ደግሞ እንደ አንድ የሕብረተስቡ አባል እውነት እንዲወጣ ስለጉዳዩ ምናውቀውን ለሕግ አካል የመግለፅ የህሊና ብሎም እንደየሁኔታው የሕግ ግዴታ አለብን፡፡…
በጊዜው ካልተጠቀምንበት የመውረስ መብትም ሆነ የመጠቀሚያ ጊዜው እንደሚያልፍ ያውቃሉ?
Anonymous Poll
16%
አላውቅም
49%
አውቃለሁ በይርጋ ይታገዳል
10%
አውቃለሁ ግን በስንት አመት እንደሆነ አላውቅም
26%
አውቃለሁ ግን ተጨማሪ ማብራሪያ ስለ ውርስ እፈልጋለሁ
ከአለሕግ ከፍትሐ ብሔር ሕግ ከሚከተሉት
የትኛው መጽሐፍ ላይ ማብራሪያ ይፈልጋሉ❓
የትኛው መጽሐፍ ላይ ማብራሪያ ይፈልጋሉ❓
Anonymous Poll
12%
አንደኛ(1ኛ): መጽሐፍ ስለ ' ሰዎች " ከአንቀጽ 1_549
16%
ሁለተኛ(2ኛ) መጽሐፍ ፡ ስለቤተ ዘመድና ስለ ውርስ ( አወራረስ ) ስለ ሥጋ ዝምድናና ስለ ጋብቻ ዝምድና ከአንቀጽ 550_1125
21%
ሦስተኛ (3ኛ) መጽሐፍ ስለ ንብረት ስለ ንብረት በጠቅላላውና ስለ ይዞታ ከአንቀጽ 1126_1674
17%
አራተኛ (4ኛ) መጽሐፍ ስለ ግዴታዎች - ከአንቀጽ 1675_2265 ስለ ውሎች በጠቅላላው
19%
አምስተኛ (5ኛ) መጽሐፍ " ስለ ልዩ ውሎች ከአንቀጽ 2266_3367 መብቶች ማስተላለፍን ስለሚመለከቱ ውሎች
15%
ስለ ሌላ ጠቅላላ የሕግ እውቀት
የአዲስ አበባ የኑሮ ውድነት እና የዶላር $ ምንዛሬ በእኛ ተጠቃሚዎች ላይ የፈጠረው ምስል። #አለሕግ https://t.me/lawsocieties
Forwarded from አለሕግAleHig ️
ከአለሕግ ከፍትሐ ብሔር ሕግ ከሚከተሉት
የትኛው መጽሐፍ ላይ ማብራሪያ ይፈልጋሉ❓
የትኛው መጽሐፍ ላይ ማብራሪያ ይፈልጋሉ❓
Anonymous Poll
12%
አንደኛ(1ኛ): መጽሐፍ ስለ ' ሰዎች " ከአንቀጽ 1_549
16%
ሁለተኛ(2ኛ) መጽሐፍ ፡ ስለቤተ ዘመድና ስለ ውርስ ( አወራረስ ) ስለ ሥጋ ዝምድናና ስለ ጋብቻ ዝምድና ከአንቀጽ 550_1125
21%
ሦስተኛ (3ኛ) መጽሐፍ ስለ ንብረት ስለ ንብረት በጠቅላላውና ስለ ይዞታ ከአንቀጽ 1126_1674
17%
አራተኛ (4ኛ) መጽሐፍ ስለ ግዴታዎች - ከአንቀጽ 1675_2265 ስለ ውሎች በጠቅላላው
19%
አምስተኛ (5ኛ) መጽሐፍ " ስለ ልዩ ውሎች ከአንቀጽ 2266_3367 መብቶች ማስተላለፍን ስለሚመለከቱ ውሎች
15%
ስለ ሌላ ጠቅላላ የሕግ እውቀት
ሩዋንዳ ከ4 ሺህ በላይ ቤተክርስቲያናትና መስጂዶች ዘጋች
የድምጽ ብክለት ማስከተልና የደህንነት ደንቦችን መጣስ ለመዘጋታቸው ምክንያት ሆኖ ቀርቧል።
https://bit.ly/3AanM7d
የድምጽ ብክለት ማስከተልና የደህንነት ደንቦችን መጣስ ለመዘጋታቸው ምክንያት ሆኖ ቀርቧል።
https://bit.ly/3AanM7d
አል ዐይን ኒውስ
ሩዋንዳ ከ4 ሺህ በላይ ቤተክርስቲያናትና መስጂዶች ዘጋች
ኪጋሊ ከአምስት አመት በፊት የአምልኮ ስፍራዎችን መስፋፋት የሚቆጣጠር ህግ ማውጣቷ ይታወሳል
በአዲስ አበባ ከተማ በ2016 በጀት ዓመት 38 ሺህ 239 ጋብቻ እና 8 ሺህ 949 ፊቺ መመዝገቡ ተገልጿል።
በዚሁ በጀት ዓመት 765 ሺህ 272 የነዋሪነት መታወቂያ የተሰጠ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 715 ሺህ 138ቱ የዲጂታል መታወቂያ መሆኑም ነው የተገለጸው።
ከልደት ጋር ተያይዞም ከዚህ ቀደም በ40 የጤና ተቋማት ላይ ብቻ ይሰጥ የነበረው ምዝገባ አሁን ላይ በ73 ጤና ተቋማት ተደራሽ ማድረግ ተችሏል ተብሏል፡፡ (AMN) #tikvahethmagazine
#AddisAbaba
በዚሁ በጀት ዓመት 765 ሺህ 272 የነዋሪነት መታወቂያ የተሰጠ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 715 ሺህ 138ቱ የዲጂታል መታወቂያ መሆኑም ነው የተገለጸው።
ከልደት ጋር ተያይዞም ከዚህ ቀደም በ40 የጤና ተቋማት ላይ ብቻ ይሰጥ የነበረው ምዝገባ አሁን ላይ በ73 ጤና ተቋማት ተደራሽ ማድረግ ተችሏል ተብሏል፡፡ (AMN) #tikvahethmagazine
#AddisAbaba
በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራ መቅረት ውጤቱ የስራ ስንብት ሳይሆን ጊዜያዊ እግድ ነው። ሰ/መ/ቁ. 229108
***
አንድ ሰራተኛ በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራው መቅረቱ ከስራ ውል የሚነጩ መብትና ግዴታዎችን ለጊዜ የማገድ ውጤት የሚያስከትል እንጂ የስራ ውል ለማቋረጥ ወይም ቀሪ ለማድረግ
የሚያስችል ምክንያት አይደለም። ሰራተኛው ለብሔራዊ ጥሪ መሄዱ ከተረጋገጠ የስራ ውሉ ለጊዜው የሚታገድ እንጂ የሚቋረጥ ባለመሆኑግዴታውንጨርሶ ሊመለስ የስራ ግንኙነቱን የማስቀጠል ውጤት እንዳለው መገንዘብ ይገባል፡፡
(የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 17(1)/2/ እና 18(4)) /ገፅ 87 /
***
አንድ ሰራተኛ በሀገራዊ ጥሪ ምክንያት ከስራው መቅረቱ ከስራ ውል የሚነጩ መብትና ግዴታዎችን ለጊዜ የማገድ ውጤት የሚያስከትል እንጂ የስራ ውል ለማቋረጥ ወይም ቀሪ ለማድረግ
የሚያስችል ምክንያት አይደለም። ሰራተኛው ለብሔራዊ ጥሪ መሄዱ ከተረጋገጠ የስራ ውሉ ለጊዜው የሚታገድ እንጂ የሚቋረጥ ባለመሆኑግዴታውንጨርሶ ሊመለስ የስራ ግንኙነቱን የማስቀጠል ውጤት እንዳለው መገንዘብ ይገባል፡፡
(የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 17(1)/2/ እና 18(4)) /ገፅ 87 /
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) - ኢሰመኮ
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post.
Position:Human Rights Officer
SALARY RANGE : ETB 22,989.00 - ETB 27,380.00 plus ETB 7,200.00 Housing allowance and ETB 2,200.00 Transport allowance.
How to Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2024/08/02/ethiopian-human-rights-commission-ehrc-vacancy-announcement/
Deadline: Aug 15, 2024
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post.
Position:Human Rights Officer
SALARY RANGE : ETB 22,989.00 - ETB 27,380.00 plus ETB 7,200.00 Housing allowance and ETB 2,200.00 Transport allowance.
How to Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2024/08/02/ethiopian-human-rights-commission-ehrc-vacancy-announcement/
Deadline: Aug 15, 2024
#AddisAbaba
የአዲስ አበባ ፖሊስ " የከንቲባዋ ታናሽ ወንድም እና የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ ነኝ " በማለት ከ4 ግለሰቦች ላይ ከ970 ሺ ብር ያታለለን ተጠርጣሪ መያዙን አሳወቀ።
እንደ ፖሊስ መረጃ ተጠርጣሪው ግለሰብ ታደለ ጌታነህ ይባላል፡፡
በስሙ ግን " ታደለ አቤቤ " እንደሚባል ሐሰተኛ መታወቂያ አዘጋጅቷል።
ይኸው ግለሰብ የግል ተበዳይ አቶ ልዑል ኪሮስን የከንቲባዋ ወንድም እንደሆነ እና መንግስት ለቤት መስሪያ 140 ካሬ ሜትር ቦታ ስለሰጠው ለሊዝ የሚክፍለው 800 ሺ ብር እንዲያበድሩት ይጠይቃል።
የግል ተበዳይም የተባሉትን በማመን 600 ሺ ብሩን አስናቀ ጌታነህ ቀሪውን 200 ሺ ብር ደግሞ በላይ ጣሰው በተባሉት ግብራበሮቹ ስም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገቢ እንዲያደርጉ በነገራቸው መሰረት ብሩን ገቢ ያደርጋሉ፡፡
በተመሳሳይ የማታለያ ዘዴ አቶ ፈለቀ ሃይሉ የተባሉ ግለሰብን በመቅረብ ቤት ለመገንባት 4 ሚሊዮን ብር እንደሚያስፈልገውና 500ሺ ብር ብድር እንዲሰጡት ጠይቆ 105 ሺ ብር መቀበሉን በማስረጃ ማረጋገጡን ፖሊስ ገልጿል።
በተመሳሳይ አዳማ ላይ የተዋወቀቃቸውን አቶ ለገሰ ሲሳይ የተባሉ ግለሰብን ደግሞ " የከንቲባዋ ወንድም ስለሆነኩ በቀላሉ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መሬት አሰጥሃለሁኝ " ብሎ 10 ሺ ብር ወስዷል።
እንዲሁም ለቤተሰባቸው ' #ፓስፖርት ' ለማውጣት ኢሚግሬሽን ላይ ያገኛቸውን አቶ ፈለቀ ዝናቡ የተባሉ ግለሰብን " የከንቲባዋ ወንድም ነኝ በተጨማሪም እኔም ዳኛ ነኝ ምናልባት ያለ አግባብ የሚያጉላሉህ ካሉ አሳውቀኝ ሰብስቤ አሳስራቸዋለሁኝ " የሚል የማታለያ ቃል በመናገር ጉዳያቸው በፍጥነት እንዲያልቅል 80 ሺህ ብር እንዲሰጠው ጠይቆ 10 ሺህ ብር አታሎ ወስዷል።
ፖሊስ ግለሰቡ ከከንቲባ አዳነች ጋር ምንም አይነት ዝምድና የሌለውና በድለላ ስራ የተሰማራ መሆኑን ገልጿል።
ግለሰቡን ጨምሮ በዚህ ወንጀል ተሳትፎ ያላቸው ሦስት ተጠርጣዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራውን መቀጠሉን አዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ፖሊስ " የከንቲባዋ ታናሽ ወንድም እና የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ ነኝ " በማለት ከ4 ግለሰቦች ላይ ከ970 ሺ ብር ያታለለን ተጠርጣሪ መያዙን አሳወቀ።
እንደ ፖሊስ መረጃ ተጠርጣሪው ግለሰብ ታደለ ጌታነህ ይባላል፡፡
በስሙ ግን " ታደለ አቤቤ " እንደሚባል ሐሰተኛ መታወቂያ አዘጋጅቷል።
ይኸው ግለሰብ የግል ተበዳይ አቶ ልዑል ኪሮስን የከንቲባዋ ወንድም እንደሆነ እና መንግስት ለቤት መስሪያ 140 ካሬ ሜትር ቦታ ስለሰጠው ለሊዝ የሚክፍለው 800 ሺ ብር እንዲያበድሩት ይጠይቃል።
የግል ተበዳይም የተባሉትን በማመን 600 ሺ ብሩን አስናቀ ጌታነህ ቀሪውን 200 ሺ ብር ደግሞ በላይ ጣሰው በተባሉት ግብራበሮቹ ስም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገቢ እንዲያደርጉ በነገራቸው መሰረት ብሩን ገቢ ያደርጋሉ፡፡
በተመሳሳይ የማታለያ ዘዴ አቶ ፈለቀ ሃይሉ የተባሉ ግለሰብን በመቅረብ ቤት ለመገንባት 4 ሚሊዮን ብር እንደሚያስፈልገውና 500ሺ ብር ብድር እንዲሰጡት ጠይቆ 105 ሺ ብር መቀበሉን በማስረጃ ማረጋገጡን ፖሊስ ገልጿል።
በተመሳሳይ አዳማ ላይ የተዋወቀቃቸውን አቶ ለገሰ ሲሳይ የተባሉ ግለሰብን ደግሞ " የከንቲባዋ ወንድም ስለሆነኩ በቀላሉ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ መሬት አሰጥሃለሁኝ " ብሎ 10 ሺ ብር ወስዷል።
እንዲሁም ለቤተሰባቸው ' #ፓስፖርት ' ለማውጣት ኢሚግሬሽን ላይ ያገኛቸውን አቶ ፈለቀ ዝናቡ የተባሉ ግለሰብን " የከንቲባዋ ወንድም ነኝ በተጨማሪም እኔም ዳኛ ነኝ ምናልባት ያለ አግባብ የሚያጉላሉህ ካሉ አሳውቀኝ ሰብስቤ አሳስራቸዋለሁኝ " የሚል የማታለያ ቃል በመናገር ጉዳያቸው በፍጥነት እንዲያልቅል 80 ሺህ ብር እንዲሰጠው ጠይቆ 10 ሺህ ብር አታሎ ወስዷል።
ፖሊስ ግለሰቡ ከከንቲባ አዳነች ጋር ምንም አይነት ዝምድና የሌለውና በድለላ ስራ የተሰማራ መሆኑን ገልጿል።
ግለሰቡን ጨምሮ በዚህ ወንጀል ተሳትፎ ያላቸው ሦስት ተጠርጣዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራውን መቀጠሉን አዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
People in Need would like to invite qualified and competent applicants for the following vacant post.
Position:1. Field Officer
Salary: 19,130ETB
Position:2. Field Coordinator
Salary: 30,140ETB
How to Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2024/08/05/people-in-need-vacancy-announcement/
Deadline:Aug 08 , 2024
Position:1. Field Officer
Salary: 19,130ETB
Position:2. Field Coordinator
Salary: 30,140ETB
How to Apply
👇👇👇
https://shegerjobs.com/2024/08/05/people-in-need-vacancy-announcement/
Deadline:Aug 08 , 2024
shegerjobs.com
People in Need Vacancy announcement - shegerjobs.com
🌍 Calling All Ethiopian Youth! 🌍
Are you passionate about climate action and ready to represent Ethiopian youth at the global level? We are recruiting youth delegates to participate in COP29 as part of the Ethiopian delegation!
✨Who can apply?
• Ethiopian youth aged 18-24 with a strong interest in climate advocacy
• Eager to lead, communicate, and make a difference
✨What's involved?
• Training with the Government of Ethiopia and UNICEF
• Representing Ethiopian youth at COP29, advocating for climate issues
• Leading awareness and policy influence efforts beyond COP29
📋How to apply:
1. Read the instructions: https://uni.cf/4cgcDiB
2. Share your ideas and commitment in a 3-minute maximum video
3. Fill out the application form and submit
⏰Deadline: 25 Aug. 2024
Be a voice for change! 🌱✨
here is the link to apply....
https://www.unicef.org/ethiopia/documents/empowering-youth-climate-action?fbclid=IwY2xjawEevFtleHRuA2FlbQIxMAABHZqFtBuTxFvO-EdV80jAkhBqAOvC3eswwR9VA-COBZz416aVIWKJZsjh6waemaV1l9I-zWJqYMjJ1yjQVug
Are you passionate about climate action and ready to represent Ethiopian youth at the global level? We are recruiting youth delegates to participate in COP29 as part of the Ethiopian delegation!
✨Who can apply?
• Ethiopian youth aged 18-24 with a strong interest in climate advocacy
• Eager to lead, communicate, and make a difference
✨What's involved?
• Training with the Government of Ethiopia and UNICEF
• Representing Ethiopian youth at COP29, advocating for climate issues
• Leading awareness and policy influence efforts beyond COP29
📋How to apply:
1. Read the instructions: https://uni.cf/4cgcDiB
2. Share your ideas and commitment in a 3-minute maximum video
3. Fill out the application form and submit
⏰Deadline: 25 Aug. 2024
Be a voice for change! 🌱✨
here is the link to apply....
https://www.unicef.org/ethiopia/documents/empowering-youth-climate-action?fbclid=IwY2xjawEevFtleHRuA2FlbQIxMAABHZqFtBuTxFvO-EdV80jAkhBqAOvC3eswwR9VA-COBZz416aVIWKJZsjh6waemaV1l9I-zWJqYMjJ1yjQVug
UNICEF
Empowering Youth for Climate Action
The resilience innovation competition for empowering youth on climate action is a joint initiative by the Ministry of Planning and Development (MoPD) and UNICEF Ethiopia which aims to increase the role of youth in climate diplomacy at both the local and global…