አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.86K photos
25 videos
1.86K files
3.58K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
የ358 መቃወሚያ.pdf
848.8 KB
የ358 መቃወሚያ.pdf
ክርክሩ የውርስ ከሆነ ወራሽ የሆነ ሰው ከዚህ ፊት ክርክር በፍርድ ቤት መኖሩን ቢያውቅም ክርሩን ታውቃለህ ተብሎ በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 ያቀረበው አቤቱታ ውድቅ ሊደረግ አይገባም።
#ethiolawtips
👍15
👍10
በግል አቤቱታ አቅራቢነት የሚያስቀጡ
እና በወንጀል ክስ አቅራቢነት
የሚያስቀጡ ወንጀሎች ልዩነት


ወንጀሎች ክብደታቸውን እና የሚያስከትሉትን ጉዳት መነሻ በማድረግ በግል አቤቱታ አቅራቢነት የሚያስከስሱ እና በወንጀል ክስ አቅራቢነት የሚያስከስሱ (የግል አቤቱታ የማያስፈልጋቸው) ተብለው በሁለት ሊከፈሉ ይችላሉ፡፡ እነዚህ የወንጀል ዓይነቶች በክብደታቸው፣ በሚያስከትሉ ጉዳት መጠን እንዲሁም ከወንጀል ጥቆማ ጀምሮ እስከ ክርክር ሂደት ልዩነቶች አሏቸው፡፡ ይኸውም

• በግል አቤቱታ የሚያስቀጡ ወንጀሎች በባህሪያቸው ቀላልና
ጉዳታቸው በግለሰቦች ላይ ተወስኖ የሚቀር ሲሆን በወንጀል ክስ አቅራቢነት የሚያስጠይቁት ግን ከባድ፣ ውስብስብና ከግለሰብ አልፈው በሕዝብና በሀገር ላይ ጉዳት የሚያስከትሉ ናቸው፡፡ ለምሳሌ ስድብ፣ ዛቻ፣ ስም ማጥፋትና የመሳሰሉት በተበዳይ የግል አቤቱታ አቅራቢነት የሚያስከስሱ ወንጀሎች ሲሆኑ ውንብድና፣ ሽብርተኝነት፣ ሙስና፣ ግድያና የመሳሰሉት ወንጀሎች ደግሞ በወንጀል ክስ አቅራቢነት (በማንኛውም ሰው ጠቋሚነት) የሚያስከስሱ ወንጀሎች ናቸው፡፡

• በግል አቤቱታ አቅራቢነት ብቻ የሚያስቀጣ መሆኑ በወንጀል ሕጉ ልዩ ክፍል ወይም በሌላ ማሟያ የወንጀል ሕግ ተደንግጎ በተገኘ ጊዜ በግል ተበዳይ ወይም በሕጋዊ ወኪሉ አቤቱታ ካልቀረበ በቀር የወንጀል ክስ ማቅረብ እንደማይቻል በወንጀል ሕጉ አንቀፅ 212 ስር ተደንግጓል፡፡

በሌላ በኩል በባህሪያቸው ከግላዊ ይልቅ ህብረተሰባዊ ጉዳቶችን የሚያስከትሉ፣ የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥሉ ወንጀሎችን በሚመለከት ጥቆማዎችንና መረጃዎችን ለሚመለከተው አካል መስጠት የሁሉም ዜጎች መብትም ኃላፊነትም ነው፡፡ ሆኖም ከባድ ወንጀሎችን ለሚመለከተው አካል ማሳወቅ ግዴታ ሆኖ የሚደነገግባቸው ሁኔታዎችም አለ፡፡ ለአብነትም የሽብር ወንጀልን በተመለከተ ያወቀውን ለሚመለከተው አካል ማሳወቅ ግዴታ ሲሆን ይህን ግዴታ አለመወጣት የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር በወጣው አዋጅ ቁጥር 1176/2012 አንቀፅ 15 መሰረት የወንጀል ተጠያቂነት የሚስከትል ነው፡፡

• ሌላው ልዩነት በግል አቤቱታ የሚያስቀጡ ወንጀሎች በዕርቅ
ሊቋረጡ የሚችሉ ሲሆን በማንኛውም ሰው በሚቀርቡ ጥቆማዎች መሰረት በተመሰረተ ክስ ግን የበዳይና ተበዳይ መታረቅ ቅጣት ሲጣል በማቅለያነት ከሚያዝ በስተቀር ክስ ሊያቋርጥ አይችልም፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በግል አቤቱታ የሚያስቀጡ ወንጀሎች ክስ ቀጣይነት በተበዳይ ፍላጎት ላይ የተንጠለጠለ ሲሆን በወንጀል ክስ አቅራቢነት የሚያስጠይቁት ግን የተበዳይ ፍላጎት ተፅኖ አያሳድርባቸውም፡፡
በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት
የፍትህ ሚኒስቴርን
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍102
8,649 በፍቺ ምክንያት ትዳር የተበተነ ሲሆን

በ2016 ዓመት ስንት ትዳር ተበተነ (ፍቺ ) ያልነው መረጃ ወጥቷል :

በአዲስ አበባ :-

* ባለፈው ዓመት በ2015
4 ሺህ 696 በፍቺ ምክንያት ትዳር የተበተነ ሲሆን

* በዚህ ዓመት በ2016 ደሞ
8 ሺህ 949 በፍቺ ምክንያት ትዳር ተብትኗል::

Note: ይህ ቁጥር

* ዝም ብሎ
* እልል ብሎ
* እልምም ብሎ

ትዳሩን ጥሎ

* የጠፋ
* የጠፋችን ሳይቆጠር ነው:
በጉርሻ ፔጅ

በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍75😱3😢3
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የተሻሻሉ የቅጣት እርከኖችን
ይፋ አደረገ


አዲስ አበባ ከተማን በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ፣ጽዱና ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ የአረንጓዴ ስፍራዎች ፣ፓርኮች መንገዶች እና የተለያዩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እየተገነቡ ይገኛሉ፡፡

ይህንን ተከትሎ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነትና የልማቶቹን ዘላቂነት ለማስቀጥል ያግዛሉ የተባሉ አዳዲስ ደንቦች ይፋ ተደርገዋል፡፡

ደንቦችን በተመለከተ የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን እና የአዲስ አበባ ጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡

የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ባለስልጣኑ በጽዳትና ተያያዥ ህገ-ወጥ ተግባራት ዙሪያ ቀድሞ ሲጠቀምበት በነበረው ደንብ ቁጥር 150/2015 ላይ የነበረውን የቅጣት እርከኖቹን በማሻሻል ወደ ተግባር መግባቱን ተናግረዋል።

የቅጣት እርከኖቹን ለህብረተሰቡ ዝርዝር መረጃ በመስጠት በመረጃ እጦት ለቅጣት እንዳይዳረግ ግንዛቤ መፍጠር ይገባል ብለዋል።

በዚህም ከ2ሺ ብር እስከ 100ሺህ ብር የቅጣት እርከኖች በግለሰቦችና በተቋማት ላይ መጣሉን ተናግረዋል።

በዚህም መሠረት :-

*ማንኛውም ሰው ያመነጨውን ደረቅ ቆሻሻ በግቢው ውስጥ በአግባቡ አለመያዝ፤በዓይነት አለመለየት፤ ማዝረክረክ፤ ለጤናና የአካባቢ ገጽታ በሚጎዳ መልኩ ማከማቸት፤ ለግለሰብ 2 ሺህ ብር ለድርጅት 50 ሺህ ብር

*ማንኛውም የጽዳት አገልግሎት ሰጭ ድርጅት/ማህበር ደረቅ ቆሻሻ ሲሰበስብ ገጽታ ካበላሸ 25 ሺህ ብር

*በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት ለደንበኛው ተገቢውን አገልግሎት ካልሰጠ 50 ሺ ብር

*ከጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ እውቅና ውጭ የአገልግሎት ክፍያ ከደንበኛው ከተቀበለ 50 ሺ ብር

*ጊዜያዊ የደረቅ ቆሻሻ ማስቀመጫ ቦታዎችን እስከ 5 ሜትር ዙሪያ ድረስ ጽዱ ካላደረገ 50 ሺ ብር

* ማንኛውም በመንገድ የሚንቀሳቀስ ሰው የሲጋራ ቁርጥራጭ፣ የሶፍት ወረቀት፣ ፌስታል፣ የጫት ገለባ፣ የፍራፍሬ ተረፈ-ምርቶች፣የትራንስፖርት ቲኬት፣የሞባይል ካርዶችን፣ የማስቲካና ከረሜላ ሽፋኖች፣ የመሳሰሉት ጥቃቅን ደረቅ ቆሻሻን ባልተፈቀደ ቦታ ወይም በፓርኮች፣ በአረንጓዴ ቦታ፣ በኮሪደር ከጣለ 2 ሺ ብር

*ከመኖሪያ ቤት ወይም ከድርጅት ግቢ ውጭ ያለውን የአካባቢ ንጹህና አረንጓዴ አድርጎ አለመጠበቅ ከመኖሪያ ቤት አጥር ግቢ ውጭ እስከ 5 ሜትር ርቀት አለማጽዳት፤20 ሺ ብር

*ከድርጅት/ተቋም አጥር ግቢ ውጭ እስከ 10 ሜትር አለማጽዳት፤ 100 ሺ ብር

*ወቅታዊና ልዩ ዝግጅት አከናውኖ በዓሉ ሲጠናቀቅ በዕለቱና ወዲያው ዝግጅቱ የተከናወነበትን አካባቢ ከቆሻሻ ያላጸዳ የፕሮግራሙ አዘጋጅ፤ 50 ሺ ብር

*ዓመታዊ፤ ወርሃዊና ሳምንታዊ የእምነት በዓላት ሲከናወኑ ዝግጅቱ ሲጠናቀቅ የዝግጅቱ ባለቤት በዕለቱና ወዲያው አካባቢውን ካላጸዳ፤20 ሺ ብር የሚቀጡ መሆኑም ተመላክቷል::
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍122
Draft Federal Attorneys Tax Payment Research FINAL.pdf
1.6 MB
በፌደራል የጥብቅና ስራ የግብ
ስርዐት የህግና አተገባበር መፍትሄዎች
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍4
አለሕግ የብዙዎች ምሳሌ እና ዋና የሕግ መረጃ ምንጭ ሁኖ ይቀጥላል
👍102
Fresh Graduate - CARE Ethiopia would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post.

Position:1. Intern - Program Officer

Salary: 216$

Position:2. Gender Intern

Salary: 216$

How to Apply                
   👇👇👇                    
https://ethiolatestjobs.com/2024/07/25/care-ethiopia-for-fresh-graduates/
Deadline: Aug 25, 2024
Wallet Microfinance Institution would like to invite qualified and competent applicants to apply for the following vacant post.

Education: Law, Accounting and Finance, Management, and Business Administration field of studies.

How to Apply                   
👇👇👇                       
https://shegerjobs.com/2024/07/25/wallet-microfinance-institution-vacancy/
Deadline: Aug 01, 2024
👍2
ከጋብቻ ውጭ መወለድ ወይም
የጉዲፈቻ ልጅ መሆን ለወራሸነት የማይገባ አያደርጉም፡፡ 👈👈👈👈
ህጋዊ ወራሽ ነሽ /ወራሽ ነህ🛑

አማራጭ የሕግ እውቀት🔴

ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!

በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍3
"ዜጎች የብሔራዊ መታወቂያን በመጠቀም አገልግሎት የማግኘት መብት አላቸው" የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም

 “በፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት አንሰጥም" የሚሉ ተቋማት የወንጀል ኃላፊነት እንዳለባቸው ሊያውቁ ይገባል ሲል የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ።

የኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያ አዋጅ 1284/2015 ማንነትን በማረጋገጥ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ተቋማት የብሔራዊ መታወቂያን በመጠቀም ሊሰጡ እንደሚገባቸው ተደንግጓል።

የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የሕግና ፖሊሲ ክፍል ኃላፊ ጋብሬላ አብርሃም "አንዳንድ ተቋማት በተለይም የመንጃ ፈቃድ ትምህርት የሚሰጡ ተቋማት በፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት አንጠቀምም የሚሉ አሉ” ሲሉ አንስተው ይህንን የሚያደርጉ ግለሰቦችና ተቋማት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ይገባል ብለዋል። (ኢፕድ)

በጠበቃና የሕግ አማካሪ 0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍7😁2
Forwarded from ሕግ ቤት
"Wishing the Bahir Dar University School of Law team the best of luck at the 2024 Nuremberg International Moot Court Competition! May your arguments be compelling, your teamwork flawless, and your passion shine bright. Go make history!"
#MekashChane
#TigistDerib
#EssubalewMola #EndryasGetachew #TegegneZergaw
https://t.me/LawSchoolStudents
19👍7👏2🔥1
በሕግ አስከባሪ አካላት ያለአግባብ ጉዳት የደረሰበት ሰው ምን መፍትሔ አለው? /የሕግ ጉዳይ/

አንድ የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ሹም (ፖሊስን ይጨምራል) የሥራ ጥፋት ፈጽሞ በሰው ላይ ጉዳት ካደረሰ መንግሥት ካሳ የመክፈል ግዴታ አለበት።(የፍሕቁ 2126 /2/)። ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ሹም የሚፈጽመው ጥፋት ደግሞ የሥራ ጥፋት ነው ተብሎ ይገመታል።(የፍሕቁ 2127 /3/)። ስለዚህ ፖሊስ ወንጀል ለመፈጸሙ ምክንያታዊ ጥርጣሬ ሳይኖረው ሰው ቢይዝ፣ ፍርድ ቤት ሳይፈቅድለት ከ48 ሰዓት በላይ ሰው በእስር ቢያቆይ፣ ወይም በእስረኞች ላይ ድብደባ ቢፈጽም የሥራ ጥፋት ነው ማለት ነው። ለዚህ የፖሊስ ጥፋት መንግሥት ማለትም የፖሊስ ተቋም ፍትሐብሔራዊ ሀላፊነት ይኖርበታል ማለት ነው። ለተጎጂዎች ካሳ ለመክፈል ይገደዳል። ይህ በተግባር ሲሠራበት ባይታይም ሕጉ የሚለው ይህንን ነው።

በተመሳሳይ ዐቃቤ ሕግም ማስረጃ ወይም ሕግ ሳይኖር ሰው ያለአግባብ ቢከስ የሥራ ጥፋት ነው። ስለዚህ መሥሪያ ቤቱ ካሳ ለመክፈል ይገደዳል። ነገርግን ፖሊስ ካሰባሰበው ማስረጃ አንጻር ዐቃቤሕግ በበቂ ምክንያት ከከሰሰ እና ተከሳሹ ተከላክሎ ቢወጣ በፖሊስም ሆነ ዐቃቤ ሕግ በኩል የተፈጸመ ሙያዊ ጥፋት አለ ለማለት አይቻልም። በተግባር ብዙም ባይሠራበትም ሕጉ ይሄው ነው።

ሌላው ሠራተኛው ወይም ሹሙ የሥራ ሳይሆን የግል ጥፋት የፈጸመ እንደሆነ በፍሕቁ 2126 /3/ መሠረት መንግሥት ከሀላፊነት ነጻ ቢሆንም ሹሙ ወይም ሠራተኛው ግን ለግል ጥፋቱ ከመጠየቅ ከለላ የሚሰጠው ሕግ የለም። ስለዚህ አንደኛ ነገር ሁልጊዜ የተፈጸመው ጥፋት የሥራ ጥፋት ነው ተብሎ ይገመታል። ሁለተኛ ነገር ለተፈጸመው የሥራ ጥፋት መንግሥት ካሳ ይከፍላል። ሦስተኛ ጥፋቱ የሹሙ ወይም የሠራተኛው የግል ጥፋት ሆኖ ቢገኝ እንኳን በግሉ ከመጠየቅ አያመልጥም። በእርግጥ መንግሥት ካሣ የከፈለ እንደሆነ የከፈለውን ካሳ ጥፋቱን ከፈጸመው ፖሊስ ወይም ዐቃቤ ሕግ በግል የመጠየቅ መብት አለው።

አሁን ይሄ በፖሊስና ዐቃቤ ሕግ ላይ ሲተገበር አይሰተዋልም እንጂ ቢተገበር ምን ይጎድለዋል ?
በጠበቃና የሕግ አማካሪ #0920666595
#ጠበቃ #ሚኪያስመላክ #MikiasMelak
አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆👆

👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties

👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/

👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig

👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
👍81
በአማራ ክልልበማከላዊ ጎንደር ዞን አለፋ ወረዳ ስር የሚገኙ የጤና ባለሙያወች ለ 15 ወር ያክል የትርፍሰአት ክፍያ አልከፍለን ሲሉ ክስ መሰረትን የሲቢል ሰርቢስ ፍ \ቤት ካልተከፈላቸዉ ቀን አንስቶ ይከፈላቸዉ ቢልም አልከፍለን አሉ አፈፃፀም ለወረዳ ፍ/ቤት አመጣን የወረዳዉ አስተዳዳሪ እንዳይከፈል አደረገ ዳኛዋ አካዉት ሲዘጋ ለምን ተዘጋ በማለት ዳኛዋን በብዙ መንገድ እየጨቆነ አልከፈል አለ
ጎንደር ጎበዝ ጠበቃ
ጤና ይቅደም‼️ ፍትህ ለጤና ባለሞያዎች