የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢንሳ) ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራርነት ስልጠና ወሰዱ::
የኢንሳ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ #ትዕግስት_ሃሚድ በስልጠናው ወቅት እንደገለጹት እጅግ ተለዋዋጭና ውስብስብ በሆነው የሳይበር አለም ውስጥ ውጤታማ የአመራር ብቃት መገንባት ወሳኝና ወቅታዊ ጉዳይ መሆኑን ተናግረዋል። ከዚህ አኳያ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ብቃት ያለውና ብሔራዊ ጥቅምን የሚያስጠብቅ አመራር የመገንባት ሂደቱን አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። ከዚህ አኳያ በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የተሰጠው ስልጠና ለተቋማዊ አመራር ግንባታ ትልቅ ሚናን እንደሚጫወት ተናግረዋል።
በስልጠና መድረኩ ላይም የአፍሌክስ የለውጥ፣ የማስፋት እና ሽግግር ስትራቴጂ ቀርቧል። የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የሐገሪቱ ቁልፍ የደሕንነት ተቋም እንደመሆኑ መጠን የአስተዳደሩን የአመራር አቅም መገንባት ለሐገር ሰላምና ደሕንነት መረጋገጥ ወሳኝ ሚናን እንደሚጫወት የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ #ዛዲግ_አብርሃ ገልጸዋል።
የኢንሳ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ #ትዕግስት_ሃሚድ በስልጠናው ወቅት እንደገለጹት እጅግ ተለዋዋጭና ውስብስብ በሆነው የሳይበር አለም ውስጥ ውጤታማ የአመራር ብቃት መገንባት ወሳኝና ወቅታዊ ጉዳይ መሆኑን ተናግረዋል። ከዚህ አኳያ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ብቃት ያለውና ብሔራዊ ጥቅምን የሚያስጠብቅ አመራር የመገንባት ሂደቱን አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል። ከዚህ አኳያ በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የተሰጠው ስልጠና ለተቋማዊ አመራር ግንባታ ትልቅ ሚናን እንደሚጫወት ተናግረዋል።
በስልጠና መድረኩ ላይም የአፍሌክስ የለውጥ፣ የማስፋት እና ሽግግር ስትራቴጂ ቀርቧል። የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የሐገሪቱ ቁልፍ የደሕንነት ተቋም እንደመሆኑ መጠን የአስተዳደሩን የአመራር አቅም መገንባት ለሐገር ሰላምና ደሕንነት መረጋገጥ ወሳኝ ሚናን እንደሚጫወት የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚደንት አቶ #ዛዲግ_አብርሃ ገልጸዋል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ፕሬዚደንት #ዛዲግ_አብርሃ በሙሐዘ ጥበባት #ዳንኤል_ክብረት በተጻፈው “የትርክት ዕዳና በረከት” በተሰኘው መጽሐፍ ላይ ያቀረቡት ዳሰሳ እና የውይይት መነሻ ሀሳብ ክፍል አንድ እነሆ፡-
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ፕሬዚደንት #ዛዲግ_አብርሃ በሙሐዘ ጥበባት #ዳንኤል_ክብረት በተጻፈው “የትርክት ዕዳና በረከት” በተሰኘው መጽሐፍ ላይ ያቀረቡት ዳሰሳ እና የውይይት መነሻ ሀሳብ ክፍል ሁለት እነሆ፡-
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ፕሬዚደንት #ዛዲግ_አብርሃ በሙሐዘ ጥበባት #ዳንኤል_ክብረት በተጻፈው “የትርክት ዕዳና በረከት” በተሰኘው መጽሐፍ ላይ ያቀረቡት ዳሰሳ እና የውይይት መነሻ ሀሳብ ክፍል ሶስት እነሆ፡-
#አሁን
#Happening_now
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ፕሬዚደንት #ዛዲግ_አብርሃ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በተዘጋጀው የመጀመሪያው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም ላይ ተገኝተው The Future of Urban Leadership በሚል ርዕስ ፅሁፍ እያቀረቡ ነው::
የመጀመሪያው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም "ዘላቂ የከተሞች ልማት ለአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን አጀንዳ 2063" በሚል መሪ ኃሳብ ከዛሬ ጀምሮ ለሦስት ቀናት በአዲስ አበባ የአድዋ መታሰቢያ መካሄድ ጀምሯል።
በፎረሙ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ፤ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ ከ47 በላይ የአፍሪካ አገራት ተወካዮች፣ የአፍሪካ ከተሞች ከንቲባዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ ምሁራን፣ ተመራማሪዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡
ለተከታታይ ሶስት ቀናት በሚካሄደው አህጉራዊ ፎረም በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዝየም እና #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ የኢትዮጵያ ከተሞች ተሞክሯቸውን በማጋራት ከአቻ የአፍሪካ ከተሞች የልምድ ልውውጥ የሚያደርጉበት ይሆናል።
#Happening_now
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ፕሬዚደንት #ዛዲግ_አብርሃ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በተዘጋጀው የመጀመሪያው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም ላይ ተገኝተው The Future of Urban Leadership በሚል ርዕስ ፅሁፍ እያቀረቡ ነው::
የመጀመሪያው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም "ዘላቂ የከተሞች ልማት ለአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን አጀንዳ 2063" በሚል መሪ ኃሳብ ከዛሬ ጀምሮ ለሦስት ቀናት በአዲስ አበባ የአድዋ መታሰቢያ መካሄድ ጀምሯል።
በፎረሙ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ፤ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ ከ47 በላይ የአፍሪካ አገራት ተወካዮች፣ የአፍሪካ ከተሞች ከንቲባዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ ምሁራን፣ ተመራማሪዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡
ለተከታታይ ሶስት ቀናት በሚካሄደው አህጉራዊ ፎረም በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዝየም እና #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ የኢትዮጵያ ከተሞች ተሞክሯቸውን በማጋራት ከአቻ የአፍሪካ ከተሞች የልምድ ልውውጥ የሚያደርጉበት ይሆናል።
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቅት_አካዳሚ #ፕሬዚደንት_ዛዲግ_አብርሃ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሃዘን ገለፀዋል::
ፕሬዚደንቱ ባስተላለፉት የሃዘን መግለጫ፤ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋፅዖ አበርክተዋል ብለዋል።
#ዛዲግ_አብርሃ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልፀው፤ ፈጣሪ ነብሳቸውን በአፀደ ገነት እንዲያኖርም ተመኝተዋል፡፡
ፕሬዚደንቱ ባስተላለፉት የሃዘን መግለጫ፤ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋፅዖ አበርክተዋል ብለዋል።
#ዛዲግ_አብርሃ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልፀው፤ ፈጣሪ ነብሳቸውን በአፀደ ገነት እንዲያኖርም ተመኝተዋል፡፡
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#“ሱሉልታን_እንደ_ዳቮስ” #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ከቀረጻቸው 13 ፕሮጀክቶች ውስጥ አንዱ ሲሆን #የአመራር_ልማት_ማዕከሉን የዓለምአቀፍ ጉባኤ ማዕከል ለማድረግ የሚያስችል ነው።
አውሮፓውያን ችግር ሲገጥማቸው፤ ችግሮቻቸውን በጋራ ለመመከት፤ #የአውሮፓ_ማኔጅመንት_ኢንስቲትዩትን መስርተው ተሻግረዋል። ይህ ተቋም በጊዜ ሒደት አድጎና በልጽጎ ዳቮስ ላይ አድርሷቸዋል።
#በዳቮስ የማይፈቱ ችግሮች እንደሌሉ ይነገራል።
#አፍሪካዊ_ዳቮስን #በሱሉልታ ላይ ለማቋቋም ያስፈለገበትን ምክንያት #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ፕሬዚደንት #ዛዲግ_አብርሃ እንዲህ ይገልጻሉ፦
አውሮፓውያን ችግር ሲገጥማቸው፤ ችግሮቻቸውን በጋራ ለመመከት፤ #የአውሮፓ_ማኔጅመንት_ኢንስቲትዩትን መስርተው ተሻግረዋል። ይህ ተቋም በጊዜ ሒደት አድጎና በልጽጎ ዳቮስ ላይ አድርሷቸዋል።
#በዳቮስ የማይፈቱ ችግሮች እንደሌሉ ይነገራል።
#አፍሪካዊ_ዳቮስን #በሱሉልታ ላይ ለማቋቋም ያስፈለገበትን ምክንያት #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ፕሬዚደንት #ዛዲግ_አብርሃ እንዲህ ይገልጻሉ፦
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#መሪነት እና #ሀሳብ_ማፍለቅ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች!!
ሀሳብ ማመንጨት እንደስራ የሚቆጠርበት የመሪነት መንገድ!!
#የሀሳብ_ግልጽነት_ያላቸው_መሪዎች ሀሳባቸውን የሚያመነጩበት ማዕከል ያስፈልጋል። ለዚህ ደግሞ #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ መንገድ ጀምሯል።
#ዛዲግ_አብርሃ_የአፍሌክስ_ፕሬዚደንት ይህን ይላሉ፦
#Idea_Generation_center
#Thought_Leadership
#AFLEX_Leadership_Development_Program
#General_Leadership_Development_Program
#Speciallized_Leadership_Development_Program
ሀሳብ ማመንጨት እንደስራ የሚቆጠርበት የመሪነት መንገድ!!
#የሀሳብ_ግልጽነት_ያላቸው_መሪዎች ሀሳባቸውን የሚያመነጩበት ማዕከል ያስፈልጋል። ለዚህ ደግሞ #የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ መንገድ ጀምሯል።
#ዛዲግ_አብርሃ_የአፍሌክስ_ፕሬዚደንት ይህን ይላሉ፦
#Idea_Generation_center
#Thought_Leadership
#AFLEX_Leadership_Development_Program
#General_Leadership_Development_Program
#Speciallized_Leadership_Development_Program