18 እግረኞች ተቀጡ!
#Ethiopia | ትክክለኛ የመንገድ አጠቃቀም ያልተከተሉ 18 እግረኞች መቀጣታቸውን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አሳወቀ።
መገናኛ ሾላ አካባቢ በተደረገ ቁጥጥር 10 እግረኞች ተገቢውን ጥንቃቄ ሳያደርጉ መንገድ ያቋረጡ በደንብ ቁጥር 395/2009 መሠረት 40 ብር ሲቀጡ 8 እግረኞች ገንዘብ ባለመክፈላቸው ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል፡፡
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ቀደም ሲል አደባባይ የሚያቋርጡ፣ ዜብራ ጠብቀው የማይሻገሩ እንዲሁም የትራፊክ መብራት ለማያከብሩ እግረኞች ግንዛቤ መስጠቱ ይታወሳል፡፡
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ::
0920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
#Ethiopia | ትክክለኛ የመንገድ አጠቃቀም ያልተከተሉ 18 እግረኞች መቀጣታቸውን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አሳወቀ።
መገናኛ ሾላ አካባቢ በተደረገ ቁጥጥር 10 እግረኞች ተገቢውን ጥንቃቄ ሳያደርጉ መንገድ ያቋረጡ በደንብ ቁጥር 395/2009 መሠረት 40 ብር ሲቀጡ 8 እግረኞች ገንዘብ ባለመክፈላቸው ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል፡፡
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ቀደም ሲል አደባባይ የሚያቋርጡ፣ ዜብራ ጠብቀው የማይሻገሩ እንዲሁም የትራፊክ መብራት ለማያከብሩ እግረኞች ግንዛቤ መስጠቱ ይታወሳል፡፡
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ::
0920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Forwarded from PIN NGO
Today’s Online Training 🔴
#Headline: ACCESS TO ONLINE INFORMATION RIGHT IN ETHIOPIA
In Collaboration Between The youth Network Ethiopia and Public Information Noble (PIN)
🎙Key Note Speaker:
Mikias Melak Birhanie
📅 Date: March 29, 2024
🕘 Time: 9:00 PM Ethiopian Local Time / 2:00 PM Eastern Time Zone
Click here to Join 👉🏽 https://t.me/PINNGO_PIN
#Oxfam #ActionAidEthiopia #IEYA #YNEPodcast
Digital 📱 - Positive 🙌 - Engaging 👪
To Follow & Join us: 📢 Be part of the movement! Follow us on:
Facebook: 👇👇👇👇
https://www.facebook.com/PublicInformationNoble?mibextid=ZbWKw
LinkedIn
https://lnkd.in/ec7dYU8k
X👈
https://x.com/PINNGO_org?t=3gfuRP-g-Y08nKq5kP9tdQ&s=09
Telegram: 👇👇👇👇
https://t.me/PINNGO_PIN
Website:👇👇👇👇👇
https://www.pinngo.org
📧 For inquiries, reach out to us at:
support@pinngo.org
Pinngoethiopia@gmail.com
Together, let's make a difference! 💪 #AccessToInformation #Transparency #Empowerment #Ethiopia 🇪🇹
Information is key!
#Headline: ACCESS TO ONLINE INFORMATION RIGHT IN ETHIOPIA
In Collaboration Between The youth Network Ethiopia and Public Information Noble (PIN)
🎙Key Note Speaker:
Mikias Melak Birhanie
📅 Date: March 29, 2024
🕘 Time: 9:00 PM Ethiopian Local Time / 2:00 PM Eastern Time Zone
Click here to Join 👉🏽 https://t.me/PINNGO_PIN
#Oxfam #ActionAidEthiopia #IEYA #YNEPodcast
Digital 📱 - Positive 🙌 - Engaging 👪
To Follow & Join us: 📢 Be part of the movement! Follow us on:
Facebook: 👇👇👇👇
https://www.facebook.com/PublicInformationNoble?mibextid=ZbWKw
https://lnkd.in/ec7dYU8k
X👈
https://x.com/PINNGO_org?t=3gfuRP-g-Y08nKq5kP9tdQ&s=09
Telegram: 👇👇👇👇
https://t.me/PINNGO_PIN
Website:👇👇👇👇👇
https://www.pinngo.org
📧 For inquiries, reach out to us at:
support@pinngo.org
Pinngoethiopia@gmail.com
Together, let's make a difference! 💪 #AccessToInformation #Transparency #Empowerment #Ethiopia 🇪🇹
Information is key!
አካል ጉዳተኞችን የተመለከተ አዋጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊወጣ መሆኑ ተሰማ
አካል ጉዳተኞች መብታቸው እንዲጠበቅ ለመብታቸው መጠበቅም ምላሽ የሚሰጥ ተፈጻሚነቱን የሚከታተል ባለቤት ያለው አዋጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊወጣ መሆኑን ሸገር ኤፍ ኤም ዘግቧል።
ኢትዮጵያ ለአካል ጉዳተኞችን መብት ምላሽ የሚሰጥ ጥቅል አዋጅ የላትም የተባለ ሲሆን ያን ለማድረግ የአካል ጉዳተኞች ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጅቶ ወደ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መላኩ ተገልጿል።
ይህ የአካል ጉዳተኞች አዋጅ ፥ ያሉትን ህጎች ተከታትሎ የሚያስፈፅም፣ ካልተፈፀሙም ተጠያቂ የሚሆን ተቋም እንዲኖር ለማስቻል ፣ የህግ ክፍቶችም እንዲስተካከሉ ያደርጋል ተብሏል። አዋጁ ወደ ፍትህ ሚኒስቴር ተልኮ አስፈላጊ አስተያየት ከተሰጡበት በኋላ ወደ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መላኩ ነው የተገለፀው።
#TikvahethMagazine
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ::
0920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
አካል ጉዳተኞች መብታቸው እንዲጠበቅ ለመብታቸው መጠበቅም ምላሽ የሚሰጥ ተፈጻሚነቱን የሚከታተል ባለቤት ያለው አዋጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊወጣ መሆኑን ሸገር ኤፍ ኤም ዘግቧል።
ኢትዮጵያ ለአካል ጉዳተኞችን መብት ምላሽ የሚሰጥ ጥቅል አዋጅ የላትም የተባለ ሲሆን ያን ለማድረግ የአካል ጉዳተኞች ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጅቶ ወደ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መላኩ ተገልጿል።
ይህ የአካል ጉዳተኞች አዋጅ ፥ ያሉትን ህጎች ተከታትሎ የሚያስፈፅም፣ ካልተፈፀሙም ተጠያቂ የሚሆን ተቋም እንዲኖር ለማስቻል ፣ የህግ ክፍቶችም እንዲስተካከሉ ያደርጋል ተብሏል። አዋጁ ወደ ፍትህ ሚኒስቴር ተልኮ አስፈላጊ አስተያየት ከተሰጡበት በኋላ ወደ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መላኩ ነው የተገለፀው።
#TikvahethMagazine
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ::
0920666595
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
የዩቱብ አካውንታችን ስለተዘጋብን
እንደአዲስ የቢዚህ አካውንት የምንመጣው በመሆኑ #Subscribe በማድረግ ተባበሩን።
👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
እንደአዲስ የቢዚህ አካውንት የምንመጣው በመሆኑ #Subscribe በማድረግ ተባበሩን።
👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
#update: " የ5 አመት ህፃን የደፈረው ግለሰብ ላይ ክስ መስርታ #በ6ወር እስራት እንዲቀጣ ያስደረገችው ዐቃቤ ህግ ከስራ ታግዳለች " የቤንሻንጉል ክልል ፍትህ ቢሮ
በመተከል ዞን ወንበራ ወረዳ የ5 ዓመት ህፃን ልጅ ላይ በተፈፀመ የመድፈር ወንጀል የወንበራ ወረዳ ዐቃቤ ህግ በወንጀል ፈፃሚዉ ላይ ክስ መስርቶ ክርክር ከተደረገበት በኋላ የወንበራ ወረዳ ፍ/ቤት ጥፋተኛ የተባለዉን ግለሰብ #በ6ወር እስራት እንዲቀጣ መወሰኑ ይታወሳል።
የቤንሻጉል ክልል ፍትህ ቢሮ የቅጣት ዉሳኔዉ ከተፈፀመዉ ወንጀል አንፃር አስተማሪነቱ አጠያያቂ እንደሆነና ለቅጣቱ ማነስ እንደ ምክንያትነት የሚጠቀሰዉ የክሱ አመሰራረት ክፍተት መሆኑን መገንዘቡን ገልጿል።
እናም የፍትህ ቢሮው የታችኛዉን መዋቅር ባሳተፈ መልኩ ዉጤታማ ስራ ሰርቶ የማስተካከያና የእርምት እርምጃ እስከሚሰጥ ድረስ ክሱን የመሰረቱት የወንበራ ወረዳ ዐቃቤ ህግ የሆኑት ወ/ሪት ዘወትር አበበ ቡሩሶ ከመጋቢት 20/2016 ዓ/ም ጀምሮ ከስራ ታግደው የሚሰጠዉን ዉሳኔ እንዲጠባበቁ ተወስኗል።
ምንም እንኳን ዐቃቤ ህግ በተሰጠዉ ዉሳኔ ይግባኝ የጠየቀ ቢሆንም ለተፈፀመዉ ወንጀል ተገቢዉን ዉሳኔ ከማሰጠት አኳያ በክስ አመሰራረቱ ላይ የተፈጠረዉን ክፍተት በጥናት ላይ ተመስርቶ በማረም ተገቢ እና ተመጣጣኝ ዉሳኔ ለማሰጠት እንደሚሰራም የፍትህ ቢሮው ገልጿል።
#TikvahethMagazine
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ::
0920666595
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
በመተከል ዞን ወንበራ ወረዳ የ5 ዓመት ህፃን ልጅ ላይ በተፈፀመ የመድፈር ወንጀል የወንበራ ወረዳ ዐቃቤ ህግ በወንጀል ፈፃሚዉ ላይ ክስ መስርቶ ክርክር ከተደረገበት በኋላ የወንበራ ወረዳ ፍ/ቤት ጥፋተኛ የተባለዉን ግለሰብ #በ6ወር እስራት እንዲቀጣ መወሰኑ ይታወሳል።
የቤንሻጉል ክልል ፍትህ ቢሮ የቅጣት ዉሳኔዉ ከተፈፀመዉ ወንጀል አንፃር አስተማሪነቱ አጠያያቂ እንደሆነና ለቅጣቱ ማነስ እንደ ምክንያትነት የሚጠቀሰዉ የክሱ አመሰራረት ክፍተት መሆኑን መገንዘቡን ገልጿል።
እናም የፍትህ ቢሮው የታችኛዉን መዋቅር ባሳተፈ መልኩ ዉጤታማ ስራ ሰርቶ የማስተካከያና የእርምት እርምጃ እስከሚሰጥ ድረስ ክሱን የመሰረቱት የወንበራ ወረዳ ዐቃቤ ህግ የሆኑት ወ/ሪት ዘወትር አበበ ቡሩሶ ከመጋቢት 20/2016 ዓ/ም ጀምሮ ከስራ ታግደው የሚሰጠዉን ዉሳኔ እንዲጠባበቁ ተወስኗል።
ምንም እንኳን ዐቃቤ ህግ በተሰጠዉ ዉሳኔ ይግባኝ የጠየቀ ቢሆንም ለተፈፀመዉ ወንጀል ተገቢዉን ዉሳኔ ከማሰጠት አኳያ በክስ አመሰራረቱ ላይ የተፈጠረዉን ክፍተት በጥናት ላይ ተመስርቶ በማረም ተገቢ እና ተመጣጣኝ ዉሳኔ ለማሰጠት እንደሚሰራም የፍትህ ቢሮው ገልጿል።
#TikvahethMagazine
ይህ ጽሁፍ ለጠቅላላ እውቀት ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ የሕግ ባለሙያ/ጠበቃ ያማክሩ!
ምንም ውሳኔ ከመወሰንዎ በፊት አማራጭ የሕግ እውቀት ያግኙ::
0920666595
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
በሺዎች የሚቆጠር Subscriber የነበረው የዩቱብ አካውንታችን ስለተዘጋብን
እንደአዲስ የቢዚህ አካውንት የምንመጣው በመሆኑ #Subscribe በማድረግ ተባበሩን።
👇👇👇👇👇
#አለሕግ እናመሰግናለን
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
በእርግጥም በተሻለ ሁኔታ በቅርቡ አለሕግ የተሰኘው ዝግጅታችን ይጀምራል።
እንደአዲስ የቢዚህ አካውንት የምንመጣው በመሆኑ #Subscribe በማድረግ ተባበሩን።
👇👇👇👇👇
#አለሕግ እናመሰግናለን
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
https://youtube.com/@Ale_Hig?si=BQvQV6OdOb6G8WI1
https://www.youtube.com/@Ale_Hig
በእርግጥም በተሻለ ሁኔታ በቅርቡ አለሕግ የተሰኘው ዝግጅታችን ይጀምራል።
ትላንት ቦሌ ሚካኤል አንድ ፖሊስ ና አለኝ ጥያቄ መጠየቅ ጀመረ እኔም በጥያቄው መሰረት መልስ መስጠት ጀመርኩኝ ነገር ግን ጥያቄው አላልቅ ሲለኝ ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ ህገመንግስታዊ መብት ነው ከብዙ መንገደኞች እኔን ብቻ ነጥለህ የምጠይቀኝ ለምንድነው ስለው መታወቂያ አንጣ አለኝ የዳኛ መሆኔን የሚገልጽ መታወቂያ ሰጠሁት ዳኛ መሆኔን ካረገጠ በኋላ እንዳውም ጣቢያ መሄድ አለብህ ካልሄድክ አለቅህም አለኝ መጨረሻ ላይ ጓደኛው ጣልቃ ገብቶ ለቀቀኝ ፖሊስ ስራውን ሲሰራ የሰዎች የመንቀሳቀስ መብትን እንዴት ነው ማክበር ያለበት የዳኝነትስ ስልጣን እንዴት ነው ፖሊስ የሚረዳው እንዳለው ጣቢያ ሂጄ ቢሆን በየትኛው ህግ ሊከስ ነው ፖሊስ ያላከበረውን ዳኝነትስ ማነው የሚያከብረው ያሳዝናል።
ዳኛ
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
ዳኛ
👉Telegram👈
https://t.me/lawsocieties
👉Facebook Page 👈
https://www.facebook.com/lawsocieties/
👉YouTube 👈
https://youtube.com/@Ale_Hig
👉Website 👈
http://alehig.wordpress.com
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
መልካም እሁድ ‼️
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Subscribe our 👉YouTube 👈 channel
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Subscribe our 👉YouTube 👈 channel
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
The 8th National Moot Court has come to an end 📢 with a result of
Best Female Orator 🏆 Dire Dawa University
Best Orator on first round 🏆 Dire Dawa University
Best final Round Orator 🏆 Dire Dawa University
Winner Team 🏆🥇 Dire Dawa University
Runner Up team 🥈Selale University
3rd Best team 🥉 Bahirdar University
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
For Dire Dawa University lejegnochacin
መልካም እሁድ ‼️
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Subscribe our 👉YouTube 👈 channel
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
Best Female Orator 🏆 Dire Dawa University
Best Orator on first round 🏆 Dire Dawa University
Best final Round Orator 🏆 Dire Dawa University
Winner Team 🏆🥇 Dire Dawa University
Runner Up team 🥈Selale University
3rd Best team 🥉 Bahirdar University
👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
For Dire Dawa University lejegnochacin
መልካም እሁድ ‼️
የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
Subscribe our 👉YouTube 👈 channel
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
https://youtube.com/@Ale_Hig
#Ethiopia
የኢፌዴሪ ገቢዎች ሚኒስቴር በንግድ ማዕከልነት የሚያገለግሉ ሕንፃዎችን በጋራ ገንብተው በባለቤትነት የሚያስተዳድሩ አክሲዮን ማኅበራት ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የዲቪደንድ (የትርፍ ድርሻ) ታክስን ጨምሮ የተለያዩ የግብር ዓይነቶችን እንዲከፍሉ ወስኗል።
በንግድ ማዕከልነት የሚያገለግሉ ሕንፃዎችን ገንብተው በባለቤትነት የሚያስተዳድሩ አክሲዮን ማኅበራት የሕንፃውን ሱቆች በማከራየት ከሚያገኙት ገቢ ላይ ለሚገኙበት ከተማ ወይም የአካባቢ አስተዳደር የኪራይ ገቢ ግብር ብቻ ሲከፍሉ ቆይተዋል።
ሚኒስቴሩ በአክሲዮን ማኅበራት ባለቤትነት ሥር የሚገኙና የሚተዳደሩ የንግድ ማዕከላት ላይ ጥናት ያካሄደ ሲሆን የጥናቱ ግኝትም ፣ አክሲዮን ማኅበራቱ በሕግ የተጣለባቸውን ግብር በተገቢው መንገድ እየተወጡ አለመሆናቸው ያረጋገጠ ነው ተብሏል።
ገቢዎች ሚኒስቴር በጥናት የደረሰባቸውን ግኝቶች መሠረት በማድረግ ሊወሰዱ ይገባል ያላቸውን የማስተካከያ ዕርምጃዎች የተመለከተ ምክረ ሐሳብ ለመንግሥት አቅርቦ በቅርቡ ተቀባይነት ማግኘቱ ተጠቁሟል።
በዚህም መሠረት ፥ በአክሲዮን ተደራጅተው የተገነቡና በንግድ ማዕከልነት የሚያገለግሉ ሕንፃዎች ባለቤት አክሲዮን ማኅበሩ በመሆኑ፣ የንግድ ማዕከሉን የሚመለከቱ የግብር ግዴታዎች ላይ ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ እንዳለበት ተወስኗል።
በመሆኑም በንግድ ማዕከልነት በሚያገለግለው ሕንፃ ውስጥ የሚገኙ ሱቆችን በማከራየት የሚገኘው ገቢ ላይ በግብር አዋጁ መሠረት የሚጣለውን የኪራይ ገቢ ግብር እንደ ከዚህ ቀደሙ በከተማ አስተዳደሮች እንደሚሰበሰብ የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል።
ይሁን እንጂ ሚኒስቴሩ ባካሄደው ጥናት አክሲዮን ማኅበራቱ በሚያስተዳድሯቸው የንግድ ማዕከላት ውስጥ የሚገኙ የንግድ ሱቆች ኪራይ ተመን ፦
- ከወቅታዊ ገበያው በእጅጉ አነስተኛ መሆኑ፣
- በርከት ያሉ ማኅበራትም በንግድ ማዕከሉ ውስጥ የሚገኙ ሱቆችን በርካሽ ዋጋ ለማኅበሩ አባላት እንዳከራዩ ፣
- ሌሎች በርከት ያሉ አክሲዮን ማኅበራት ደግሞ የባለቤትነት ማስተላለፍ ሥርዓቶችን ሳይከተሉ በንግድ ማዕከሉ ውስጥ የሚገኙ ሱቆችን እንደ አክሲዮን ድርሻ ለማኅበሩ አባላት አከፋፍለው መገኘታቸው ተመላክቷል።
በመሆኑም ፣ ከ2016 ዓ.ም. የግብር መክፈያ ወቅት ጀምሮ በንግድ ማዕከላቱ ውስጥ የሚገኙ ሱቆች የኪራይ ተመን በገበያ ዋጋ ተሰልቶ የኪራይ ገቢ ግብር እንዲከፍሉ መወሰኑን ሪፖርተር ጋዜጣ ከገቢዎች ሚኒስቴር ያገኘውን መረጃ ዋቢ በማድረግ አስነብቧል።
@tikvahethiopia
የኢፌዴሪ ገቢዎች ሚኒስቴር በንግድ ማዕከልነት የሚያገለግሉ ሕንፃዎችን በጋራ ገንብተው በባለቤትነት የሚያስተዳድሩ አክሲዮን ማኅበራት ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የዲቪደንድ (የትርፍ ድርሻ) ታክስን ጨምሮ የተለያዩ የግብር ዓይነቶችን እንዲከፍሉ ወስኗል።
በንግድ ማዕከልነት የሚያገለግሉ ሕንፃዎችን ገንብተው በባለቤትነት የሚያስተዳድሩ አክሲዮን ማኅበራት የሕንፃውን ሱቆች በማከራየት ከሚያገኙት ገቢ ላይ ለሚገኙበት ከተማ ወይም የአካባቢ አስተዳደር የኪራይ ገቢ ግብር ብቻ ሲከፍሉ ቆይተዋል።
ሚኒስቴሩ በአክሲዮን ማኅበራት ባለቤትነት ሥር የሚገኙና የሚተዳደሩ የንግድ ማዕከላት ላይ ጥናት ያካሄደ ሲሆን የጥናቱ ግኝትም ፣ አክሲዮን ማኅበራቱ በሕግ የተጣለባቸውን ግብር በተገቢው መንገድ እየተወጡ አለመሆናቸው ያረጋገጠ ነው ተብሏል።
ገቢዎች ሚኒስቴር በጥናት የደረሰባቸውን ግኝቶች መሠረት በማድረግ ሊወሰዱ ይገባል ያላቸውን የማስተካከያ ዕርምጃዎች የተመለከተ ምክረ ሐሳብ ለመንግሥት አቅርቦ በቅርቡ ተቀባይነት ማግኘቱ ተጠቁሟል።
በዚህም መሠረት ፥ በአክሲዮን ተደራጅተው የተገነቡና በንግድ ማዕከልነት የሚያገለግሉ ሕንፃዎች ባለቤት አክሲዮን ማኅበሩ በመሆኑ፣ የንግድ ማዕከሉን የሚመለከቱ የግብር ግዴታዎች ላይ ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ እንዳለበት ተወስኗል።
በመሆኑም በንግድ ማዕከልነት በሚያገለግለው ሕንፃ ውስጥ የሚገኙ ሱቆችን በማከራየት የሚገኘው ገቢ ላይ በግብር አዋጁ መሠረት የሚጣለውን የኪራይ ገቢ ግብር እንደ ከዚህ ቀደሙ በከተማ አስተዳደሮች እንደሚሰበሰብ የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል።
ይሁን እንጂ ሚኒስቴሩ ባካሄደው ጥናት አክሲዮን ማኅበራቱ በሚያስተዳድሯቸው የንግድ ማዕከላት ውስጥ የሚገኙ የንግድ ሱቆች ኪራይ ተመን ፦
- ከወቅታዊ ገበያው በእጅጉ አነስተኛ መሆኑ፣
- በርከት ያሉ ማኅበራትም በንግድ ማዕከሉ ውስጥ የሚገኙ ሱቆችን በርካሽ ዋጋ ለማኅበሩ አባላት እንዳከራዩ ፣
- ሌሎች በርከት ያሉ አክሲዮን ማኅበራት ደግሞ የባለቤትነት ማስተላለፍ ሥርዓቶችን ሳይከተሉ በንግድ ማዕከሉ ውስጥ የሚገኙ ሱቆችን እንደ አክሲዮን ድርሻ ለማኅበሩ አባላት አከፋፍለው መገኘታቸው ተመላክቷል።
በመሆኑም ፣ ከ2016 ዓ.ም. የግብር መክፈያ ወቅት ጀምሮ በንግድ ማዕከላቱ ውስጥ የሚገኙ ሱቆች የኪራይ ተመን በገበያ ዋጋ ተሰልቶ የኪራይ ገቢ ግብር እንዲከፍሉ መወሰኑን ሪፖርተር ጋዜጣ ከገቢዎች ሚኒስቴር ያገኘውን መረጃ ዋቢ በማድረግ አስነብቧል።
@tikvahethiopia
#Daily_Tips: ይህንን ያውቁ ኖሯል?
1. ብሄራዊ ባንክ (Central Bank)= የገንዘብ ስርዓት ባንክ
2. ልማት ባንክ (Development Bank)= የፖሊሲ ባንክ
3. ንግድ ባንክ (Commercial Bank)= የንግድ ባንክ
3. ኢንቨስትመንት ባንክ (Investment Bank)= የመዋዕለ ሰነድ ባንክ/የካፒታል ገበያ ባንክ
Source: The Ethiopian Economist View
#Ethiopianbusinessdaily
1. ብሄራዊ ባንክ (Central Bank)= የገንዘብ ስርዓት ባንክ
2. ልማት ባንክ (Development Bank)= የፖሊሲ ባንክ
3. ንግድ ባንክ (Commercial Bank)= የንግድ ባንክ
3. ኢንቨስትመንት ባንክ (Investment Bank)= የመዋዕለ ሰነድ ባንክ/የካፒታል ገበያ ባንክ
Source: The Ethiopian Economist View
#Ethiopianbusinessdaily