ከአልታሰበ ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋ ይጠብቃችሁ‼️
መፅናናት ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ ዞን ዴቻ ወረዳ ሞዲዮ ጎምበራ ቀበሌ ተጎጂዎችና ቤተሰቦች በሙሉ‼️
አለሕግ
❤1
ከአልታሰበ ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋ ይጠብቃችሁ‼️
መፅናናት ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ ዞን ዴቻ ወረዳ ሞዲዮ ጎምበራ ቀበሌ ተጎጂዎችና ቤተሰቦች በሙሉ‼️
አለሕግ
❤8👍1
Job Title: Lawyer
Job Type: On-site - Permanent (Full-time)
Job Sector: #Law
Work Location: Addis Ababa, Ethiopia
Education Qualification: Bachelor's Degree
Experience Level: Intermediate
Applicants Needed: Female
Salary/Compensation: Monthly
Deadline: July 30th, 2024
Description:
Note:- we need someone near Kality!
We are looking to hire a lawyer with brilliant research and analytical skills. Candidate should be, professional and well informed with a keen interest in upholding the law while protecting our company.
• Preparing business plan
• Preparing a sound company policy
• Preparing employee handbook for each department in our company
• Preparing a Standard contract agreement
• Monitor legal risk in documentation and giving guidance on the acceptable assumption of risk
• Representing the company on legal issues
• Conduct legal research, gather evidence, Explain the law and give legal advice
• Ensure that appropriate approvals are in place before documents are executed
• Facilitate innovative solutions to client and stakeholder problems
Requirements:
• Bachelor’s degree in law
• Internship experience in drafting, negotiating and reviewing legal documents.
• Ability to work under pressure and meet deadlines.
• Ability to work independently and as part of a team.
• Excellent interpersonal, communication and public speaking skills.
______
Abosh construction and trading plc
[Verified Company ✅]
10 Jobs Posted
From: @freelance_ethio | @freelanceethbot
Job Type: On-site - Permanent (Full-time)
Job Sector: #Law
Work Location: Addis Ababa, Ethiopia
Education Qualification: Bachelor's Degree
Experience Level: Intermediate
Applicants Needed: Female
Salary/Compensation: Monthly
Deadline: July 30th, 2024
Description:
Note:- we need someone near Kality!
We are looking to hire a lawyer with brilliant research and analytical skills. Candidate should be, professional and well informed with a keen interest in upholding the law while protecting our company.
• Preparing business plan
• Preparing a sound company policy
• Preparing employee handbook for each department in our company
• Preparing a Standard contract agreement
• Monitor legal risk in documentation and giving guidance on the acceptable assumption of risk
• Representing the company on legal issues
• Conduct legal research, gather evidence, Explain the law and give legal advice
• Ensure that appropriate approvals are in place before documents are executed
• Facilitate innovative solutions to client and stakeholder problems
Requirements:
• Bachelor’s degree in law
• Internship experience in drafting, negotiating and reviewing legal documents.
• Ability to work under pressure and meet deadlines.
• Ability to work independently and as part of a team.
• Excellent interpersonal, communication and public speaking skills.
______
Abosh construction and trading plc
[Verified Company ✅]
10 Jobs Posted
From: @freelance_ethio | @freelanceethbot
👍13❤4😁1
#Ethiopia : ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው የውጭ ምንዛሪ ማሻሻያ ምን ለውጦችን አካቷል ?
1ኛ. የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን በባንኮችና በደንበኞቻቸው መካከል ወደሚወሰንበት የገበያ ሥርዓት ተሸጋግሯል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሚና፣ ገበያውን በማረጋጋት ላይ ያተኩራል።
2ኛ. የውጭ ምንዛሪን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የማስተላለፍ ግዴታ ቀሪ ሆኗል፡፡ ላኪዎች እና ንግድ ባንኮች ያፈሩትን የውጭ ምንዛሪ ለራሳቸው ማስቀረት ይችላሉ። ይህ ለግሉ ዘርፍ የሚሰጠውን የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት በእጅጉ እንደሚያሻሽል ይጠበቃል።
3ኛ. ቀደም ሲል በ38 የገቢ ንግድ ሸቀጦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ ተነሥቷል፡፡ ወደ ውጭ የሚደረግ የካፒታል ሂሳብ ፍስት እንደ በፊቱ የተገደበ ቢሆንም፣ የውጭ ምንዛሪ ገበያው ለገቢ ሸቀጦችና አገልግሎቶች ነጻ ሆኗል፡፡
4ኛ. ምርቶችን ወደ ውጭ የሚልኩ ነጋዴዎች ካፈሩት የውጭ ምንዛሪ ገቢ ለራሳቸው ያስቀሩት የነበረው 40 በመቶ ወደ 50 በመቶ ብሏል፡፡ በሂደት የውጭ ምንዛሬ ገቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው የሚያስቀሩበት አሰራር ይዘረጋል።
5ኛ. ቀደም ሲል ባንኮች ለተለያዩ ገቢ ሸቀጦች የሚጠቀሙበት የውጭ ምንዛሪ አሠራርና አደላደል ደንቦች ቀሪ ሆነዋል፡፡
6ኛ. አሁን በሥራ ካሉና በባንኮች ከተቋቋሙ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች (Forex Bureaus) በተጨማሪ ባንክ ያልሆኑ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ይቋቋማሉ፡፡ ለእነዚህ ባንክ ላልሆኑ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችም በገበያ ዋጋ የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ እንዲገዙና እንዲሸጡ የሥራ ፈቃድ ይሰጣቸዋል፡፡
7ኛ. ሸቀጦችን በፍራንኮ ቫሉታ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ረገድ የተጣሉ ክልከላዎች ተነስተዋል።
8ኛ. በውጭ ተቋማት፣ በውጭ ኢንቨስተሮች እና በትውልደ ኢትዮጵያውያን (በዳያስፖራዎች) የተከፈቱ የውጭ ምንዛሪ ሂሳቦችን አስተዳደር የሚመለከቱ በርካታ ሕጎች እንዲላሉ ተደርጓል፡፡
9ኛ. በኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ የሆኑ ስዎች ከውጭ የሚላክላቸውን ሐዋላ፣ በውጭ ምንዛሪ የሚከፈል ደሞዝን/የኪራይ ገቢን እና ሌሎች ገቢዎችን የሚያስቀምጡባቸውን የውጭ ምንዛሪ ሃሳቦች እንዲከፍቱ፣ እንዲሁም እነዚህን የውጭ ምንዛሪ ሂሳቦች ተጠቅመው የውጭ አገልግሎት ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ተፈቅዷል፡፡
10ኛ. ቀደም ሲል የግል ኩባንያዎች ወይም ባንኮች በሚወስዷቸው የውጭ ብድሮች ላይ ይከፍሉት የነበረው የወለድ ተመን ጣሪያ ተነሥቷል።
11ኛ. መመዘኛውን የሚያሟሉ የውጭ ኢንቨስተሮች በኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋይ ገበያ (Ethiopian Securities Exchange) እንዲሳተፉ ተፈቅዷል፡፡
12ኛ. በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚሠሩ ኩባንያዎች የውጭ ምንዛሪ ገቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው መያዝን ጨምሮ ልዩ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም መብት ተሰጥቷቸዋል፡፡
13ኛ. ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ሀገራት የሚጓዙ ወይም ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች ሊይዙ በሚገባ የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ መጠን ላይ ተጥለው የነበሩ የተለያዩ ጥብቅ ደንቦች እንዲላሉ ተደርጓል፡፡
#NationalBankofEthiopia
@tikvahethiopia
1ኛ. የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር ሥርዓቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን በባንኮችና በደንበኞቻቸው መካከል ወደሚወሰንበት የገበያ ሥርዓት ተሸጋግሯል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሚና፣ ገበያውን በማረጋጋት ላይ ያተኩራል።
2ኛ. የውጭ ምንዛሪን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የማስተላለፍ ግዴታ ቀሪ ሆኗል፡፡ ላኪዎች እና ንግድ ባንኮች ያፈሩትን የውጭ ምንዛሪ ለራሳቸው ማስቀረት ይችላሉ። ይህ ለግሉ ዘርፍ የሚሰጠውን የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት በእጅጉ እንደሚያሻሽል ይጠበቃል።
3ኛ. ቀደም ሲል በ38 የገቢ ንግድ ሸቀጦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ ተነሥቷል፡፡ ወደ ውጭ የሚደረግ የካፒታል ሂሳብ ፍስት እንደ በፊቱ የተገደበ ቢሆንም፣ የውጭ ምንዛሪ ገበያው ለገቢ ሸቀጦችና አገልግሎቶች ነጻ ሆኗል፡፡
4ኛ. ምርቶችን ወደ ውጭ የሚልኩ ነጋዴዎች ካፈሩት የውጭ ምንዛሪ ገቢ ለራሳቸው ያስቀሩት የነበረው 40 በመቶ ወደ 50 በመቶ ብሏል፡፡ በሂደት የውጭ ምንዛሬ ገቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው የሚያስቀሩበት አሰራር ይዘረጋል።
5ኛ. ቀደም ሲል ባንኮች ለተለያዩ ገቢ ሸቀጦች የሚጠቀሙበት የውጭ ምንዛሪ አሠራርና አደላደል ደንቦች ቀሪ ሆነዋል፡፡
6ኛ. አሁን በሥራ ካሉና በባንኮች ከተቋቋሙ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች (Forex Bureaus) በተጨማሪ ባንክ ያልሆኑ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ይቋቋማሉ፡፡ ለእነዚህ ባንክ ላልሆኑ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችም በገበያ ዋጋ የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ እንዲገዙና እንዲሸጡ የሥራ ፈቃድ ይሰጣቸዋል፡፡
7ኛ. ሸቀጦችን በፍራንኮ ቫሉታ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ረገድ የተጣሉ ክልከላዎች ተነስተዋል።
8ኛ. በውጭ ተቋማት፣ በውጭ ኢንቨስተሮች እና በትውልደ ኢትዮጵያውያን (በዳያስፖራዎች) የተከፈቱ የውጭ ምንዛሪ ሂሳቦችን አስተዳደር የሚመለከቱ በርካታ ሕጎች እንዲላሉ ተደርጓል፡፡
9ኛ. በኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ የሆኑ ስዎች ከውጭ የሚላክላቸውን ሐዋላ፣ በውጭ ምንዛሪ የሚከፈል ደሞዝን/የኪራይ ገቢን እና ሌሎች ገቢዎችን የሚያስቀምጡባቸውን የውጭ ምንዛሪ ሃሳቦች እንዲከፍቱ፣ እንዲሁም እነዚህን የውጭ ምንዛሪ ሂሳቦች ተጠቅመው የውጭ አገልግሎት ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ተፈቅዷል፡፡
10ኛ. ቀደም ሲል የግል ኩባንያዎች ወይም ባንኮች በሚወስዷቸው የውጭ ብድሮች ላይ ይከፍሉት የነበረው የወለድ ተመን ጣሪያ ተነሥቷል።
11ኛ. መመዘኛውን የሚያሟሉ የውጭ ኢንቨስተሮች በኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋይ ገበያ (Ethiopian Securities Exchange) እንዲሳተፉ ተፈቅዷል፡፡
12ኛ. በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚሠሩ ኩባንያዎች የውጭ ምንዛሪ ገቢያቸውን ሙሉ በሙሉ ለራሳቸው መያዝን ጨምሮ ልዩ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀም መብት ተሰጥቷቸዋል፡፡
13ኛ. ከኢትዮጵያ ወደ ውጭ ሀገራት የሚጓዙ ወይም ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች ሊይዙ በሚገባ የውጭ ምንዛሪ ጥሬ ገንዘብ መጠን ላይ ተጥለው የነበሩ የተለያዩ ጥብቅ ደንቦች እንዲላሉ ተደርጓል፡፡
#NationalBankofEthiopia
@tikvahethiopia
👍18❤2
ለፈፀሙት ግብይት ደረሰኝ ካላገኙ አይክፈሉ››
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ደረሰኝ አለመቁረጥ በወንጀል ተጠያቂ ያደርጋል
ደረሰኝ ማለት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ማንኛውም ታክስ ከፋይ ከደንበኞቹ ጋር ለሚያከናውነው ግብይትና ለሚሰበስበው ገንዘብ እውቅና የሚሰጥ ሕጋዊ ሰነድ ለደንበኞቹ ቆርጦ በመስጠት በመንግስት የተጣለበትን ግብር የማስከፈል እና የመክፈል ግዴታው የተወጣ ስለ መሆኑ የሚረጋገጥበት የማረጋገጫ ወረቀት ነው ፡፡
የሽያጭ መመዝገብያ መሣርያዎች ስለመጠቀም ለመደንገግ በሚኒስትሮች ምክርቤት የወጣ ደንብ ቁጥር 139/2007 አንቀጽ 2(3) ላይም ደረሰኝ (Receipt) ማለት የጥሬ ገንዘብ ሽያጭ ሲሆን ፣ የዱቤ ሽያጭ ኢንቮይስና ያለክፍያ የሚሰጥ እቃ ወይም የአገልግሎት ማስተላለፍያ ደረሰኝን ይጨምራል በማለት ይደነግጋል ፡፡
በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 19(3) መሠረት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ማንኛውም ግብር ከፋይ ደረሰኝ እንዲሰጥ ይገደዳል ፡፡
የደረሰኙ አይነት በህግ መሠረት የሚወሰን ሆኖ ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ግብር ከፋይ ካለደረሰኝ ግብይት ካከናወነ እንደየሁኔታው በአንቀጽ 120 ወይም በአንቀጽ 131(1)(ለ) መሠረት በወንጀል ይጠየቃል ፡፡
ግብር አለመክፈል ወንጀል ነው ይህንን እኩይ ድርጊት ለመቆጣጠር እና አጥፊዎችን ለማስተማር በማሰብ የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀፅ 120 (1) ላይ ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ያከናወነ እንደሆነ ከብር 25ሺ (ሀያ አምስት ሺ ብር) እስከ ብር 50ሺ (ሀምሳ ሺ ብር) የገንዘብ መቀጮ እና ከ3-5 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ እና በአንቀፅ 131(1)(ለ) ላይ ማንኛውም ደረሰኝ የመቁረጥ ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ካከናወነ ወይም አገልግሎት ከሰጠ ከ2-5 ዓመት ፅኑ እስራት እና የገንዘብ መቀጮ እንደሚያስቀጣ በግልፅ ደንግጓል።
ከዚህም በተጨማሪ ግብይት ሳይፈፅም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ ከአዋጁ ድንጋጌ መገንዘብ ይቻላል።
ከላይ የተቀመጡትን የህግ ድንጋጌዎች በመረዳት እና በማክበር አገልግሎት ስንፈፅም ደረሰኝ መስጠትና መቀበል እንዳለብን በማወቅና ለህግ ተገዥ በመሆን ግብርን በአግባቡ በመክፈል ለሀገራችን አድገት የበኩላችንን አስተዋፅኦ እናበርክት ፡፡
‹‹ለፈፀሙት ግብይት ደረሰኝ ካላገኙ አይክፈሉ››
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ደረሰኝ አለመቁረጥ በወንጀል ተጠያቂ ያደርጋል
ደረሰኝ ማለት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ማንኛውም ታክስ ከፋይ ከደንበኞቹ ጋር ለሚያከናውነው ግብይትና ለሚሰበስበው ገንዘብ እውቅና የሚሰጥ ሕጋዊ ሰነድ ለደንበኞቹ ቆርጦ በመስጠት በመንግስት የተጣለበትን ግብር የማስከፈል እና የመክፈል ግዴታው የተወጣ ስለ መሆኑ የሚረጋገጥበት የማረጋገጫ ወረቀት ነው ፡፡
የሽያጭ መመዝገብያ መሣርያዎች ስለመጠቀም ለመደንገግ በሚኒስትሮች ምክርቤት የወጣ ደንብ ቁጥር 139/2007 አንቀጽ 2(3) ላይም ደረሰኝ (Receipt) ማለት የጥሬ ገንዘብ ሽያጭ ሲሆን ፣ የዱቤ ሽያጭ ኢንቮይስና ያለክፍያ የሚሰጥ እቃ ወይም የአገልግሎት ማስተላለፍያ ደረሰኝን ይጨምራል በማለት ይደነግጋል ፡፡
በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 19(3) መሠረት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለበት ማንኛውም ግብር ከፋይ ደረሰኝ እንዲሰጥ ይገደዳል ፡፡
የደረሰኙ አይነት በህግ መሠረት የሚወሰን ሆኖ ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ግብር ከፋይ ካለደረሰኝ ግብይት ካከናወነ እንደየሁኔታው በአንቀጽ 120 ወይም በአንቀጽ 131(1)(ለ) መሠረት በወንጀል ይጠየቃል ፡፡
ግብር አለመክፈል ወንጀል ነው ይህንን እኩይ ድርጊት ለመቆጣጠር እና አጥፊዎችን ለማስተማር በማሰብ የፌደራል የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀፅ 120 (1) ላይ ማንኛውም ደረሰኝ የመስጠት ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ያከናወነ እንደሆነ ከብር 25ሺ (ሀያ አምስት ሺ ብር) እስከ ብር 50ሺ (ሀምሳ ሺ ብር) የገንዘብ መቀጮ እና ከ3-5 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ እና በአንቀፅ 131(1)(ለ) ላይ ማንኛውም ደረሰኝ የመቁረጥ ግዴታ ያለበት ታክስ ከፋይ ያለደረሰኝ ግብይት ካከናወነ ወይም አገልግሎት ከሰጠ ከ2-5 ዓመት ፅኑ እስራት እና የገንዘብ መቀጮ እንደሚያስቀጣ በግልፅ ደንግጓል።
ከዚህም በተጨማሪ ግብይት ሳይፈፅም ደረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበለ ሰው ከብር 100ሺ (አንድ መቶ ሺ ብር) እስከ ብር 200ሺ (ሁለት መቶ ሺ ብር) በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከ7-10 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንደሚቀጣ ከአዋጁ ድንጋጌ መገንዘብ ይቻላል።
ከላይ የተቀመጡትን የህግ ድንጋጌዎች በመረዳት እና በማክበር አገልግሎት ስንፈፅም ደረሰኝ መስጠትና መቀበል እንዳለብን በማወቅና ለህግ ተገዥ በመሆን ግብርን በአግባቡ በመክፈል ለሀገራችን አድገት የበኩላችንን አስተዋፅኦ እናበርክት ፡፡
‹‹ለፈፀሙት ግብይት ደረሰኝ ካላገኙ አይክፈሉ››
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍9😁2
FXD012024-FOREIGN-EXCHANGE-1-1.pdf
22.8 MB
NATIONAL BANK OF ETHIOPIA FOREIGN EXCHANGE DIRECTIVE NO. FXD/01/2024
በዚህ መመሪያ መሰረት የውጭ ምንዛሪ ማግኘት የሚችሉት እነማን ናቸው ?
➡️ የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት የተፈቀደላቸው የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ከኢትዮጵያ ውጭ የሚጓዙ ኢትዮጵያዊውያን ወይም በአገሪቱ ውስጥ የሚኖር የውጭ ዜጎች ናቸው።
➡️ ምንዛሪ ለማግኘት የሚፈልጉ ግለሰቦች ለበዓል ፣ ለትምህርት ፣ ለህክምና ጉዞዎች እና ሌሎች የግል ጉዳዮች እንደሚጓዙ የሚያሳይ ፓስፖርት፣ ሕጋዊ የመግቢያ ቪዛ እና የአየር ትኬት የማቅረብ ግዴታ ተጥሎባቸዋል።
➡️ ተጓዦች ከምንዛሪ ቢሮዎች እስከ 5 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ወይም የዚህ አቻ የሆነ የሌላ አገር ገንዘብ በጥሬ ወይም በክፍያ መፈጸሚያ ካርድ (debit card) አማካኝነት ማግኘት ይችላሉ።
➡️ የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሂሳብ ያላቸው ተጓዦች እስከ 10 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ድረስ ማግኘት ተፈቅዶላቸዋል።
➡ በብሔራዊ ባንክ ካልተፈቀደ በስተቀር ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ነዋሪ በአንድ ጉዞ ላይ ከ10,000 የአሜሪካን ዶላር ወይም ተመጣጣኝ ገንዘብ በካሽ መያዝ አይችልም።
➡️ ለንግድ የሚጓዙ ግለሰቦችም የውጭ ምንዛሪ ማግኘት ይችላሉ።
➡️ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ ፓስፖርት እና የአየር ትኬት ለሚያቀርቡ ለንግድ ድርጅት ተወካዮች የውጭ ምንዛሪ መሸጥ እንዲችሉ ተፈቅዷል። እነዚሁ ቢሮዎች ፦
- ለንግድ ድርጅቶች፣
- ለበጎ አድራጎት ተቋማት
- ለሃይማኖት ማኅበራት፣
- ለንግድ ትርኢቶች፣
- ለቱሪዝም
- ለባህል እና ለስፖርቶች አዘጋጆች የውጭ ምንዛሪ መሸጥ ይችላሉ።
➡️ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ለመንግሥት ተጓዦች ለምግብ፣ ለማረፊያ እና ሌሎች ተያያዥ ወጪዎች ከ10 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ወይም ተመጣጣኝ ገንዘብ የማይበልጥ የውጭ ምንዛሬ ሊሸጡ ይችላሉ።
➡️ ነዋሪ ላልሆኑ የውጭ አገር ዜጎች እና ቱሪስቶች ብርን ወደ ውጭ ምንዛሬ ሊለውጡ የሚችሉበት አሠራርም አለ። ፓስፖርት፣ ትክክለኛ ቪዛ እና የአየር ትኬት የሚያቀርቡ ሰዎች ያለማስረጃ እስከ 500 የአሜሪካን ዶላር መለወጥ ይችላሉ። ከ500 ዶላር በላይ መለወጥ የሚፈልጉ ከሆነ ፓስፖርት፣ ሕጋዊ ቪዛ፣ የአየር ትኬት እና ተመጣጣኝ የሆነው የውጭ ምንዛሪ በሕጋዊ መንገድ ወደ አገር ውስጥ ገንዘብ መቀየሩን የሚያሳይ የተረጋገጠ የባንክ ማስረጃ ማቅርብ ይጠበቅባቸዋል።
ተጨማሪ ከላይ ተያያዘውን ፋይል ከፍተው ያንብቡ !
#NBE #BBC #Ethiopia
@tikvahethiopia
በዚህ መመሪያ መሰረት የውጭ ምንዛሪ ማግኘት የሚችሉት እነማን ናቸው ?
➡️ የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት የተፈቀደላቸው የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ከኢትዮጵያ ውጭ የሚጓዙ ኢትዮጵያዊውያን ወይም በአገሪቱ ውስጥ የሚኖር የውጭ ዜጎች ናቸው።
➡️ ምንዛሪ ለማግኘት የሚፈልጉ ግለሰቦች ለበዓል ፣ ለትምህርት ፣ ለህክምና ጉዞዎች እና ሌሎች የግል ጉዳዮች እንደሚጓዙ የሚያሳይ ፓስፖርት፣ ሕጋዊ የመግቢያ ቪዛ እና የአየር ትኬት የማቅረብ ግዴታ ተጥሎባቸዋል።
➡️ ተጓዦች ከምንዛሪ ቢሮዎች እስከ 5 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ወይም የዚህ አቻ የሆነ የሌላ አገር ገንዘብ በጥሬ ወይም በክፍያ መፈጸሚያ ካርድ (debit card) አማካኝነት ማግኘት ይችላሉ።
➡️ የውጭ ምንዛሪ የባንክ ሂሳብ ያላቸው ተጓዦች እስከ 10 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ድረስ ማግኘት ተፈቅዶላቸዋል።
➡ በብሔራዊ ባንክ ካልተፈቀደ በስተቀር ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ነዋሪ በአንድ ጉዞ ላይ ከ10,000 የአሜሪካን ዶላር ወይም ተመጣጣኝ ገንዘብ በካሽ መያዝ አይችልም።
➡️ ለንግድ የሚጓዙ ግለሰቦችም የውጭ ምንዛሪ ማግኘት ይችላሉ።
➡️ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ ፓስፖርት እና የአየር ትኬት ለሚያቀርቡ ለንግድ ድርጅት ተወካዮች የውጭ ምንዛሪ መሸጥ እንዲችሉ ተፈቅዷል። እነዚሁ ቢሮዎች ፦
- ለንግድ ድርጅቶች፣
- ለበጎ አድራጎት ተቋማት
- ለሃይማኖት ማኅበራት፣
- ለንግድ ትርኢቶች፣
- ለቱሪዝም
- ለባህል እና ለስፖርቶች አዘጋጆች የውጭ ምንዛሪ መሸጥ ይችላሉ።
➡️ የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ለመንግሥት ተጓዦች ለምግብ፣ ለማረፊያ እና ሌሎች ተያያዥ ወጪዎች ከ10 ሺህ የአሜሪካን ዶላር ወይም ተመጣጣኝ ገንዘብ የማይበልጥ የውጭ ምንዛሬ ሊሸጡ ይችላሉ።
➡️ ነዋሪ ላልሆኑ የውጭ አገር ዜጎች እና ቱሪስቶች ብርን ወደ ውጭ ምንዛሬ ሊለውጡ የሚችሉበት አሠራርም አለ። ፓስፖርት፣ ትክክለኛ ቪዛ እና የአየር ትኬት የሚያቀርቡ ሰዎች ያለማስረጃ እስከ 500 የአሜሪካን ዶላር መለወጥ ይችላሉ። ከ500 ዶላር በላይ መለወጥ የሚፈልጉ ከሆነ ፓስፖርት፣ ሕጋዊ ቪዛ፣ የአየር ትኬት እና ተመጣጣኝ የሆነው የውጭ ምንዛሪ በሕጋዊ መንገድ ወደ አገር ውስጥ ገንዘብ መቀየሩን የሚያሳይ የተረጋገጠ የባንክ ማስረጃ ማቅርብ ይጠበቅባቸዋል።
ተጨማሪ ከላይ ተያያዘውን ፋይል ከፍተው ያንብቡ !
#NBE #BBC #Ethiopia
@tikvahethiopia
👍7
#Ethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቀደም ሲል በ38 የገቢ ንግድ ሸቀጦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ መነሳቱን በዛሬው ዕለት አሳውቋል።
ወደ ውጭ የሚደረግ የካፒታል ሂሳብ ፍስት እንደ በፊቱ የተገደበ እንደሆነ የውጭ ምንዛሪ ገበያው ለገቢ ሸቀጦችና አገልግሎቶች ነጻ መሆኑንም ገልጿል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀደም " ቅድሚያ የማይሰጣቸው " ተብለው የተለዩ 38 ዓይነት ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ እግድ ጥሎ የነበረው የህገወጥ የምንዛሬ ገበያውን ይበልጥ ለማውረድ በማሰብ እንደነበር መገለጹ የሚዘነጋ አይደለም።
በወቅቱ 2014 ዓ/ም ላይ የአንድ የአሜሪካ ዶላር በባንክ ምንዛሬ 50 ብር ነበር ፤ አሁን ከ76 ብር ተሻግሯል።
አሁን እገዳው ተነስቶላቸዋል ከተባሉት 38ቱ የገቢ ንግድ ሸቀጦች ውስጥ ፦
➡️ የተገጣጠሙ የቤት አውቶሞቢሎች እና ባለ 3 እግር ተሽከርካሪዎች (የነዳጅ)
➡️ የተገጣጠሙ የሞተር ሳይክሎች
➡️ አርቴፊሻል ጌጣጌጦች
➡️ የታሸጉ ምግቦች
➡️ የተለያዩ የጸጉር ጌጣጌጦች
➡️ ከሴራሚክ እና ፖርስሊን የተዘጋጁ የቤት እቃዎች
➡️ የውበት ወይም የመኳካያ ዝግጅቶች
➡️ ሽቶዎች
➡️ የቤት እና የቢሮ እቃዎች ይገኙበታል።
(ወደ ሀገር እንዳይገቡ እግድ ተጥሎባቸው የነበሩ የገቢ ንግድ ሸቀጦችን ዝርዝር ከላይ ይመልከቱ)
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ቀደም ሲል በ38 የገቢ ንግድ ሸቀጦች ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ መነሳቱን በዛሬው ዕለት አሳውቋል።
ወደ ውጭ የሚደረግ የካፒታል ሂሳብ ፍስት እንደ በፊቱ የተገደበ እንደሆነ የውጭ ምንዛሪ ገበያው ለገቢ ሸቀጦችና አገልግሎቶች ነጻ መሆኑንም ገልጿል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀደም " ቅድሚያ የማይሰጣቸው " ተብለው የተለዩ 38 ዓይነት ምርቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ እግድ ጥሎ የነበረው የህገወጥ የምንዛሬ ገበያውን ይበልጥ ለማውረድ በማሰብ እንደነበር መገለጹ የሚዘነጋ አይደለም።
በወቅቱ 2014 ዓ/ም ላይ የአንድ የአሜሪካ ዶላር በባንክ ምንዛሬ 50 ብር ነበር ፤ አሁን ከ76 ብር ተሻግሯል።
አሁን እገዳው ተነስቶላቸዋል ከተባሉት 38ቱ የገቢ ንግድ ሸቀጦች ውስጥ ፦
➡️ የተገጣጠሙ የቤት አውቶሞቢሎች እና ባለ 3 እግር ተሽከርካሪዎች (የነዳጅ)
➡️ የተገጣጠሙ የሞተር ሳይክሎች
➡️ አርቴፊሻል ጌጣጌጦች
➡️ የታሸጉ ምግቦች
➡️ የተለያዩ የጸጉር ጌጣጌጦች
➡️ ከሴራሚክ እና ፖርስሊን የተዘጋጁ የቤት እቃዎች
➡️ የውበት ወይም የመኳካያ ዝግጅቶች
➡️ ሽቶዎች
➡️ የቤት እና የቢሮ እቃዎች ይገኙበታል።
(ወደ ሀገር እንዳይገቡ እግድ ተጥሎባቸው የነበሩ የገቢ ንግድ ሸቀጦችን ዝርዝር ከላይ ይመልከቱ)
@tikvahethiopia
👍12❤3👎1
👇👉 358 እና 418 👈👇⁉️
በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 418 መሠረት አቤቱታ አቅራቢ በዋናው ፍርድ ላይ ምንም ዓይነት ክርክር የሌለውና አፈጻጸም እንዲቀጥል ትዕዛዝ በተሰጠበት ንብረት ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን መሆን አለበት፡፡
በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ.358 መሠረት መብቱ የተነካው ወገን ፍርዱን ለሰጠው ፍ/ቤት መቃወሚያ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ. 418 መሠረት አቤቱታ አቅራቢ በዋናው ፍርድ ላይ ምንም ዓይነት ክርክር የሌለውና አፈጻጸም እንዲቀጥል ትዕዛዝ በተሰጠበት ንብረት ላይ መብት አለኝ የሚል ወገን መሆን አለበት፡፡
በፍ/ብ/ሕ/ሥ/ሥ/ቁ.358 መሠረት መብቱ የተነካው ወገን ፍርዱን ለሰጠው ፍ/ቤት መቃወሚያ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
መቃወሚያውን ማቅረብ የሚችሉትም ቀደም ሲል በተደረገው ክርክር ተካፋይ ያልነበሩት ወገኖች ናቸው፡፡
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍10
Forwarded from 🇪🇹የሕግ ጉዳይ
ECA Fellowship Advert - 2025_Eng (1).pdf
118.5 KB
🌍✨ Calling all young African professionals!
The United Nations Economic Commission for Africa (ECA) is inviting applications for the ECA Fellowship Program. Don't miss this incredible opportunity to make a difference in various thematic areas. Apply now!
The United Nations Economic Commission for Africa (ECA) is inviting applications for the ECA Fellowship Program. Don't miss this incredible opportunity to make a difference in various thematic areas. Apply now!
👍5❤1
FSCCD-Vol1-25-AregayG.pdf
10.7 MB
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት
የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ
ቅጽ 01-25
የካቲት 2015ዓ/ም
አዘጋጁ
አረጋይ ገ/እግዚአብሄር (LLB, LLM)
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎች ማውጫ
ቅጽ 01-25
የካቲት 2015ዓ/ም
አዘጋጁ
አረጋይ ገ/እግዚአብሄር (LLB, LLM)
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
👍11👏1
ሁሉን አቀፍ የአካል ጉዳተኞች አዋጅ እንዲጸድቅ የሚጠይቅ ሪፖርት
ለተ.መ.ድ ሰብአዊ መብት ምክርቤት ቀረበ!
ይህ ሪፖርት በኢትዮጵያ የሕግ ባለሞያ አካል ጉዳተኞች ማህበር እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ አይነስውራን ማህበር በጋራ ተዘጋጅቶ ለተ.መ.ድ ሰብአዊ መብቶች ምክርቤት የቀረበ ሲሆን፤ የማህበራቱ የጋራ ሪፖርት በየግዜው እየጨመረ የመጣውን በአካል ጉዳተኞች ላይ የሚፈጸመውን የመብት ጥሰት በተጨባጭ ማስረጃዎች አስደግፎ በመተንተን፣ በአጥፊዎች ላይ አስተዳደራዊ እና ሕጋዊ ተጠያቂነት እንዲሰፍን ይጠይቃል። የጋራ ሪፖርቱ የኢትዮጵያ መንግስት፣ በእኩልነት መብት እና ከአድልዎ በመጠበቅ መብት፤ በትምህርት፣ በጤና እና በሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች መብቶች፤ በሥራ እና በቅጥር መብት፤ እንዲሁም ተደራሽነትን በተመለከተ የህግ ማሻሻያዎች እንዲያደርግ ይጠይቃል። ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ መንግስት የተባበሩት መንግስታት የአካል ጉዳተኞች ስምምነት ተጨማሪ ፕሮቶኮልን እንዲቀበል፤ የአፍሪካ የአካል ጉዳተኞችን ፕሮቶኮል እንዲቀበል እንዲሁም ሁሉን አቀፍ የአካል ጉዳተኞች አዋጅን የአካል ጉዳተኞችን ማህበራት ጉልህ ተሳትፎ ባረጋገጠ ሁኔታ እንዲወጣ ምክረሀሳብ ያቀርባል።
በጋራ ሪፖርቱ ውስጥ የተመላከቱ ቁልፍ ምክረሀሳቦች በአራተኛው ሑሉን አቀፍ ወቅታዊ ግምገማ (UPR) መድረክ በተ.መ.ድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት እንደምክረሀሳብ ሖነው በምክር ቤቱ ሀገራት እንዲነሱ ለማስቻል ኢንባሲያቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ሀገራት ሪፖርቱን ተደራሽ የማድረግ ስራ እና በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ እና ግንዛቤ እንዲያገኙ ጠንካራ ተግባራጥ በትኩረት በመከናወን ላይ ይገኛሉ።
ከ Ethiopian center for disability and development (ECDD)
ለተ.መ.ድ ሰብአዊ መብት ምክርቤት ቀረበ!
ይህ ሪፖርት በኢትዮጵያ የሕግ ባለሞያ አካል ጉዳተኞች ማህበር እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ አይነስውራን ማህበር በጋራ ተዘጋጅቶ ለተ.መ.ድ ሰብአዊ መብቶች ምክርቤት የቀረበ ሲሆን፤ የማህበራቱ የጋራ ሪፖርት በየግዜው እየጨመረ የመጣውን በአካል ጉዳተኞች ላይ የሚፈጸመውን የመብት ጥሰት በተጨባጭ ማስረጃዎች አስደግፎ በመተንተን፣ በአጥፊዎች ላይ አስተዳደራዊ እና ሕጋዊ ተጠያቂነት እንዲሰፍን ይጠይቃል። የጋራ ሪፖርቱ የኢትዮጵያ መንግስት፣ በእኩልነት መብት እና ከአድልዎ በመጠበቅ መብት፤ በትምህርት፣ በጤና እና በሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች መብቶች፤ በሥራ እና በቅጥር መብት፤ እንዲሁም ተደራሽነትን በተመለከተ የህግ ማሻሻያዎች እንዲያደርግ ይጠይቃል። ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ መንግስት የተባበሩት መንግስታት የአካል ጉዳተኞች ስምምነት ተጨማሪ ፕሮቶኮልን እንዲቀበል፤ የአፍሪካ የአካል ጉዳተኞችን ፕሮቶኮል እንዲቀበል እንዲሁም ሁሉን አቀፍ የአካል ጉዳተኞች አዋጅን የአካል ጉዳተኞችን ማህበራት ጉልህ ተሳትፎ ባረጋገጠ ሁኔታ እንዲወጣ ምክረሀሳብ ያቀርባል።
በጋራ ሪፖርቱ ውስጥ የተመላከቱ ቁልፍ ምክረሀሳቦች በአራተኛው ሑሉን አቀፍ ወቅታዊ ግምገማ (UPR) መድረክ በተ.መ.ድ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት እንደምክረሀሳብ ሖነው በምክር ቤቱ ሀገራት እንዲነሱ ለማስቻል ኢንባሲያቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ሀገራት ሪፖርቱን ተደራሽ የማድረግ ስራ እና በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ እና ግንዛቤ እንዲያገኙ ጠንካራ ተግባራጥ በትኩረት በመከናወን ላይ ይገኛሉ።
ከ Ethiopian center for disability and development (ECDD)
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
👍9
እውነት እና እውነትን ብቻ መመስከር
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
በነዚህ ሂደቶች ውስጥ ፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስ፣ የሕግ ባለሞያዎች ሥራዬ ብለው የሚወጧቸው ሚናዎች አሉ፡፡ ሌሎቻችን ደግሞ እንደ አንድ የሕብረተስቡ አባል እውነት እንዲወጣ ስለጉዳዩ ምናውቀውን ለሕግ አካል የመግለፅ የህሊና ብሎም እንደየሁኔታው የሕግ ግዴታ አለብን፡፡
በማንኛውም የሙግት ሂደት ላይ እውነቱ የሚነጥረው ስለ አከራካሪው ጉዳይ በቀጥታም ሆነ በሌላ መልኩ የሚያውቁ ሰዎች በሚሰጡት ማስረጃ ነው፡፡
ከነዚህ የማስረጃ ዓይነቶች ውስጥ አንዱ የሕብረተሰቡ አባላት ስለጉዳዩ ያዩትን፣ የሰሙትን ወይም በተለያየ መንገድ ያወቁትን ነገር በተመለከተ የሚሰጡት የነባሪነት፣ የእማኝነት ወይም የምስክርነት ቃል ነው፡፡
ማንኛችንም ነባሪ በነበርንበት የፍትሐ-ብሔር ጉዳይ ላይ ለፍትሕ ስንል ነገሩን በእማኝነት ማረጋገጥ ብሎም ወንጀል ከተፈፀመ ለሚመለከተው አካል የማሳወቅ ሕጋዊ ግዴታችንን መወጣቱና የሕግ አካል ሲጠይቀን የምናውቀውን በትክክል መግለፅ ማህበረሰቡ ውስጥ ወንጀል እንዳይስፋፋ፤የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥና ጥፋተኞች ለሕግ እንዲቀርቡ የምናደርገው ማህበራዊና ሕሊናዊ ግዴታችንም ጭምር ነው፡፡
በተለይ አንዳንድ ወንጀሎችን ዓይቶ እንዳላየ ማለፍ በራሱ ብቻውን በሕግ ያስጠይቃል፡፡ ሆኖም ግን ማንኛውም ሰው በማስረጃነት ቀርቦበት ሊያስወነጅለው በሚችል ጉዳይ ላይ ግን በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 19 (5) መሰረት የወንጀል ጥቆማ እንዲያቀርብ ወይም ምስክርነት እንዲሰጥ አይገደድም፡፡....... ይቀጥላል👇👇
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ፍትሕ እንዳትዛባና ሕግ እንዲከበር የሚፈልግ ዜጋ በወንጀልም ሆነ በፍትሐ-ብሔር የክስ ሂደት ላይ የሚያውቀውን ነገር በእውነት መመስከር አለበት።
በነዚህ ሂደቶች ውስጥ ፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስ፣ የሕግ ባለሞያዎች ሥራዬ ብለው የሚወጧቸው ሚናዎች አሉ፡፡ ሌሎቻችን ደግሞ እንደ አንድ የሕብረተስቡ አባል እውነት እንዲወጣ ስለጉዳዩ ምናውቀውን ለሕግ አካል የመግለፅ የህሊና ብሎም እንደየሁኔታው የሕግ ግዴታ አለብን፡፡
በማንኛውም የሙግት ሂደት ላይ እውነቱ የሚነጥረው ስለ አከራካሪው ጉዳይ በቀጥታም ሆነ በሌላ መልኩ የሚያውቁ ሰዎች በሚሰጡት ማስረጃ ነው፡፡
ከነዚህ የማስረጃ ዓይነቶች ውስጥ አንዱ የሕብረተሰቡ አባላት ስለጉዳዩ ያዩትን፣ የሰሙትን ወይም በተለያየ መንገድ ያወቁትን ነገር በተመለከተ የሚሰጡት የነባሪነት፣ የእማኝነት ወይም የምስክርነት ቃል ነው፡፡
ማንኛችንም ነባሪ በነበርንበት የፍትሐ-ብሔር ጉዳይ ላይ ለፍትሕ ስንል ነገሩን በእማኝነት ማረጋገጥ ብሎም ወንጀል ከተፈፀመ ለሚመለከተው አካል የማሳወቅ ሕጋዊ ግዴታችንን መወጣቱና የሕግ አካል ሲጠይቀን የምናውቀውን በትክክል መግለፅ ማህበረሰቡ ውስጥ ወንጀል እንዳይስፋፋ፤የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥና ጥፋተኞች ለሕግ እንዲቀርቡ የምናደርገው ማህበራዊና ሕሊናዊ ግዴታችንም ጭምር ነው፡፡
በተለይ አንዳንድ ወንጀሎችን ዓይቶ እንዳላየ ማለፍ በራሱ ብቻውን በሕግ ያስጠይቃል፡፡ ሆኖም ግን ማንኛውም ሰው በማስረጃነት ቀርቦበት ሊያስወነጅለው በሚችል ጉዳይ ላይ ግን በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 19 (5) መሰረት የወንጀል ጥቆማ እንዲያቀርብ ወይም ምስክርነት እንዲሰጥ አይገደድም፡፡....... ይቀጥላል👇👇
👍6
................👇👇👇👇👇
👉በወንጀልም ሆነ በፍትሐ-ብሔር ጉዳዮች ላይ ለምስክርነት ስንጠራም እነኚህን ጉዳዮች ልብ ማለት እና ሕግ የጣለብንን ግዴታ መወጣት ይጠበቅብናል።
1.መጥሪያን መቀበል
የሚላክልን መጥሪያ ለምን ጉዳይ፣ መቼ እና የት እንደተጠራን ይገልፅልናል። ስለ ጉዳዩ እንኳን ባናውቅ የተላከልንን መጥሪያ አልቀበልም ማለት አይገባም፡፡
ፍርድ ቤቱ መጥሪያ አልቀበልም ማለታችንን ካረጋገጠ ታስረን በግድ እንድንቀርብ ትዕዛዝ ሊያስትላልፍብን ይችላል። ስለዚህ ግልፅ ያልሆነልን ወይም መጥሪያው አይመለከተኝም የምንል ከሆነ መጥሪያውን ተቀብለን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት ቀርበን ማስረዳት ወይም ማጣራቱ ተገቢ ነው።
2.ቀጠሮ ማክበር
ማንኛውም መጥሪያ ከደረሰን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት በፍርድ ቤቱ መገኘት አለብን። በፍርድ ቤቱ ስንጠራም በአካል መቅረብ እና መቅረባችንን ማሳወቅ አለብን። ፍርድ ቤቱ ሳያሰናብተንም ችሎቱን ለቅቀን መሄድ አንችልም፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፡- 👇👇👇👇👇👇👇
https://www.ebc.et/newsdetails.aspx?newsid=7390
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👉በወንጀልም ሆነ በፍትሐ-ብሔር ጉዳዮች ላይ ለምስክርነት ስንጠራም እነኚህን ጉዳዮች ልብ ማለት እና ሕግ የጣለብንን ግዴታ መወጣት ይጠበቅብናል።
1.መጥሪያን መቀበል
የሚላክልን መጥሪያ ለምን ጉዳይ፣ መቼ እና የት እንደተጠራን ይገልፅልናል። ስለ ጉዳዩ እንኳን ባናውቅ የተላከልንን መጥሪያ አልቀበልም ማለት አይገባም፡፡
ፍርድ ቤቱ መጥሪያ አልቀበልም ማለታችንን ካረጋገጠ ታስረን በግድ እንድንቀርብ ትዕዛዝ ሊያስትላልፍብን ይችላል። ስለዚህ ግልፅ ያልሆነልን ወይም መጥሪያው አይመለከተኝም የምንል ከሆነ መጥሪያውን ተቀብለን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት ቀርበን ማስረዳት ወይም ማጣራቱ ተገቢ ነው።
2.ቀጠሮ ማክበር
ማንኛውም መጥሪያ ከደረሰን በቀጠሮው ቀንና ሰዓት በፍርድ ቤቱ መገኘት አለብን። በፍርድ ቤቱ ስንጠራም በአካል መቅረብ እና መቅረባችንን ማሳወቅ አለብን። ፍርድ ቤቱ ሳያሰናብተንም ችሎቱን ለቅቀን መሄድ አንችልም፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፡- 👇👇👇👇👇👇👇
https://www.ebc.et/newsdetails.aspx?newsid=7390
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
www.ebc.et
እውነት እና እውነትን ብቻ መመስከር
ፍትሕ እንዳትዛባና ሕግ እንዲከበር የሚፈልግ ዜጋ በወንጀልም ሆነ በፍትሐ-ብሔር የክስ ሂደት ላይ የሚያውቀውን ነገር በእውነት መመስከር አለበት።
በነዚህ ሂደቶች ውስጥ ፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስ፣ የሕግ ባለሞያዎች ሥራዬ ብለው የሚወጧቸው ሚናዎች አሉ፡፡ ሌሎቻችን ደግሞ እንደ አንድ የሕብረተስቡ አባል እውነት እንዲወጣ ስለጉዳዩ ምናውቀውን ለሕግ አካል የመግለፅ የህሊና ብሎም እንደየሁኔታው የሕግ ግዴታ አለብን፡፡…
በነዚህ ሂደቶች ውስጥ ፍርድ ቤቶች፣ ፖሊስ፣ የሕግ ባለሞያዎች ሥራዬ ብለው የሚወጧቸው ሚናዎች አሉ፡፡ ሌሎቻችን ደግሞ እንደ አንድ የሕብረተስቡ አባል እውነት እንዲወጣ ስለጉዳዩ ምናውቀውን ለሕግ አካል የመግለፅ የህሊና ብሎም እንደየሁኔታው የሕግ ግዴታ አለብን፡፡…
👍12❤1
በጊዜው ካልተጠቀምንበት የመውረስ መብትም ሆነ የመጠቀሚያ ጊዜው እንደሚያልፍ ያውቃሉ?
Anonymous Poll
16%
አላውቅም
48%
አውቃለሁ በይርጋ ይታገዳል
10%
አውቃለሁ ግን በስንት አመት እንደሆነ አላውቅም
26%
አውቃለሁ ግን ተጨማሪ ማብራሪያ ስለ ውርስ እፈልጋለሁ
👍7
ከአለሕግ ከፍትሐ ብሔር ሕግ ከሚከተሉት
የትኛው መጽሐፍ ላይ ማብራሪያ ይፈልጋሉ❓
የትኛው መጽሐፍ ላይ ማብራሪያ ይፈልጋሉ❓
Anonymous Poll
12%
አንደኛ(1ኛ): መጽሐፍ ስለ ' ሰዎች " ከአንቀጽ 1_549
16%
ሁለተኛ(2ኛ) መጽሐፍ ፡ ስለቤተ ዘመድና ስለ ውርስ ( አወራረስ ) ስለ ሥጋ ዝምድናና ስለ ጋብቻ ዝምድና ከአንቀጽ 550_1125
21%
ሦስተኛ (3ኛ) መጽሐፍ ስለ ንብረት ስለ ንብረት በጠቅላላውና ስለ ይዞታ ከአንቀጽ 1126_1674
17%
አራተኛ (4ኛ) መጽሐፍ ስለ ግዴታዎች - ከአንቀጽ 1675_2265 ስለ ውሎች በጠቅላላው
19%
አምስተኛ (5ኛ) መጽሐፍ " ስለ ልዩ ውሎች ከአንቀጽ 2266_3367 መብቶች ማስተላለፍን ስለሚመለከቱ ውሎች
15%
ስለ ሌላ ጠቅላላ የሕግ እውቀት
❤4👍4