አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
እነዚህ አራት መሠረታዊ የቼክ መገለጫዋች በቼኩ ላይ ከሌሉ ቼኩ ሕጋዊ አይደለምና ጥንቃቄ አድርጉ
..............................................
1ኛ/ቼኩን ተቀብሎ ክፍያ እንዲፈፅም የታዘዘው የባንክ ቤት ስም በግልፅ በቼክ ላይ ሊኖር ይገባል።ይህም ባንክ በህግ የባንክ ቤትን ስራ ለማከናወን ስልጣን የተሰጠው ተቋም ብቻ መሆን ይኖርበታል።በኢትዮጽያ ከሚገኙ ባንኮች ተመሳስሎ የሚፃፋ የባንክ ቤት ስሞች ስለሚኖሩ ቼኩ ላይ የተፃፈው ባንክ በኢትዮጵያ እውቅና ያለውና  ሕጋዊ ፈቃድ አውጥቶ በስራ ላይ የሚገኝ  ባንክ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል።በህጋዊ መልኩ ታትመው ከወጡት ጋር ተመሳስለው የሚሰሩ ቼክ መሳይ ሃሰተኛ ሰነዶች እየበዙ በመምጣታቸው ይህን በጥንቃቄ መመልከት ያስፈልጋል።በንግድ ሕጉ በግልፅ እንደተደነገገው ሕጋዊ እውቅና ካለው ባንክ ቼኩ ወጪ እስካልተደረገ ለክፍያ ወደ ባንክ ቢቀርብም ገንዘብ ክፍያ ተፈፃሚ አይሆንም።

2ኛ.ለቼክ አውጪው ሊከፈለው የሚገባውን የገንዘብ መጠን በግልፅ ሊፃፍበት ይገባል።  ይህም ሲባል ገንዘቡን ወጪ ለማድረግ ሌሎች መሟላት የሚገባቸውን ቅድመሁኔታዋች ያላመላከተ መሆን ይጠበቅበታል።አንዳንዶች ቼኩን ሲሰጡ ቼኩ ላይ የሚገልፁት ሌሎች ፅሁፎች ቼኩ ተቀባይነት እንዳይኖረው ያደርጋሉ።ለአብነት ያህል ይህ እስኪደረግ ድረስ ክፍያ ተፈፃሚ እንዳይሆን የሚሉ ክልከላዋች እና ሌሎች መሠል ፅሁፎች የቼኩን ሕጋዊነት የሚያሳጡ ስለሚሆኑ በቼኩ ላይ ከባንክ ወጪ የሚደረገው የገንዘብ መጠን ብቻ የተጠቀሰበት ብቻ እንጂ ሊሆን የሚገባው ከዚህ በተጨማሪ እንደቅድመሁኔታ ገንዘቡን ወጪ ለማድረግ የሚቀመጡ መስፈርቶች ቼኩ ዋጋ እንዲያጣ የሚያደርጉ ስለሆኑ በቼኩ ላይ የሚገለፁ ፅሁፎችን በጥንቃቄ መመልከት ያስፈልጋል።

3=ቼኩ የወጣበት ቦታ እና ጊዜ በቼኩ ላይ የተፃፈበት መሆን አለበት ።ቼኩ የወጣበትን ቦታናጊዜ የማይገልፅ ከሆነ ህጋዊ ቼክ አይደለም።
4/ በቼኩ ላይ የተገለፀው ገንዘብ ከመቼ ጀምሮ ወጪ መደረግ እንደሚችል ቀኑን ወሩን እና አመተምህረቱን የተገለፀበት እንዲሁም ገንዘቡ የሚከፈልበትን  የባንክ ቤት ስም ወይም ቦታ የሚገልፅ መሆን አለበት።ይህን ያላሟላ ቼክ ህጋዊ ያልሆነ ሀሰተኛ ቼክ ሲሆን 
ሀሰተኛ ቼክ ማለት ቼክን ለማተም ስልጣን ባለዉ ባንክ ቤት ታትሞ ያልተሰጠ ወይም ታትሞ ከተሰጠዉ ጋር ተመሳስሎ የተሰራ ቼክ መሳይ ሰነድ ነው። 

የወንጀል ተጠያቂነት
----------------------------
ማንም ሰዉ ይህንን ሀሰተኛ ቼክ የሰራ ፣ የተገለገለ ወይም ህጋዊ አስመስሎ ለሶስተኛ ወገን ያስተላለፈ እንደሆነ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የወንጀል ህግ
አንቀፅ 375 ና በተከታዮቹ አንቀፃች እንዲሁም በተደራቢነት በወ.ህ.ቁ 692 መሰረት
በማታለል ወንጀል ተጠያቂ ይሆናል።
Via Lawyer Henok
አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties
#ሼር #Share

#Telegram #channel:
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties

#Telegram #Group:
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/AleHig
https://t.me/AleHig
https://t.me/
በፍትሐብሄር ክርክር የሰነድ ማስረጃS ማቅረብ የሚቻለው መቼ ነው??
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆

በአብዛኛው ፍ/ቤቶች የጽሑፍ ማስረጃዎች ከክስ ጋር ወይንም ከመከላካያ መልስ ጋር አብሮ ካልቀረበ መቅረብ አይችልም በሚል ሲከለክሉ ይታያል፡፡ ነገር ግን በሥነ-ሥርዓት ህጋችን ግን ከክስ ማመልከቻ ወይም ከመከላካያ መልስ በኋለ ክስ ከመሰማቱ በፊት ከመዝገቡ ጋር ተያይዞ ያልቀረበ የጽሑፍ ማስጃዎች ካሉ መቅረብ እንደሚችሉ ይደነግጋል፡፡

# ሀ . የፅሑፍ ማስረጃዎች በሙሉ ክርክሩን መስማትና ምስክሮችን መመርመር ከመጀመሩ በፊት ተጠቃለው መግባት አለባቸው፡፡

# ለ . በመጀመሪያ ደረጃ ከሳሹ ከክስ ማመልከቻው ጋር ተከሳሹ ደግሞ ከመከላከያ መልሱ ጋር ይጠቅመናል የሚሉትንና በእጃቸው የሚገኙትን ወይም ሊያቀርቡ የሚችሉትን የጽሑፍ ማስረጃ በሙሉ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው (ቁ.223(1)) (ለ) እና 234 (1)፡፡

# ሐ . በሁለተኛ ደረጃ ተከራካሪ ወገኖች ለማቅረብ የሚችሉትንና ይጠቅማናል የሚሉትን ወይም ፍርድ ቤቱ እንዲቀርብ የጠየቀውንና አስቀድመው ፍርድ ቤት ያላቀረቡትን የፅሑፍ ማስረጃ ሁሉ በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ማቅረብ አለባቸው
(ቁ. 137 (1))

# መ. ማንኛውም አቤት ባይ ሰነዶችን ከአቤቱታው ጋር በማያያዝ ወይም ከቀነ ቀጠሮው በፊት ወይም በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ካላቀረበ በቀር ማስረጃዬ ከፍርድ ቤቱ መዝገብ ጋር ይያያዝልኝ ወይም ለማቅረብ ይፈቀድልኝ በማለት ለማመልከት አይችልም (137(3)፡

# ሠ . መቅረብ የሚገባቸው ማስረጃዎች ከተከራካሪዎች ወገኖች ባንዳኛው
ጉድለት ወይም በቂ ባልሆነ ምክንያት ሳይቀርቡ የቀሩ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ወዲያው ፍርድ ይሰጣል (ቁ. 256(1))፡፡

# ረ . ከላይ በ “መ” እና “ሠ” ሥር የተጠቀሱት አጠቃላይ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ከአቤቱታ ጋር ወይም በመጀመሪያ ቀነ ቀጠሮ ያልቀረበ የፅሁፍ
ማስረጃ በሌላ ጊዜ ሊቀርብ የሚችልበት ልዩ ሁኔታዎች (exceptions) አሉ፡፡

እነዚህም፡-
#1. ፍርድ ቤቱ በራሱ አስተያየት ወይም በተከራካሪዎች ወገኖች አመልካችነት
በሌላ ፍ/ቤት ዘንድ የሚገኝ መዝገብ ወይም የጽሑፍ ማስረጃ እንዲቀርብ ማዘዝ
ይችላል (ቁ.148 (11))፡፡

#2. ማስረጃዎቹ ሳይቀርቡ የቀሩት ከባድና በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ፍርድ ቤቱ ከተረዳ ስለ ክርክሩ አወሳሰንና ማስረጃ ያለመቅረቡ ስላስከተለው ኪሳራ
ተገቢ መስሎ የታየውን ትፅዛዝ በመስጠት ነገሩ የሚሰማበትን ቀነ ቀጠሮ ይወስናል (ቁ. 256 (1)፡፡ (ማስረጃው እንዲቀርብ ማዘዝ ይችላል፡፡)

#3. አስፈላጊ መስሎ ከታየው ፍርድ ቤቱ የክርክሩን ጭብጥ ከመያዙ በፊት በተከራካሪዎች ያልቀረበን የፅሑፍ ማስረጃ በትዕዛዝ አስቀርቦ መመርመር
ይችላል (ቁ. 149 (1) )፡፡

#4. ክርክሩ በሚሰማበት በማናቸውም ግዜ ፍርድ ቤቱ በተከራካሪዎቹ ያልቀረበ
ነገር ግን ለክርክሩ ጠቃሚ የሆነ የፅሑፍ ማስረጃ እንዲቀርብ ለማዘዝ ይችላል
(ቁ.164)፡

#5. ምስክሮችን መስቀለኛ ጥያቄ ለመጠየቅ ወይም ምስክሩ ነገሩን ለማስታወስ እንዲችል የሚቀርብ የጽሑፍ ማስረጃ በመጀመሪያ በይቀርብም ክርክሩ በሚስማበት ጊዜ መቅረብ ይችላል (137 (4))፡፡

👉ኢትዮ ህግ ቻናል
አለ_ህግ #Ale_Hig
#Lawsocieties
#አለ_ህግ #Ale_Hig #Lawsocieties አለ_ህግ
@Lawsocieties  @Alehig
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/


Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties


👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
የአዲስ አበባ አስፈጻሚ አካላት አደረጃጀት እና ስልጣን ለመወሰን የወጣው አዋጅ 74/2014 ሊሻሻል ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሪፎርም ተግባር እያከናወነ የሚገኝ ሲሆን የሪፎርሙ አካል የሆነው አገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋና ተገልጋዩን የሚያረካ እንዲሆን ለማስቻል የአስፈጻሚ አካላት አደረጃጀት ፣ ተግባራት እና ሃላፊነት እንደገና ማሻሻል በማስፈለጉ ቢሮው ይህንኑ ለማሳካት የሕግ ማርቀቅ ተግባሩን ማከናወን ጀመረ፡
116 ዓመታት በታሪክ ሂደት
የኢፌዲሪ ፍትሕ ሚኒስቴር
ለሕግ ፣ ለፍትሕ ፣ ለርትዕ


#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/


Telegram Channel
https://t.me/lawsocieties
https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆

👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
ለአንተ/ለአንቺ አስተማሪ እና ቁምነገር አለው የሚባለውን የቴሌግራም ቻናል ስም ጥቀሱ
Interview with Liya Tere...
Chilot Radio
ሊያ ተረፈ ከጠበቃ አብርሃም ዮሃንስ ጋር የሰበር ስርአትን በሚመለከት ያደረገችው ቃለ ምልልስ👇
👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
አለ_ህግ_@Lawsocieties_የአዲስ_አበባ_ከተማ_አስተዳደር_የንግድ_ስራዎች_ድርጅት_ለማቋቋም _የወጣው.pdf
1.1 MB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የንግድ ስራዎች ድርጅት ለማቋቋም  የወጣው ደንብ ስራ ላይ ዋለ፡፡
።።።።።።።።።
የንግድ እንቅስቃሴ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ  እና  የነዋሪው ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ እንዲሁም ሌሎች በአለም አቀፍ እና በሀገሪቱ ውስጥ በተፈጠሩ የተለያዩ ምክንያቶችን ተከትሎ የግብርና እና የኢንዲስቱሪ ምርቶች ዋጋ እየጨመረ በመምጣቱ ህብረተሰቡ ለኑሮ ውድነት የተጋለጠ ሲሆን መንግስት በከተማው  የሚስተዋለውን ችግር ለመቅረፍ የንግድ ስራዎችን ለማቋቋም ደንብ አውጥቷል፡፡
የከተማው አስተዳደር ለከተማ ነዋሪው በተፈጠረው የአቅርቦትና ፍላጎት አለመጣጣም እየጨመረ የመጣውን የዋጋ ንረት ለመቆጣጠር እና በመካከለኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ህብረተሰብ ክፍሎች የግብርና እና የተለያዩ የኢንዱስትሪ ምርቶችን እና የንግድ ዕቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ በቀጥታ ከአርሶ አደሩ በመግዛት የሚያቀርብ ደንብ ቁጥር 152 /2015 በከተማው ካቢኔ ፀድቆ ወደ ስራ የተገባ መሆኑን ከህግ ጥናት ምርምርና ረቂቅ ዝግጅት ዳይሬክቶሬት ለማወቅ ተችሏል፡፡
#አለ_ህግ #Ale_Hig @Lawsocieties አለ_ህግ
#Lawsocieties @Alehig

👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/lawsocieties

Facebook Page
https://www.facebook.com/lawsocieties/


Telegram Channel

https://t.me/lawsocieties

👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆


👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
አለህግ 79-2014 የካሳ መመሪያ.pdf
1.7 MB
መሬት ለህዝብ ጥቅም ሲለቀቅ ካሳና ምትክ የሚሰጥበት እና የልማት ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበት
መመሪያ ቁጥር 79/2014
👇👇👇👇👇👇👇
👉Facebook Page 👈
👆👆👆👆👆👆👆

👇👇👇👇👇👇👇👇
👉Telegram Channel 👈
👆👆👆👆👆👆👆👆
ሙሉ ውክልና ስልጣን.docx
23.7 KB
Share ሙሉ ውክልና ስልጣን.docx