#update: " የ5 አመት ህፃን የደፈረው ግለሰብ ላይ ክስ መስርታ #በ6ወር እስራት እንዲቀጣ ያስደረገችው ዐቃቤ ህግ ከስራ ታግዳለች " የቤንሻንጉል ክልል ፍትህ ቢሮ
በመተከል ዞን ወንበራ ወረዳ የ5 ዓመት ህፃን ልጅ ላይ በተፈፀመ የመድፈር ወንጀል የወንበራ ወረዳ ዐቃቤ ህግ በወንጀል ፈፃሚዉ ላይ ክስ መስርቶ ክርክር ከተደረገበት በኋላ የወንበራ ወረዳ ፍ/ቤት ጥፋተኛ የተባለዉን ግለሰብ #በ6ወር እስራት እንዲቀጣ መወሰኑ ይታወሳል።
የቤንሻጉል ክልል ፍትህ ቢሮ የቅጣት ዉሳኔዉ ከተፈፀመዉ ወንጀል አንፃር አስተማሪነቱ አጠያያቂ እንደሆነና ለቅጣቱ ማነስ እንደ ምክንያትነት የሚጠቀሰዉ የክሱ አመሰራረት ክፍተት መሆኑን መገንዘቡን ገልጿል።
እናም የፍትህ ቢሮው የታችኛዉን መዋቅር ባሳተፈ መልኩ ዉጤታማ ስራ ሰርቶ የማስተካከያና የእርምት እርምጃ እስከሚሰጥ ድረስ ክሱን የመሰረቱት የወንበራ ወረዳ ዐቃቤ ህግ የሆኑት ወ/ሪት ዘወትር አበበ ቡሩሶ ከመጋቢት 20/2016 ዓ/ም ጀምሮ ከስራ ታግደው የሚሰጠዉን ዉሳኔ እንዲጠባበቁ ተወስኗል።
ምንም እንኳን ዐቃቤ ህግ በተሰጠዉ ዉሳኔ ይግባኝ የጠየቀ ቢሆንም ለተፈፀመዉ ወንጀል ተገቢዉን ዉሳኔ ከማሰጠት አኳያ በክስ አመሰራረቱ ላይ የተፈጠረዉን ክፍተት በጥናት ላይ ተመስርቶ በማረም ተገቢ እና ተመጣጣኝ ዉሳኔ ለማሰጠት እንደሚሰራም የፍትህ ቢሮው ገልጿል።
#TikvahethMagazine
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ::
0920666595
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
በመተከል ዞን ወንበራ ወረዳ የ5 ዓመት ህፃን ልጅ ላይ በተፈፀመ የመድፈር ወንጀል የወንበራ ወረዳ ዐቃቤ ህግ በወንጀል ፈፃሚዉ ላይ ክስ መስርቶ ክርክር ከተደረገበት በኋላ የወንበራ ወረዳ ፍ/ቤት ጥፋተኛ የተባለዉን ግለሰብ #በ6ወር እስራት እንዲቀጣ መወሰኑ ይታወሳል።
የቤንሻጉል ክልል ፍትህ ቢሮ የቅጣት ዉሳኔዉ ከተፈፀመዉ ወንጀል አንፃር አስተማሪነቱ አጠያያቂ እንደሆነና ለቅጣቱ ማነስ እንደ ምክንያትነት የሚጠቀሰዉ የክሱ አመሰራረት ክፍተት መሆኑን መገንዘቡን ገልጿል።
እናም የፍትህ ቢሮው የታችኛዉን መዋቅር ባሳተፈ መልኩ ዉጤታማ ስራ ሰርቶ የማስተካከያና የእርምት እርምጃ እስከሚሰጥ ድረስ ክሱን የመሰረቱት የወንበራ ወረዳ ዐቃቤ ህግ የሆኑት ወ/ሪት ዘወትር አበበ ቡሩሶ ከመጋቢት 20/2016 ዓ/ም ጀምሮ ከስራ ታግደው የሚሰጠዉን ዉሳኔ እንዲጠባበቁ ተወስኗል።
ምንም እንኳን ዐቃቤ ህግ በተሰጠዉ ዉሳኔ ይግባኝ የጠየቀ ቢሆንም ለተፈፀመዉ ወንጀል ተገቢዉን ዉሳኔ ከማሰጠት አኳያ በክስ አመሰራረቱ ላይ የተፈጠረዉን ክፍተት በጥናት ላይ ተመስርቶ በማረም ተገቢ እና ተመጣጣኝ ዉሳኔ ለማሰጠት እንደሚሰራም የፍትህ ቢሮው ገልጿል።
#TikvahethMagazine
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ::
0920666595
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
በሺዎች የሚቆጠር Subscriber የነበረው የዩቱብ አካውንታችን ስለተዘጋብን
እንደአዲስ የቢዚህ አካውንት የምንመጣው በመሆኑ #Subscribe በማድረግ ተባበሩን።
👇👇👇👇👇
#አለሕግ እናመሰግናለን
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
በእርግጥም በተሻለ ሁኔታ በቅርቡ አለሕግ የተሰኘው ዝግጅታችን ይጀምራል።
እንደአዲስ የቢዚህ አካውንት የምንመጣው በመሆኑ #Subscribe በማድረግ ተባበሩን።
👇👇👇👇👇
#አለሕግ እናመሰግናለን
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
በእርግጥም በተሻለ ሁኔታ በቅርቡ አለሕግ የተሰኘው ዝግጅታችን ይጀምራል።
ትላንት ቦሌ ሚካኤል አንድ ፖሊስ ና አለኝ ጥያቄ መጠየቅ ጀመረ እኔም በጥያቄው መሰረት መልስ መስጠት ጀመርኩኝ ነገር ግን ጥያቄው አላልቅ ሲለኝ ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ ህገመንግስታዊ መብት ነው ከብዙ መንገደኞች እኔን ብቻ ነጥለህ የምጠይቀኝ ለምንድነው ስለው መታወቂያ አንጣ አለኝ የዳኛ መሆኔን የሚገልጽ መታወቂያ ሰጠሁት ዳኛ መሆኔን ካረገጠ በኋላ እንዳውም ጣቢያ መሄድ አለብህ ካልሄድክ አለቅህም አለኝ መጨረሻ ላይ ጓደኛው ጣልቃ ገብቶ ለቀቀኝ ፖሊስ ስራውን ሲሰራ የሰዎች የመንቀሳቀስ መብትን እንዴት ነው ማክበር ያለበት የዳኝነትስ ስልጣን እንዴት ነው ፖሊስ የሚረዳው እንዳለው ጣቢያ ሂጄ ቢሆን በየትኛው ህግ ሊከስ ነው ፖሊስ ያላከበረውን ዳኝነትስ ማነው የሚያከብረው ያሳዝናል።
ዳኛ
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ዳኛ
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
መልካም እሁድ ‼️
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Subscribe our 👉YouTube 👈 channel
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Subscribe our 👉YouTube 👈 channel
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
The 8th National Moot Court has come to an end 📢 with a result of
Best Female Orator 🏆 Dire Dawa University
Best Orator on first round 🏆 Dire Dawa University
Best final Round Orator 🏆 Dire Dawa University
Winner Team 🏆🥇 Dire Dawa University
Runner Up team 🥈Selale University
3rd Best team 🥉 Bahirdar University
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
For Dire Dawa University lejegnochacin
መልካም እሁድ ‼️
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Subscribe our 👉YouTube 👈 channel
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
Best Female Orator 🏆 Dire Dawa University
Best Orator on first round 🏆 Dire Dawa University
Best final Round Orator 🏆 Dire Dawa University
Winner Team 🏆🥇 Dire Dawa University
Runner Up team 🥈Selale University
3rd Best team 🥉 Bahirdar University
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
For Dire Dawa University lejegnochacin
መልካም እሁድ ‼️
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Subscribe our 👉YouTube 👈 channel
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
#Ethiopia
የኢፌዴሪ ገቢዎች ሚኒስቴር በንግድ ማዕከልነት የሚያገለግሉ ሕንፃዎችን በጋራ ገንብተው በባለቤትነት የሚያስተዳድሩ አክሲዮን ማኅበራት ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የዲቪደንድ (የትርፍ ድርሻ) ታክስን ጨምሮ የተለያዩ የግብር ዓይነቶችን እንዲከፍሉ ወስኗል።
በንግድ ማዕከልነት የሚያገለግሉ ሕንፃዎችን ገንብተው በባለቤትነት የሚያስተዳድሩ አክሲዮን ማኅበራት የሕንፃውን ሱቆች በማከራየት ከሚያገኙት ገቢ ላይ ለሚገኙበት ከተማ ወይም የአካባቢ አስተዳደር የኪራይ ገቢ ግብር ብቻ ሲከፍሉ ቆይተዋል።
ሚኒስቴሩ በአክሲዮን ማኅበራት ባለቤትነት ሥር የሚገኙና የሚተዳደሩ የንግድ ማዕከላት ላይ ጥናት ያካሄደ ሲሆን የጥናቱ ግኝትም ፣ አክሲዮን ማኅበራቱ በሕግ የተጣለባቸውን ግብር በተገቢው መንገድ እየተወጡ አለመሆናቸው ያረጋገጠ ነው ተብሏል።
ገቢዎች ሚኒስቴር በጥናት የደረሰባቸውን ግኝቶች መሠረት በማድረግ ሊወሰዱ ይገባል ያላቸውን የማስተካከያ ዕርምጃዎች የተመለከተ ምክረ ሐሳብ ለመንግሥት አቅርቦ በቅርቡ ተቀባይነት ማግኘቱ ተጠቁሟል።
በዚህም መሠረት ፥ በአክሲዮን ተደራጅተው የተገነቡና በንግድ ማዕከልነት የሚያገለግሉ ሕንፃዎች ባለቤት አክሲዮን ማኅበሩ በመሆኑ፣ የንግድ ማዕከሉን የሚመለከቱ የግብር ግዴታዎች ላይ ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ እንዳለበት ተወስኗል።
በመሆኑም በንግድ ማዕከልነት በሚያገለግለው ሕንፃ ውስጥ የሚገኙ ሱቆችን በማከራየት የሚገኘው ገቢ ላይ በግብር አዋጁ መሠረት የሚጣለውን የኪራይ ገቢ ግብር እንደ ከዚህ ቀደሙ በከተማ አስተዳደሮች እንደሚሰበሰብ የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል።
ይሁን እንጂ ሚኒስቴሩ ባካሄደው ጥናት አክሲዮን ማኅበራቱ በሚያስተዳድሯቸው የንግድ ማዕከላት ውስጥ የሚገኙ የንግድ ሱቆች ኪራይ ተመን ፦
- ከወቅታዊ ገበያው በእጅጉ አነስተኛ መሆኑ፣
- በርከት ያሉ ማኅበራትም በንግድ ማዕከሉ ውስጥ የሚገኙ ሱቆችን በርካሽ ዋጋ ለማኅበሩ አባላት እንዳከራዩ ፣
- ሌሎች በርከት ያሉ አክሲዮን ማኅበራት ደግሞ የባለቤትነት ማስተላለፍ ሥርዓቶችን ሳይከተሉ በንግድ ማዕከሉ ውስጥ የሚገኙ ሱቆችን እንደ አክሲዮን ድርሻ ለማኅበሩ አባላት አከፋፍለው መገኘታቸው ተመላክቷል።
በመሆኑም ፣ ከ2016 ዓ.ም. የግብር መክፈያ ወቅት ጀምሮ በንግድ ማዕከላቱ ውስጥ የሚገኙ ሱቆች የኪራይ ተመን በገበያ ዋጋ ተሰልቶ የኪራይ ገቢ ግብር እንዲከፍሉ መወሰኑን ሪፖርተር ጋዜጣ ከገቢዎች ሚኒስቴር ያገኘውን መረጃ ዋቢ በማድረግ አስነብቧል።
@tikvahethiopia
የኢፌዴሪ ገቢዎች ሚኒስቴር በንግድ ማዕከልነት የሚያገለግሉ ሕንፃዎችን በጋራ ገንብተው በባለቤትነት የሚያስተዳድሩ አክሲዮን ማኅበራት ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የዲቪደንድ (የትርፍ ድርሻ) ታክስን ጨምሮ የተለያዩ የግብር ዓይነቶችን እንዲከፍሉ ወስኗል።
በንግድ ማዕከልነት የሚያገለግሉ ሕንፃዎችን ገንብተው በባለቤትነት የሚያስተዳድሩ አክሲዮን ማኅበራት የሕንፃውን ሱቆች በማከራየት ከሚያገኙት ገቢ ላይ ለሚገኙበት ከተማ ወይም የአካባቢ አስተዳደር የኪራይ ገቢ ግብር ብቻ ሲከፍሉ ቆይተዋል።
ሚኒስቴሩ በአክሲዮን ማኅበራት ባለቤትነት ሥር የሚገኙና የሚተዳደሩ የንግድ ማዕከላት ላይ ጥናት ያካሄደ ሲሆን የጥናቱ ግኝትም ፣ አክሲዮን ማኅበራቱ በሕግ የተጣለባቸውን ግብር በተገቢው መንገድ እየተወጡ አለመሆናቸው ያረጋገጠ ነው ተብሏል።
ገቢዎች ሚኒስቴር በጥናት የደረሰባቸውን ግኝቶች መሠረት በማድረግ ሊወሰዱ ይገባል ያላቸውን የማስተካከያ ዕርምጃዎች የተመለከተ ምክረ ሐሳብ ለመንግሥት አቅርቦ በቅርቡ ተቀባይነት ማግኘቱ ተጠቁሟል።
በዚህም መሠረት ፥ በአክሲዮን ተደራጅተው የተገነቡና በንግድ ማዕከልነት የሚያገለግሉ ሕንፃዎች ባለቤት አክሲዮን ማኅበሩ በመሆኑ፣ የንግድ ማዕከሉን የሚመለከቱ የግብር ግዴታዎች ላይ ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ እንዳለበት ተወስኗል።
በመሆኑም በንግድ ማዕከልነት በሚያገለግለው ሕንፃ ውስጥ የሚገኙ ሱቆችን በማከራየት የሚገኘው ገቢ ላይ በግብር አዋጁ መሠረት የሚጣለውን የኪራይ ገቢ ግብር እንደ ከዚህ ቀደሙ በከተማ አስተዳደሮች እንደሚሰበሰብ የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል።
ይሁን እንጂ ሚኒስቴሩ ባካሄደው ጥናት አክሲዮን ማኅበራቱ በሚያስተዳድሯቸው የንግድ ማዕከላት ውስጥ የሚገኙ የንግድ ሱቆች ኪራይ ተመን ፦
- ከወቅታዊ ገበያው በእጅጉ አነስተኛ መሆኑ፣
- በርከት ያሉ ማኅበራትም በንግድ ማዕከሉ ውስጥ የሚገኙ ሱቆችን በርካሽ ዋጋ ለማኅበሩ አባላት እንዳከራዩ ፣
- ሌሎች በርከት ያሉ አክሲዮን ማኅበራት ደግሞ የባለቤትነት ማስተላለፍ ሥርዓቶችን ሳይከተሉ በንግድ ማዕከሉ ውስጥ የሚገኙ ሱቆችን እንደ አክሲዮን ድርሻ ለማኅበሩ አባላት አከፋፍለው መገኘታቸው ተመላክቷል።
በመሆኑም ፣ ከ2016 ዓ.ም. የግብር መክፈያ ወቅት ጀምሮ በንግድ ማዕከላቱ ውስጥ የሚገኙ ሱቆች የኪራይ ተመን በገበያ ዋጋ ተሰልቶ የኪራይ ገቢ ግብር እንዲከፍሉ መወሰኑን ሪፖርተር ጋዜጣ ከገቢዎች ሚኒስቴር ያገኘውን መረጃ ዋቢ በማድረግ አስነብቧል።
@tikvahethiopia
#Daily_Tips: ይህንን ያውቁ ኖሯል?
1. ብሄራዊ ባንክ (Central Bank)= የገንዘብ ስርዓት ባንክ
2. ልማት ባንክ (Development Bank)= የፖሊሲ ባንክ
3. ንግድ ባንክ (Commercial Bank)= የንግድ ባንክ
3. ኢንቨስትመንት ባንክ (Investment Bank)= የመዋዕለ ሰነድ ባንክ/የካፒታል ገበያ ባንክ
Source: The Ethiopian Economist View
#Ethiopianbusinessdaily
1. ብሄራዊ ባንክ (Central Bank)= የገንዘብ ስርዓት ባንክ
2. ልማት ባንክ (Development Bank)= የፖሊሲ ባንክ
3. ንግድ ባንክ (Commercial Bank)= የንግድ ባንክ
3. ኢንቨስትመንት ባንክ (Investment Bank)= የመዋዕለ ሰነድ ባንክ/የካፒታል ገበያ ባንክ
Source: The Ethiopian Economist View
#Ethiopianbusinessdaily
ቀረጥና ታክስ የመክፈል ግዴታ
በህግ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ ወይም በሚኒስቴሩ በተለየ ሁኔታ ካልተወሰነ በስተቀር በማናቸውም የገቢ ወይም የወጪ እቃ ላይ ቀረጥና ታክስ ይከፈላል።
ቀረጥና ታክስ የመክፈል ኃላፊነት
1. የእቃ ዲክላራሲዮን አቅራቢው በእቃው ላይ የሚከፈለውን ቀረጥና ታክስ እንዲሁም ሳይከፈል በቀረ ቀረጥና ታክስ ላይ የሚወሰነውን ቅጣትና ወለድ የመክፈል ኃላፊነት አለበት
2. የጉምሩክ አስተላላፊ ቀረጥና ታክስ እንዳይከፈል የሚያደርግ ጥፋት የፈፀመ እንደሆነ ላልተከፈለው ቀረጥና ታክስ እንዲሁም ሳይከፈል በቀረው ቀረጥና ታክስ ላይ ለተወሰነው ቅጣትና ወለድ ከዲክላራሲዮን አቅራቢው ጋር በአንድነትና በነጠላ ኃላፊ ይሆናል።
የቀረጥና ታክስ ክፍያ ስለመወሰን
1. በጉምሩከ አዋጅ ወይም በማናቸውም ሌላ ህግ በሌላ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር በገቢ ወይም በወጪ እቃ ላይ የሚከፈለው ቀረጥና ታክስ የእቃው ዲክላራሲዮን ተቀባይነት ባገኘበት ቀን ተፈጻሚነት ያለውን ህግ መሰረት በማድረግ ይወሰናል።
2. የእቃ ዲክላራሲዮን የቀረበበትን ወይም ተቀባይነት ያገኘበትን ቀን መወሰን ባልተቻለ ጊዜ በእቃው ላይ የሚከፈለው ቀረጥና ታክስ ባለስልጣኑ በሚወስነው ቀን ተፈጻሚነት ያለውን ህግ መሰረት በማድረግ ይወሰናል።
3. በእቃ ዲክላራሲዮን ላይ የተጠቀሰው ቀረጥና ታክስ በስሌት ከተገኘው ቀረጥና ታክስ የተለየ ካልሆነ በስተቀር የጉምሩክ ሹም ተከፋይ የሚሆነውን ቀረጥና ታክስ ለዲክላራሲዮን አቅራቢው ሲያስታውቀው ወዲያውኑ መክፈል አለበት።
Alternative legal enlightenment/ALE
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
በህግ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ ወይም በሚኒስቴሩ በተለየ ሁኔታ ካልተወሰነ በስተቀር በማናቸውም የገቢ ወይም የወጪ እቃ ላይ ቀረጥና ታክስ ይከፈላል።
ቀረጥና ታክስ የመክፈል ኃላፊነት
1. የእቃ ዲክላራሲዮን አቅራቢው በእቃው ላይ የሚከፈለውን ቀረጥና ታክስ እንዲሁም ሳይከፈል በቀረ ቀረጥና ታክስ ላይ የሚወሰነውን ቅጣትና ወለድ የመክፈል ኃላፊነት አለበት
2. የጉምሩክ አስተላላፊ ቀረጥና ታክስ እንዳይከፈል የሚያደርግ ጥፋት የፈፀመ እንደሆነ ላልተከፈለው ቀረጥና ታክስ እንዲሁም ሳይከፈል በቀረው ቀረጥና ታክስ ላይ ለተወሰነው ቅጣትና ወለድ ከዲክላራሲዮን አቅራቢው ጋር በአንድነትና በነጠላ ኃላፊ ይሆናል።
የቀረጥና ታክስ ክፍያ ስለመወሰን
1. በጉምሩከ አዋጅ ወይም በማናቸውም ሌላ ህግ በሌላ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር በገቢ ወይም በወጪ እቃ ላይ የሚከፈለው ቀረጥና ታክስ የእቃው ዲክላራሲዮን ተቀባይነት ባገኘበት ቀን ተፈጻሚነት ያለውን ህግ መሰረት በማድረግ ይወሰናል።
2. የእቃ ዲክላራሲዮን የቀረበበትን ወይም ተቀባይነት ያገኘበትን ቀን መወሰን ባልተቻለ ጊዜ በእቃው ላይ የሚከፈለው ቀረጥና ታክስ ባለስልጣኑ በሚወስነው ቀን ተፈጻሚነት ያለውን ህግ መሰረት በማድረግ ይወሰናል።
3. በእቃ ዲክላራሲዮን ላይ የተጠቀሰው ቀረጥና ታክስ በስሌት ከተገኘው ቀረጥና ታክስ የተለየ ካልሆነ በስተቀር የጉምሩክ ሹም ተከፋይ የሚሆነውን ቀረጥና ታክስ ለዲክላራሲዮን አቅራቢው ሲያስታውቀው ወዲያውኑ መክፈል አለበት።
Alternative legal enlightenment/ALE
አማራጭ የሕግ እውቀት🔴
#አለሕግ #Alehig
👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
በአ/አበባ ከተማ ፍ/ቤቶች የሪፎርም ስራዎች ለህግ ባለሙያዎች፣ ተገልጋዮችና ባለድርሻ አካላት የተዘጋጀ መጠይቅ
ይህ መጠይቅ የተዘጋጀው በአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት የሪፎርም ስራዎች ቡድን ሲሆን ዓላማውም በፍ/ቤቱ እየተሰሩ ለሚገኙ የለውጥ ስራዎች የግብዐት ማሰባሰቢያነት ነው፡፡ መጠይቁንም በመረጡት የአማርኛ ወይም የእንግሊዝኛ ቋንቋዎች በመጠቀም መሙላት ይችላሉ፡፡ በመጠይቁም የሚሰጡት መረጃ ሚስጥራዊነቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ይህ መጠይቅ የተዘጋጀውም የፍ/ቤቱ ሰራተኞች ላልሆኑ የህግ ባለሙያዎችና ተገልጋይ ማህበረሰብ ክፍሎች ብቻ ነው፡፡
ስለምላሽዎ እናመሰግናለን፡፡
👇👇👇👇👇👇
https://docs.google.com/forms/d/1qAqaRe8KKT5ggJIRE_byTEyf5ZIqnDPb5RkpTpbMoWw/edit
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ይህ መጠይቅ የተዘጋጀው በአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍ/ቤት የሪፎርም ስራዎች ቡድን ሲሆን ዓላማውም በፍ/ቤቱ እየተሰሩ ለሚገኙ የለውጥ ስራዎች የግብዐት ማሰባሰቢያነት ነው፡፡ መጠይቁንም በመረጡት የአማርኛ ወይም የእንግሊዝኛ ቋንቋዎች በመጠቀም መሙላት ይችላሉ፡፡ በመጠይቁም የሚሰጡት መረጃ ሚስጥራዊነቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ይህ መጠይቅ የተዘጋጀውም የፍ/ቤቱ ሰራተኞች ላልሆኑ የህግ ባለሙያዎችና ተገልጋይ ማህበረሰብ ክፍሎች ብቻ ነው፡፡
ስለምላሽዎ እናመሰግናለን፡፡
👇👇👇👇👇👇
https://docs.google.com/forms/d/1qAqaRe8KKT5ggJIRE_byTEyf5ZIqnDPb5RkpTpbMoWw/edit
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ምክር ቤቱ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥር እና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጸደቀ
---------------------
(ዜና ፓርላማ)፣ መጋቢት 24፣ 2016 ዓ.ም፤ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 19ኛ መደበኛ ስብሰባ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥር እና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡
ረቂቅ አዋጁ በምክር ቤቱ አሰራርና የአባላት ስነ ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 መሰረት ለቋሚ ኪሚቴ ሳይመራ ወደ ሁለተኛ ንባብ እንዲሸጋገር የድጋፍ ሞሽን ቀርቦ የጸደቀ ነው፡፡
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚንስትር የተከበሩ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ረቂቅ አዋጁን አስመልክተው ማብራሪያ አቅርበዋል፡፡
መንግስት የመኖሪያ ቤት አቅርቦትንና ፍላጎት ለሟሟላት እያደረገ ካለው ጥረት በተጨማሪ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ከተሞች የሚስተዋለውን ያልተረጋጋና ፍትሀዊ ያልሆነ የቤት ኪራይ ዋጋ የማህበረሰቡን አቅም ያገናዘበ፣ ወቅታዊና ነባራዊ ሁኔታን መሰረት ያደረገ እንዲሆን፣ የአከራይ እና የተከራይን መብት በፍትሀዊነት የሚያስጠብቅ ረቂቅ አዋጅ ስለመሆኑ አብራርተዋል፡፡
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትሯ ክብርት ጫልቱ ሳኒ ረቂቅ አዋጁን በሚመለከት ለምክር ቤቱ አባላት ማብራሪያ ያቀረቡ ሲሆን፤ አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የመንግስት ሰራተኞችና የከተማ ነዋሪዎችን የኑሮ ጫና ለመቀነስ የተዘጋጀ ረቂቅ አዋጅ ስለመሆኑ ጠቁመዋል፡፡
አዋጁ የመኖሪያ ቤቶችን ብቻ የሚመለከት ሲሆን የንግድ ቤቶችን በሚመለከት በሂደት የሚታይ ስለመሆኑም ሚንስትሯ ገልጸዋል፡፡
በሌላ በኩል ቀደም ሲል የነበረው አሰራር መንግስት በዘርፉ ማግኘት የነበረበትን ገቢ አለማግኘቱና ይህ አዋጅ ይህንን ችግር በመቅረፍ የከተሞችን ገቢ ማሳደግ እንደሚያስችል ተናግረዋል፡፡
ዜጎች ከሚያገኙት ገቢ ከ25 እስከ 30 በመቶ በላይ ለቤት ኪራይ ማዋል እንደማይጠበቅባቸው ወ/ሮ ጫልቱ ጠቁመው፤ አንድ ተከራይ ለሁለት ዓመት ያክል ያለምንም ጭማሪ በተከራየው ቤት ውስጥ ተረጋግቶ የመኖር መብት የሚሰጠው አዋጅ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡
የፍትህ ሚንስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) በበኩላቸው አዋጁ የአከራዩን እና የተከራዩን መብት በማጣጣም የሚያስከብር ስለመሆኑ ጠቁመው፤ በሁለቱ መካከል አለመግባባት ካለ በተቆጣጣሪው አካል በሚደረግ አስተዳደራዊ ፍትህ የሚቀረፍ እንጂ በቀጥታ ጉዳዩ በፍድ ቤት እንደማይታይ ገልጸዋል፡፡
አዋጁ የመኖሪያ ቤት ችግር በስፋት በሚስተዋልባቸው ከተሞች ተግባራዊ የሚደረግ ስለመሆኑና ዝርዝር አፈጻጸሙ ግን ለከተማ መስተዳድሮችና ለክልሎች እንደሚሰጥም ተገልጿል፡፡
የምክር ቤቱ አባላት የረቂቅ አዋጁን አስፈላጊነት እና አፈጻጸሙ ላይ በትኩረት ሊታይ ይገባል ያሉትን አስተያየት ያቀረቡ ሲሆን፤ መንግስት የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ እያደረገ ያለው ጥረት አበረታች ነው ብለዋል፡፡
በአዋጁ አፈጻጸም ላይ ክፍተት እንዳይፈጠርና የመልካም አስተዳደር ችግር እንዳይኖር ሚንስቴር መስርያ ቤቱም ሆነ ጉዳዩ የሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ክትትልና ድጋፍ ሊያደርጉ እንደሚገባ አባላቱ አሳስበዋል፡፡
ረቂቅ አዋጁ በሶስት ድምጸ ተአቅቦ አዋጅ ቁጥር 1320/2016 ሆኖ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡
HPR
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
---------------------
(ዜና ፓርላማ)፣ መጋቢት 24፣ 2016 ዓ.ም፤ የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 19ኛ መደበኛ ስብሰባ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥር እና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡
ረቂቅ አዋጁ በምክር ቤቱ አሰራርና የአባላት ስነ ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 መሰረት ለቋሚ ኪሚቴ ሳይመራ ወደ ሁለተኛ ንባብ እንዲሸጋገር የድጋፍ ሞሽን ቀርቦ የጸደቀ ነው፡፡
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚንስትር የተከበሩ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ረቂቅ አዋጁን አስመልክተው ማብራሪያ አቅርበዋል፡፡
መንግስት የመኖሪያ ቤት አቅርቦትንና ፍላጎት ለሟሟላት እያደረገ ካለው ጥረት በተጨማሪ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ከተሞች የሚስተዋለውን ያልተረጋጋና ፍትሀዊ ያልሆነ የቤት ኪራይ ዋጋ የማህበረሰቡን አቅም ያገናዘበ፣ ወቅታዊና ነባራዊ ሁኔታን መሰረት ያደረገ እንዲሆን፣ የአከራይ እና የተከራይን መብት በፍትሀዊነት የሚያስጠብቅ ረቂቅ አዋጅ ስለመሆኑ አብራርተዋል፡፡
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትሯ ክብርት ጫልቱ ሳኒ ረቂቅ አዋጁን በሚመለከት ለምክር ቤቱ አባላት ማብራሪያ ያቀረቡ ሲሆን፤ አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የመንግስት ሰራተኞችና የከተማ ነዋሪዎችን የኑሮ ጫና ለመቀነስ የተዘጋጀ ረቂቅ አዋጅ ስለመሆኑ ጠቁመዋል፡፡
አዋጁ የመኖሪያ ቤቶችን ብቻ የሚመለከት ሲሆን የንግድ ቤቶችን በሚመለከት በሂደት የሚታይ ስለመሆኑም ሚንስትሯ ገልጸዋል፡፡
በሌላ በኩል ቀደም ሲል የነበረው አሰራር መንግስት በዘርፉ ማግኘት የነበረበትን ገቢ አለማግኘቱና ይህ አዋጅ ይህንን ችግር በመቅረፍ የከተሞችን ገቢ ማሳደግ እንደሚያስችል ተናግረዋል፡፡
ዜጎች ከሚያገኙት ገቢ ከ25 እስከ 30 በመቶ በላይ ለቤት ኪራይ ማዋል እንደማይጠበቅባቸው ወ/ሮ ጫልቱ ጠቁመው፤ አንድ ተከራይ ለሁለት ዓመት ያክል ያለምንም ጭማሪ በተከራየው ቤት ውስጥ ተረጋግቶ የመኖር መብት የሚሰጠው አዋጅ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡
የፍትህ ሚንስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) በበኩላቸው አዋጁ የአከራዩን እና የተከራዩን መብት በማጣጣም የሚያስከብር ስለመሆኑ ጠቁመው፤ በሁለቱ መካከል አለመግባባት ካለ በተቆጣጣሪው አካል በሚደረግ አስተዳደራዊ ፍትህ የሚቀረፍ እንጂ በቀጥታ ጉዳዩ በፍድ ቤት እንደማይታይ ገልጸዋል፡፡
አዋጁ የመኖሪያ ቤት ችግር በስፋት በሚስተዋልባቸው ከተሞች ተግባራዊ የሚደረግ ስለመሆኑና ዝርዝር አፈጻጸሙ ግን ለከተማ መስተዳድሮችና ለክልሎች እንደሚሰጥም ተገልጿል፡፡
የምክር ቤቱ አባላት የረቂቅ አዋጁን አስፈላጊነት እና አፈጻጸሙ ላይ በትኩረት ሊታይ ይገባል ያሉትን አስተያየት ያቀረቡ ሲሆን፤ መንግስት የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ እያደረገ ያለው ጥረት አበረታች ነው ብለዋል፡፡
በአዋጁ አፈጻጸም ላይ ክፍተት እንዳይፈጠርና የመልካም አስተዳደር ችግር እንዳይኖር ሚንስቴር መስርያ ቤቱም ሆነ ጉዳዩ የሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ክትትልና ድጋፍ ሊያደርጉ እንደሚገባ አባላቱ አሳስበዋል፡፡
ረቂቅ አዋጁ በሶስት ድምጸ ተአቅቦ አዋጅ ቁጥር 1320/2016 ሆኖ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል፡፡
HPR
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
FB_IMG_1712081330192.jpg
81 KB
አዲሱ አዋጅ “ስለ መኖሪያ ቤት ኪራይ ውል” ዘመን ምን ዝርዝር ይዟል?
ዛሬ በፓርላማ በጸደቀው “የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥር እና አስተዳደር አዋጅ” ከተዘረዘሩ ድንጋጌዎች ውስጥ፤ “የመኖሪያ ቤት የኪራይ ውል ዘመንን” የሚመለከቱት የሚጠቀሱ ናቸው። “የመኖሪያ ቤት ኪራይ የውል ዘመን ከሁለት ዓመት ሊያንስ አይችልም” ሲል የደነገገው አዋጁ፤ ይህ የተደረገበትን ዋነኛ ምክንያት በማብራሪያው ላይ አስፍሯል።
“የአዋጁ ዓላማ የመኖሪያ ቤት ኪራይ የተረጋጋ እንዲሆን ለማድረግ በመሆኑ፤ [ውሉ] ከሁለት ዓመት ያነሰ ቢሆን አከራዩ ውሉን ለማደስ ፍቃደኛ ላይሆን ስለሚችል፤ ተከራይ በየጊዜው በቀጣይ ስለሚከራየው ቤት በመጨነቅ የተረጋጋ ህይወት እንዳይመራ ያደርገዋል” ሲል የአዋጁ ማብራሪያ አትቷል። “ከሁለት ዓመት ያለፈ ዘመን ይኑረው ቢባል ደግሞ የአከራይን መብት እንዳይጫን፤ ሚዛናዊ በሆነ መልኩ የውል ዘመኑ ከሁለት ዓመት ያላነሰ ጊዜ እንዲሆን” መደረጉን የአዋጁ ማብራሪያ አስገንዝቧል።
“አዋጁ ከመውጣቱ በፊት ከሁለት ዓመት በታች የተደረጉ የቤት ኪራይ ውሎች ላይ ይህንን አዋጅ ተግባራዊ ማድረግ ፍትሐዊ ስለማይሆን፤ በውላቸው ላይ ያጸደቁት ቤት ኪራይ የውል ዘመን ተቀባይነት እንዲያገኝ ተደርጓል” ሲል ማብራሪያው አክሏል። ከዚህ በተጨማሪ የውል ዘመን ሳይጠናቀቅ፤ የአንድ ቤት ባለቤትነት “በውርስ፣ በሽያጭ፣ በዕዳ ወይም በሌላ ማናቸውም ህጋዊ ምክንያት” ለሌላ ወገን ከተላለፈ፤ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ውሉ ሊቋረጥ የሚችለው “ቤቱ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ የሚቆጠር የ6 ወር ማስጠንቀቂያ ለተከራይ በመስጠት ቤቱን እንዲለቅ ማድረግ እንደሚቻል ማብራሪያው” ደንግጓል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
ዝርዝሩን ከታች ከተያያዘው ምስላዊ መረጃ ይመልከቱ
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
ዛሬ በፓርላማ በጸደቀው “የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥር እና አስተዳደር አዋጅ” ከተዘረዘሩ ድንጋጌዎች ውስጥ፤ “የመኖሪያ ቤት የኪራይ ውል ዘመንን” የሚመለከቱት የሚጠቀሱ ናቸው። “የመኖሪያ ቤት ኪራይ የውል ዘመን ከሁለት ዓመት ሊያንስ አይችልም” ሲል የደነገገው አዋጁ፤ ይህ የተደረገበትን ዋነኛ ምክንያት በማብራሪያው ላይ አስፍሯል።
“የአዋጁ ዓላማ የመኖሪያ ቤት ኪራይ የተረጋጋ እንዲሆን ለማድረግ በመሆኑ፤ [ውሉ] ከሁለት ዓመት ያነሰ ቢሆን አከራዩ ውሉን ለማደስ ፍቃደኛ ላይሆን ስለሚችል፤ ተከራይ በየጊዜው በቀጣይ ስለሚከራየው ቤት በመጨነቅ የተረጋጋ ህይወት እንዳይመራ ያደርገዋል” ሲል የአዋጁ ማብራሪያ አትቷል። “ከሁለት ዓመት ያለፈ ዘመን ይኑረው ቢባል ደግሞ የአከራይን መብት እንዳይጫን፤ ሚዛናዊ በሆነ መልኩ የውል ዘመኑ ከሁለት ዓመት ያላነሰ ጊዜ እንዲሆን” መደረጉን የአዋጁ ማብራሪያ አስገንዝቧል።
“አዋጁ ከመውጣቱ በፊት ከሁለት ዓመት በታች የተደረጉ የቤት ኪራይ ውሎች ላይ ይህንን አዋጅ ተግባራዊ ማድረግ ፍትሐዊ ስለማይሆን፤ በውላቸው ላይ ያጸደቁት ቤት ኪራይ የውል ዘመን ተቀባይነት እንዲያገኝ ተደርጓል” ሲል ማብራሪያው አክሏል። ከዚህ በተጨማሪ የውል ዘመን ሳይጠናቀቅ፤ የአንድ ቤት ባለቤትነት “በውርስ፣ በሽያጭ፣ በዕዳ ወይም በሌላ ማናቸውም ህጋዊ ምክንያት” ለሌላ ወገን ከተላለፈ፤ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ውሉ ሊቋረጥ የሚችለው “ቤቱ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ የሚቆጠር የ6 ወር ማስጠንቀቂያ ለተከራይ በመስጠት ቤቱን እንዲለቅ ማድረግ እንደሚቻል ማብራሪያው” ደንግጓል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
ዝርዝሩን ከታች ከተያያዘው ምስላዊ መረጃ ይመልከቱ
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/