አለሕግAleHig ️
16.2K subscribers
2.85K photos
25 videos
1.86K files
3.57K links
ከጠበቃና የሕግ አማካሪ
አማራጭ የሕግ እውቀትና አገልግሎት
Alternative legal enlightenment & Service
Website: alehig.com
https://linktr.ee/alehig
WhatsApp👉 #+251920666595
Telegram👉 @MikiasMelak
የሕግ ምክርና ድጋፍ፣ የተለያዩ ህጎች፤ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ #የሕግ_መረጃ
Download Telegram
July 10, 2021 | Founding General Meeting of Ethiopian Law Schools Association (ELSA)
_________________
Feteh organized a one-day general meeting to establish an association of Law Schools in Ethiopia. As founding members, representatives from 36 universities gathered together to officially establish the Ethiopian Law Schools Association (ELSA) and approve the bylaws.

During the meeting executive committees and board members have been selected. Wolaita Sodo University, Debre Brahan University, and Bule Hora University as a three executive committee and the University of Gondar, Bahir Dar University, Haramaya University, Dire-Dawa University, Arba Minch University, Jimma University, and Ambo University as seven board members were elected by voting whereas the hierarchy was arranged by the highest number of votes.

Feteh supported the development of bylaws to establish the Ethiopian Law Schools Association (ELSA). The association is expected to foster cooperation between law schools and serve as an open and independent forum for experience sharing and discussion of diverse ideas about legal education and also enhance and strengthen the role of law in the development of the country through legal education.

#FetehActivityET #USAIDETHIOPIA #Feteh #Lawschools

share share
#share #Share
#Share #Share #Share #Share

https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
July 15, 2021
Format of Criminal (3).doc
256.5 KB
July 16, 2021
Format Civil (2).doc
1.2 MB
July 16, 2021
July 16, 2021
የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ የሽያጭና የስጦታ ማረጋገጥ አገልግሎትን አቋረጠ፡፡

የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ የማይንቀሳቀስ ንብረትን በተመለከተ ሽያጭና ስጦታን የሚመለከቱ አገልግሎቶችን በጊዜያዊነት አገልግሎት መስጠት ማቋረጡን አስታውቋል፡፡

የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ የአዲስ አበባ የውክልና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያለውን አሰራር ለማሻሻል እና ዘመናዊ ለማድረግ፣ ተቋሙ ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን በተመለከተ የሽያጭና ስጦታን አገልግሎት ለተወሰነ ጊዜ ማቋረጡን ተከትሎ አገልግሎቱ የተቋጠበትን ምክንያት በተመለከተ ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የኤጀንሲውን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን አማረን ስለጉዳዩ ጠይቋል፡፡

አቶ ሙሉቀን እንደነገሩን በተቋሙ የሚሰጡ አገልግሎቶችን በጋራ ለማቀናጀትና የዳታ ሲስተሙን በተሻለ መልኩ አንድ ላይ ለማጣመር የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ በመሆኑ አገልግሎቱን ለማቋረጥ እንዳስፈለገ ነግረውናል፡፡

የዳታ ሲስተሙን ለማዘመን የሚረዱ የማሻሻያ ስራዎችን እየተሰሩ መሆናቸውን ያነሱልን አቶ ሙሉቀን በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ አገልግሎቱን በድጋሚ በተሻለ ፍጥነትና ጥራት ለማስጀመር ጥረት እንደሚደረግ ነግረውናል፡፡

የውልሰው ገዝሙ
ሐምሌ 09 ቀን 2013 ዓ.ም
share share
#share #Share
#Share #Share #Share #Share

https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
July 16, 2021
e188b0e18a94_2013_e18b93_e1889d_e18aa0e18bb2e188b5_e18aa5e18a93.pdf
3.1 MB
July 17, 2021
Forwarded from Weye
July 17, 2021
July 17, 2021
July 18, 2021
July 18, 2021
.......................ተበዳሪውም በአበዳሪው ሳይጠየቅ መክፈል ቢፈልግ ለመክፈል ያለውን ሀሳብ ከአንድ ወር በፊት ካስታወቀ በኋላ ዕዳውን መመለስ እንደሚችል እንዲሁ ተደንግጓል፡፡

በብድር ላይ ሊኖር ስለሚችል ወለድ፡- በብድር ውል ላይ ሊኖር ስለሚችል ወለድም ለተዋዋይ ወገኖች ነፃ ፈቃድ የተተወ ጉዳይ ነው፡፡ ብድሩ ወለድ የሚከፈልበት ስለመሆኑ በውሉ በግልፅ ካልተገለፀ ግን ተበዳሪው በምንም መልኩ ወለድ እንዳይከፍል ሕጉ ጥበቃ ያደርግለታል፡፡ ሕጉ በብድር ውሉ ላይ ወለድ ይኑር አይኑር የሚለውን ጉዳይ በተዋዋይ ወገኖች እንዲወሰን ነፃነት የሰጠ ቢሆንም በወለድ መጠኑ ልክ ላይና ስለሚከፈልበት ጊዜ ወይም ወለዱ ስለሚሰላበት ጊዜ ግን ገደብ አስቀምጧል፡፡ በዚህም መሰረት ተዋዋይ ወገኖች የወለዱን መጠን በዓመት ከ12 በመቶ በላይ ማድረግ እንደማይችሉ ገደብ ጥሏል፡፡ እንዲሁም የወለዱ መጠን በውሉ ላይ ካልተገለፀ እና ወለድ የሚከፈልበት ብድር መሆኑ ብቻ ተገልፆ ከሆነ ወይም ወለዱ ከ12 በመቶ በላይ ይሆናል የሚል የውል ቃል ካለ መከፈል የሚችለው የወለድ መጠን በዓመት 9 በመቶ ብቻ እንደሚሆንና የሚሰላውም ተቃራኒ የሚሆን የውል ቃል ከሌለ ብድሩ ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ በሚቆጠር በየዓመቱ መጨረሻ ላይ መሆን ይገባዋል ይላል ሕጉ ፡፡

የብድር አከፋፈል (የሚከፈለው ነገር)፡- በብድር አመላለስ ወቅት ሌላው ግለፅ መሆን ያለበት ጉዳይ ብድሩ በየትኛው ሀገር የገንዘብ ዓይነት ነው? ከብድሩ በኋላ የምንዛሬ ዋጋ መለዋወጥ ቢያጋጥምስ ምን ይሆናል? የሚለው ነው፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ የፍትሐብሔር ሕጉ ግልፅ ድንጋጌዎች አሉት፡፡ በዚህም መሰረት የብድር ውሉ የተደረገው በኢትዮጵያ ብር ከሆነ ብድሩ በሚመለስበት ወቅት ባለው ሕጋዊ የኢትዮጵያ የመገበያያ ገንዘብ ወይም ለዚህ የገንዘብ መጠን የሚተካ የውጭ ምንዛሬ በማቅረብ ከዕዳው ነፃ እንደሚሆን ተደንግጓል፡፡ የሚከፈለውን የገንዘብ መጠን በተመለከተ የብድር ውሉ በሚከናወንበት ጊዜ በትክክል የተበደረውን ያክል እንጂ ሌላ ነገር እንደማያካትትና በመሀል ሊያጋጥም የሚችለውን ወይም ያገጠመውን የገንዘቡ ዋጋ መለዋወጥ ግምት ውስጥ መግባት እንደሌለበትም ሕጉ አያይዞ ይገልፃል፡፡ ብድሩ በውጭ አገር ገንዘብ ተደርጎ ከነበረ ደግሞ ብድሩ በሚከፈልበት ጊዜ በዛ አገር ሕጋዊ መገበያያ በሆነው የገንዘብ ኖት መከፈል ያለበት ሲሆን መጠኑም የተበደረውን ያክል ብቻ መሆን እንዳለበት ሕጉ አመልክቷል፡፡ የብድር ውሉ የተደረገው ከገንዘብ ውጪ ባሉ የሀብት ዓይነቶች በሚሆንበት ጊዜ ለምሳሌ፡- ለምግብ የሚሆኑ ነገሮች፣ ሸቀጦች ወይም መአድናት ሲሆኑ ተበዳሪው በተበደረው ልክ ብዛቱንና ዓይነቱን በመክፈል ከዕዳው ነፃ ይሆናል፡፡ በተመሳሳይ መልኩ ከብድሩ በኋላ በሚኖር የዋጋ መለዋወጥ የብድድር አመላለሱን መጠንና ዓይነት ላይ የሚያሳድረው ተፅእኖ የለም፡፡
federal attorney general
share share
#share #Share
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
July 18, 2021
July 18, 2021
July 18, 2021
July 19, 2021
🔵Urgent reminding notice♨️♨️
🔴 Dear Ethiopians........⁉️⁉️⁉️
You came naked,
You will go naked.
You arrived weak,
You will leave weak.
You came without money and things,
You will leave forever without money and things.
Your first bath, Someone washed you,
Your last bath, Someone will wash you.

🩸This is life‼️‼️‼️‼️‼️

So why so much malice, so much envy, so much hate, so much resentment, so much selfishness and so much pride⁉️ why, when we have to go empty handed⁉️

BE KIND…........We have limited time on Earth don’t waste it in uselessness.🩸🩸🩸🩸🩸🩸
share share
#share #Share
#Share #Share #Share #Share
https://t.me/lawsocieties
🟩 @lawsocieties
🟨 @lawsocieties
🟥 @lawsocieties
July 19, 2021