አለሕግAleHig ️
https://t.me/lawsocieties
1.ሙስና
2. ዘረኝነት እና የዘር ፖለቲካ
3.ተረኝነት
4. የህግ የበላይነት አለመከበር
By Muluzer:
2. ዘረኝነት እና የዘር ፖለቲካ
3.ተረኝነት
4. የህግ የበላይነት አለመከበር
By Muluzer:
𝟏𝟐 𝐊𝐞𝐲 𝐥𝐞𝐬𝐬𝐨𝐧𝐬 𝐟𝐫𝐨𝐦 "𝐌𝐢𝐧𝐝 𝐌𝐚𝐧𝐚𝐠𝐞𝐦𝐞𝐧𝐭 𝐍𝐨𝐭 𝐓𝐢𝐦𝐞 𝐌𝐚𝐧𝐚𝐠𝐞𝐦𝐞𝐧𝐭".
1. Being productive today isn't about time management, it's about mind management.
2. Time management optimizes the resource of time. Mind management optimizes the resource of creative energy.
3. Not all hours are created equal: If you write for an hour a day, within a year you'll have a book. But you can't instead simply write for 365 hours straight, and get the same result.
4. The First Hour Rule is simply this: Spend the first hour of your day working on your most important project.
5. If you start your day working on the most important thing, there's less of a chance for other things to get in the way.
6. Sometimes your mind is better-suited to think creatively. Sometimes your mind is better-suited to think analytically.
7. The point of time is not to fill as much life as possible into a given unit of time. The point of time is to use time as a guide to living a fulfilling life.
8. A one-hour increase in average daily sleep raises productivity by more than a one-year increase in education.
9. When you randomly switch from one activity to another, your energy leaks...If you're doing that all the time, little of your energy is going toward traction.
10. A Harvard study found that the busier knowledge workers were, the less creative they were; this study found that as workers became more busy , they did less creative thinking activities such as; brainstorming. They reported fewer insights and their work was also rated as less creative by their colleagues .
11. Noise level can also affect your ability to think creatively...studies suggest that a background noise level of about seventy decibels is optimal for idea generation.
12. Things are not difficult to make; what is difficult is putting ourselves in the state of mind to make them.
Via Armad V.
https://t.me/lawsocieties
1. Being productive today isn't about time management, it's about mind management.
2. Time management optimizes the resource of time. Mind management optimizes the resource of creative energy.
3. Not all hours are created equal: If you write for an hour a day, within a year you'll have a book. But you can't instead simply write for 365 hours straight, and get the same result.
4. The First Hour Rule is simply this: Spend the first hour of your day working on your most important project.
5. If you start your day working on the most important thing, there's less of a chance for other things to get in the way.
6. Sometimes your mind is better-suited to think creatively. Sometimes your mind is better-suited to think analytically.
7. The point of time is not to fill as much life as possible into a given unit of time. The point of time is to use time as a guide to living a fulfilling life.
8. A one-hour increase in average daily sleep raises productivity by more than a one-year increase in education.
9. When you randomly switch from one activity to another, your energy leaks...If you're doing that all the time, little of your energy is going toward traction.
10. A Harvard study found that the busier knowledge workers were, the less creative they were; this study found that as workers became more busy , they did less creative thinking activities such as; brainstorming. They reported fewer insights and their work was also rated as less creative by their colleagues .
11. Noise level can also affect your ability to think creatively...studies suggest that a background noise level of about seventy decibels is optimal for idea generation.
12. Things are not difficult to make; what is difficult is putting ourselves in the state of mind to make them.
Via Armad V.
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
መቀለ ከተማ የስልክ አገልግሎት አገኘች።
በመቀለ ከተማ ተቋርጦ የነበረው የቴሌኮም አገልግሎት መጀመሩን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ተናገሩ።
በጦርነቱ ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የስልክ አገልግሎት በዛሬው ዕለት መቐለ ላይ የተሳካ ጥሪ ማድረግ መቻሉን ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም 981 ኪሎ ሜትር የፋይበር ጥገና ተከናውኖ በ27 ከተሞች የስልክና ሌሎች የቴሌኮም አገልግሎቶችን ማስጀመር ተችሏል ብለዋል።
የቴሌኮም አገልግሎቱ ዳግም መጀመር በመቻሉ 61 የባንክ ቅርንጫፎችም ወደ ስራ እንዲገቡ ማድረግ እንደተቻለ ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ተናግረዋል።
EBC
በመቀለ ከተማ ተቋርጦ የነበረው የቴሌኮም አገልግሎት መጀመሩን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ተናገሩ።
በጦርነቱ ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የስልክ አገልግሎት በዛሬው ዕለት መቐለ ላይ የተሳካ ጥሪ ማድረግ መቻሉን ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ኢትዮ ቴሌኮም 981 ኪሎ ሜትር የፋይበር ጥገና ተከናውኖ በ27 ከተሞች የስልክና ሌሎች የቴሌኮም አገልግሎቶችን ማስጀመር ተችሏል ብለዋል።
የቴሌኮም አገልግሎቱ ዳግም መጀመር በመቻሉ 61 የባንክ ቅርንጫፎችም ወደ ስራ እንዲገቡ ማድረግ እንደተቻለ ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ተናግረዋል።
EBC
🔷Supreme Court Of Oromia For Fresh Graduates
Position - Zonal Court Attorney
Required No:76
Qualification: LLB /Degree in Law
Experience: Not Required
Apply here
👇👇👇
https://shegerjobs.com/job/supreme-court-of-oromia/
Deadline: January 12/2023
Share for your friends
👇👇👇
Position - Zonal Court Attorney
Required No:76
Qualification: LLB /Degree in Law
Experience: Not Required
Apply here
👇👇👇
https://shegerjobs.com/job/supreme-court-of-oromia/
Deadline: January 12/2023
Share for your friends
👇👇👇
ዐቃቤ ሕግ አነስተኛ የቴምብር ቀረጥ ለመክፈል በማሰብ ንብረት ከሸጠችበት ትክክለኛ ዋጋ አሳንሳ ገልጻለች ባላት ግለሰብ ላይ ክስ መስርቷል፡፡
ዐቃቤ ህግ ሲፈን አበራ ገመቹ የተባለችው የ27 ዓመት ወጣት የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 123(1) (ለ) ስር የተደነገገውን በመተላለፍ የቴምብር ቀረጥ ላለመክፈል ወይም አነስተኛ የቴምብር ቀረጥ ለመክፈል በማሰብ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ከፈጸመችበት ትክክለኛ ዋጋ አሳንሳ በመግለጽ በመንግስት ጥቅም ላይ ጉዳት አድርሳለች ባላት ግለሰብ ላይ ነው ክስ የመሰረተው፡፡
የዐቃቤ ሕግ ክስ እንደሚያስረዳው ከሆነ ተከሳሽ መኖሪያ ቤቷን በተጨባጭ የሸጠችው በብር 7‚700.000 (ሰባት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺ) ሆኖ እያለ በሰነዶች ማረጋገጫ ፊት ቀርባ ስትዋዋል ባቀረበችው ሰነድ ግን በብር 1‚000‚000.00 (አንድ ሚሊዮን ብር) እንደሸጠች የገለጸች በመሆኑ እንዲሁም በሌላ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ቤቱን በተጨባጭ የሸጠችው በብር 17‚000.000 (አስራ ሰባት ሚሊዮን) ሆኖ እያለ በሰነዶች ማረጋገጫ ፊት ቀርባ ስትዋዋል ባቀረበችው ሰነድ በብር 1‚000‚000.00 (አንድ ሚሊዮን ብር) እንደሸጠች በመግለጽ የሰነዶቹን ትከክለኛ ባህሪ የደበቀች በመሆኑ ክስ ቀርቦባታል፡፡
በቀረበው ክስ ላይ ክርክር በመደረግ ላይ የሚገኝ ሲሆን ይህን ወንጀል ጨምሮ ተከሳሿ ከሌሎች ተከሳሾች ጋር በጋራ በአንድ መዝገብ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ክርክሩ በግልጽ ችሎት እተከናወነ ይገኛል፡፡
https://t.me/lawsocieties
ዐቃቤ ህግ ሲፈን አበራ ገመቹ የተባለችው የ27 ዓመት ወጣት የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 አንቀጽ 123(1) (ለ) ስር የተደነገገውን በመተላለፍ የቴምብር ቀረጥ ላለመክፈል ወይም አነስተኛ የቴምብር ቀረጥ ለመክፈል በማሰብ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ከፈጸመችበት ትክክለኛ ዋጋ አሳንሳ በመግለጽ በመንግስት ጥቅም ላይ ጉዳት አድርሳለች ባላት ግለሰብ ላይ ነው ክስ የመሰረተው፡፡
የዐቃቤ ሕግ ክስ እንደሚያስረዳው ከሆነ ተከሳሽ መኖሪያ ቤቷን በተጨባጭ የሸጠችው በብር 7‚700.000 (ሰባት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺ) ሆኖ እያለ በሰነዶች ማረጋገጫ ፊት ቀርባ ስትዋዋል ባቀረበችው ሰነድ ግን በብር 1‚000‚000.00 (አንድ ሚሊዮን ብር) እንደሸጠች የገለጸች በመሆኑ እንዲሁም በሌላ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ቤቱን በተጨባጭ የሸጠችው በብር 17‚000.000 (አስራ ሰባት ሚሊዮን) ሆኖ እያለ በሰነዶች ማረጋገጫ ፊት ቀርባ ስትዋዋል ባቀረበችው ሰነድ በብር 1‚000‚000.00 (አንድ ሚሊዮን ብር) እንደሸጠች በመግለጽ የሰነዶቹን ትከክለኛ ባህሪ የደበቀች በመሆኑ ክስ ቀርቦባታል፡፡
በቀረበው ክስ ላይ ክርክር በመደረግ ላይ የሚገኝ ሲሆን ይህን ወንጀል ጨምሮ ተከሳሿ ከሌሎች ተከሳሾች ጋር በጋራ በአንድ መዝገብ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ክርክሩ በግልጽ ችሎት እተከናወነ ይገኛል፡፡
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በሲቪል መማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን የተዘጋጁት አራት መመሪያዎች በፍትህ ሚኒስቴር እና በባለስል መስሪያ ቤቱ ድህረ ገጽ ከተለቀቁበት ጊዜ አንስቶ ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡
በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ወጥተው በፍትህ ሚንስቴር ቁጥር የተሰጣቸው መመሪያዎች ፡-
1. ስለ ድርጅቶች መዋሃድ፣ መከፋፈል፣ መለወጥና መፍረስ የወጣ መመሪያ ቁጥር 936/2015
2. የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በገቢ ማስገኛ ስራዎች ላይ የሚሰማሩበትን ሁኔታ ለመወሰኝ የወጣ መመሪያ ቁጥር 937/2015
3. የአገር በቀል ድርጅቶች ምዝገባና አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 938/2015 እንዲሁም
4. የጥቅም ግጭትን ለማስቀረት የወጣ መመሪያ ቁጥር 939/2015 የሚሉት ናቸው፡፡
ሙሉ መመሪያዎቹን በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዌብሳይት፡- www.acso.gov.et
ሕጎች - ACSO
ወይም በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚንስቴር ድህረ ገጽ
ህጎች (eag.gov.et)
ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
https://t.me/lawsocieties
በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ወጥተው በፍትህ ሚንስቴር ቁጥር የተሰጣቸው መመሪያዎች ፡-
1. ስለ ድርጅቶች መዋሃድ፣ መከፋፈል፣ መለወጥና መፍረስ የወጣ መመሪያ ቁጥር 936/2015
2. የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በገቢ ማስገኛ ስራዎች ላይ የሚሰማሩበትን ሁኔታ ለመወሰኝ የወጣ መመሪያ ቁጥር 937/2015
3. የአገር በቀል ድርጅቶች ምዝገባና አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 938/2015 እንዲሁም
4. የጥቅም ግጭትን ለማስቀረት የወጣ መመሪያ ቁጥር 939/2015 የሚሉት ናቸው፡፡
ሙሉ መመሪያዎቹን በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዌብሳይት፡- www.acso.gov.et
ሕጎች - ACSO
ወይም በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚንስቴር ድህረ ገጽ
ህጎች (eag.gov.et)
ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
https://www.ethiopianreporter.com/113716/
የሲቪል ማኅበራት ራሳቸው የሚፈጥሩትን የጥቅም ግጭት የሚፈታ ሥርዓት እንዲያበጁ የሚያስገድድ በመመርያ ወጣ
የሲቪል ማኅበራት ራሳቸው የሚፈጥሩትን የጥቅም ግጭት የሚፈታ ሥርዓት እንዲያበጁ የሚያስገድድ በመመርያ ወጣ
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best and reliable news source in Ethiopia
የሲቪል ማኅበራት ራሳቸው የሚፈጥሩትን የጥቅም ግጭት የሚፈታ ሥርዓት እንዲያበጁ የሚያስገድድ በመመርያ ወጣ - ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best And Reliable News Source…
ሁሉም የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የጥቅም ግጭቶች ሲፈጠሩ፣ የሚፈቱበትና አስተዳደራዊ ዕርምጃዎችን የሚወስዱበት ሥርዓት በራሳቸው እንዲፈጥሩ የሚያስገድድ መመርያ ወጣ፡፡ ከዚህ በፊት ሕግ ስላልወጣና የማይገደዱ ቢሆንም፣ በዚህ መመርያ ግን ሁሉም ማኅበራት
የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ሠራተኞቹ ከቢሮ ሳይወጡ ከ2 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር በላይ አላግባብ አበል በልተዋል።
የማዕከሉ ሠራተኞች ባልተሳተፉበት ስብሰባ አበል ያወራርዱ እንደነበር እና ከሕግ አግባብ ውጭ የሆኑ ግዥዎች ሲፈጸሙ ነበር ተብሏል፡፡
በዚህም ከ46 ሺሕ ብር በላይ ከመስሪያ ቤቱ ውጭ ላሉ ባለሙያዎች ክፍያ ተፈጽሟል የተባለ ሲሆን፣ ከ204 ሺሕ ብር በላይም ለጸረ ሙስና ኮሚሽን ባለሙያ በሕግ አግባብ ውጭ የተከፈለ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
አዲስ ማለዳ
via #housinginaddisababa
https://t.me/lawsocieties
የማዕከሉ ሠራተኞች ባልተሳተፉበት ስብሰባ አበል ያወራርዱ እንደነበር እና ከሕግ አግባብ ውጭ የሆኑ ግዥዎች ሲፈጸሙ ነበር ተብሏል፡፡
በዚህም ከ46 ሺሕ ብር በላይ ከመስሪያ ቤቱ ውጭ ላሉ ባለሙያዎች ክፍያ ተፈጽሟል የተባለ ሲሆን፣ ከ204 ሺሕ ብር በላይም ለጸረ ሙስና ኮሚሽን ባለሙያ በሕግ አግባብ ውጭ የተከፈለ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
አዲስ ማለዳ
via #housinginaddisababa
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
በስልካችን ላይ ሊኖሩ የማይገቡ አደገኛ መተግበሪያዎቸ
በውስጣቸው አጥፊ ቫይረሶችን የያዙ ነገር ግን አገልግሎት የሚሰጡ በመመስል የተሰሩ መተግበሪያዎች አሉ። ቀጥለው የተዘረዘሩ መተግበሪያዎች በስልኮቻችን ላይ ካሉ ልናጠፋቸው ይገባል።
የመተግበሪዎቹን መጠሪያ በተከታዩ ሊንክ ያገኛሉ፤ https://am.al-ain.com/article/apps-you-have-delete-from-smartphones
በውስጣቸው አጥፊ ቫይረሶችን የያዙ ነገር ግን አገልግሎት የሚሰጡ በመመስል የተሰሩ መተግበሪያዎች አሉ። ቀጥለው የተዘረዘሩ መተግበሪያዎች በስልኮቻችን ላይ ካሉ ልናጠፋቸው ይገባል።
የመተግበሪዎቹን መጠሪያ በተከታዩ ሊንክ ያገኛሉ፤ https://am.al-ain.com/article/apps-you-have-delete-from-smartphones
አል ዐይን ኒውስ
በስልካችን ላይ ሊኖሩ የማይገቡ አደገኛ መተግበሪያዎች
ቀጥለው የተዘረዘሩ መተግበሪያዎች በስልኮቻችን ላይ ካሉ ልናጠፋቸው ይገባል
Forwarded from አለሕግAleHig ️ (ጉዳይ አስፈፃሚ🔷issue executor (Guday Asfetsami))
የወንጀል ህግ ምንነት እና አላማው
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የሰው ልጅ ሠላማዊ ህይወትን ለመምራት ከወንጀል የፀዳ ህብረተሠብ መፍጠር አለበት፡፡ ለዚህ ደግሞ ያለው አማራጭ የወንጀል ፍትህ አስተዳደርን መዘርጋት ነው፡፡ ይህ የወንጀል ፍትህ አስተዳደር እንዲኖር ህግ አውጭ፣ ህግ ተርጓሚና አስፈፃሚ አካላት መኖር አለባቸው፡፡ በዚሁ መሠረት ህግ አውጪው እንደ ወንጀል አድርጐ የሚቆጥራቸው ድርጊቶች እና ተገቢ ብሎ ያመነባቸውን ቅጣቶች ዘርዝሮ በህግ ያወጣል፤ ህግ ተርጓሚው ወንጀል ፈፅመዋል ተብለው የተከሰሱ ሠዎችን ሲቀርቡለት ማስረጃውን አዳምጦ ተገቢውን ውሣኔ ይሰጣል፡፡ አስፈፃሚው አካል በፖሊስ አማካኝነት ወንጀል እንዳይፈፀም ይከላከላል ተፈፅሞም ከሆነ ተጠርጣሪዎች ይዞ ለፍርድ ያቀርባል፡፡ ዓቃቤ ህግ መንግስትን በመወከል ክስ ያቀርባል፡፡ ማረሚያ ቤቶች ቅጣት የተወሰነባቸውን ጥፋተኞች ተቀብለው ያሰራሉ ሌሎች ቅጣቶችም ተወስነው ከሆነ ያስፈፅማሉ፡፡
ስለሆነም የወንጀል ህግና የወንጀል የፍትህ አስተዳደር መሠረታዊ አላማዎች የወንጀል አይነቶችን አስቀድሞ በማሣወቅ የአንድ ህብረተሠብ አባላት ይህንን አውቀው ከጥፋት እንዲታቀቡ ማድረግና ይህን ማስጠንቀቂያ በማይከተሉ ላይ ቅጣት መፈፀም ናቸው፡፡ በዚህም መሠረት የወንጀል ህግ የተለያዩ የህብረተሠብ አባላት ማለትም ሰዎች ከሠዎች ወይም ከቡድኖች ወይም ከመንግስት ጋር ያላው ግንኙነት ይወስናል፡፡ በህግ እውቅና በተሠጠው ግንኙነት መሠረት ድርጊታቸውን ማስተካከል የሚችሉ ህጉ ተፈፃሚ የማይሆንባቸው ሲሆን ይህን ማድረግ የማይቻላቻው በህጉ መሠረት ይዳኛሉ፡፡
ኢትዮጵያ ከላይ የተጠቀሰውን አላማ ለማሣካት በተለያዩ ጊዜያት የወንጀል ህጐች ድንግጋ በተግባር ላይ አውላለች፡፡ በ1923 ዓ.ም የተደነገገው ለመጀመሪያ ጊዜ በስራ ላይ የዋለው የወንጀል ህግ ነው፡፡ 1949 ዓ.ም የወጣው ደግሞ ሁለተኛውና ከ40 ዓመት በላይ በስራ ላይ የነበረ የወንጀል ህግ ነው፡፡ በየመሃሉም ተጨማሪና ያለውን ከፍተት ሊሞሉ የሚችሉ ህጐች በስራ ላይ ነበሩ፡፡
ኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀል ህግ ከ1949 ዓ.ም ጀሞሮ በስራ ላይ የነበረውን የወንጀለኛ መቅጫ ህግ በመተካት ከግንቦት 1 ቀን 1997 ዓ. ም ጀምሮ በተግባር ላይ ውሏል፡፡ በኢፌድሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 52(5) ላይ በተሰጠው ስልጣንና ሃላፊነት መሠረት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወጣ ነው፡፡ ይህ የወንጀል ህግ ህብረተሠቡን በጉዳት ለመጠበቅ የወጣና እንደ ወንጀል የሚቆጠሩ ድርጊቶችና ለነዚህ የተከለከሉ ድርጊቶች ተገቢ ተብለው የተዘረዘሩ ቅጣቶችን የሚዘረዝር ህግ ነው፡፡ ስለሆነም ቅጣት እና ወንጀል ሁለቱ የወንጀል ህግ መሠረታዊ ጉዳዮች ናቸው፡፡
@2020, Abrham Yohanes
https://t.me/lawsocieties
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የሰው ልጅ ሠላማዊ ህይወትን ለመምራት ከወንጀል የፀዳ ህብረተሠብ መፍጠር አለበት፡፡ ለዚህ ደግሞ ያለው አማራጭ የወንጀል ፍትህ አስተዳደርን መዘርጋት ነው፡፡ ይህ የወንጀል ፍትህ አስተዳደር እንዲኖር ህግ አውጭ፣ ህግ ተርጓሚና አስፈፃሚ አካላት መኖር አለባቸው፡፡ በዚሁ መሠረት ህግ አውጪው እንደ ወንጀል አድርጐ የሚቆጥራቸው ድርጊቶች እና ተገቢ ብሎ ያመነባቸውን ቅጣቶች ዘርዝሮ በህግ ያወጣል፤ ህግ ተርጓሚው ወንጀል ፈፅመዋል ተብለው የተከሰሱ ሠዎችን ሲቀርቡለት ማስረጃውን አዳምጦ ተገቢውን ውሣኔ ይሰጣል፡፡ አስፈፃሚው አካል በፖሊስ አማካኝነት ወንጀል እንዳይፈፀም ይከላከላል ተፈፅሞም ከሆነ ተጠርጣሪዎች ይዞ ለፍርድ ያቀርባል፡፡ ዓቃቤ ህግ መንግስትን በመወከል ክስ ያቀርባል፡፡ ማረሚያ ቤቶች ቅጣት የተወሰነባቸውን ጥፋተኞች ተቀብለው ያሰራሉ ሌሎች ቅጣቶችም ተወስነው ከሆነ ያስፈፅማሉ፡፡
ስለሆነም የወንጀል ህግና የወንጀል የፍትህ አስተዳደር መሠረታዊ አላማዎች የወንጀል አይነቶችን አስቀድሞ በማሣወቅ የአንድ ህብረተሠብ አባላት ይህንን አውቀው ከጥፋት እንዲታቀቡ ማድረግና ይህን ማስጠንቀቂያ በማይከተሉ ላይ ቅጣት መፈፀም ናቸው፡፡ በዚህም መሠረት የወንጀል ህግ የተለያዩ የህብረተሠብ አባላት ማለትም ሰዎች ከሠዎች ወይም ከቡድኖች ወይም ከመንግስት ጋር ያላው ግንኙነት ይወስናል፡፡ በህግ እውቅና በተሠጠው ግንኙነት መሠረት ድርጊታቸውን ማስተካከል የሚችሉ ህጉ ተፈፃሚ የማይሆንባቸው ሲሆን ይህን ማድረግ የማይቻላቻው በህጉ መሠረት ይዳኛሉ፡፡
ኢትዮጵያ ከላይ የተጠቀሰውን አላማ ለማሣካት በተለያዩ ጊዜያት የወንጀል ህጐች ድንግጋ በተግባር ላይ አውላለች፡፡ በ1923 ዓ.ም የተደነገገው ለመጀመሪያ ጊዜ በስራ ላይ የዋለው የወንጀል ህግ ነው፡፡ 1949 ዓ.ም የወጣው ደግሞ ሁለተኛውና ከ40 ዓመት በላይ በስራ ላይ የነበረ የወንጀል ህግ ነው፡፡ በየመሃሉም ተጨማሪና ያለውን ከፍተት ሊሞሉ የሚችሉ ህጐች በስራ ላይ ነበሩ፡፡
ኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀል ህግ ከ1949 ዓ.ም ጀሞሮ በስራ ላይ የነበረውን የወንጀለኛ መቅጫ ህግ በመተካት ከግንቦት 1 ቀን 1997 ዓ. ም ጀምሮ በተግባር ላይ ውሏል፡፡ በኢፌድሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 52(5) ላይ በተሰጠው ስልጣንና ሃላፊነት መሠረት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወጣ ነው፡፡ ይህ የወንጀል ህግ ህብረተሠቡን በጉዳት ለመጠበቅ የወጣና እንደ ወንጀል የሚቆጠሩ ድርጊቶችና ለነዚህ የተከለከሉ ድርጊቶች ተገቢ ተብለው የተዘረዘሩ ቅጣቶችን የሚዘረዝር ህግ ነው፡፡ ስለሆነም ቅጣት እና ወንጀል ሁለቱ የወንጀል ህግ መሠረታዊ ጉዳዮች ናቸው፡፡
@2020, Abrham Yohanes
https://t.me/lawsocieties
Telegram
ሕግ ቤት
ሕግ ቤት Access legal information
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ያማክሩ
@HigBet #ሕግ_ቤት
lawsocieties@gmail.com
https://www.facebook.com/Ethiopianlegalinfo/
ዜና ሹመት
አቶ ዳጋቶ ኩምቤ የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነዉ ተሹመዋል።
እንኳን በደህና መጡ
መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንልዎ እንመኛለን።
አቶ ዳጋቶ ኩምቤ የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነዉ ተሹመዋል።
እንኳን በደህና መጡ
መልካም የስራ ዘመን እንዲሆንልዎ እንመኛለን።