የኢትዮጵያ ስንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል ጥቅምት 4ቀን 2017 ዓ.ም ለ17ኛ ጊዜ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ተከብሯል፡፡
በዕለቱ የአካዳሚው ም/ል ርዕሰ አካዳሚ #ወንድዬ _ለገሰ (ዶ/ር) ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለፁት #ሰንደቅ_ዓላማችን የኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን የጋራ ዓርማ በመሆኑ ልንጠብቅውና በክብር ለትውልድ ልናስተላልፈው ይገባል ብለዋል::
ም/ል ርዕሰ አካዳሚው አያይዘውም ሰንደቅ ዓላማችን ክብሩና ዝናዉ ተጠብቆ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲሸጋገር የአካዳሚው ማህብረሰብ ሚናውን ሊወጣ እንደሚገባው ጠቅሰው ሁሉም አመራር እና ሰራተኛ በተሰማራበት የስራ መስክ ጠንክሮ በመስራት ለሀገሩ ብልፅግና የድርሻውን እንዲያበርክት ጥሪ አቅርበዋል::
የአካዳሚው ማህበረሰብም ከፌዴራል ፖሊስ አባላት ጋር በመሆን በሰንደቅ ዓላማው ስር ቃል በመግባት የበዓሉ ፍፃሜ ሆኗል::
በዕለቱ የአካዳሚው ም/ል ርዕሰ አካዳሚ #ወንድዬ _ለገሰ (ዶ/ር) ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለፁት #ሰንደቅ_ዓላማችን የኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን የጋራ ዓርማ በመሆኑ ልንጠብቅውና በክብር ለትውልድ ልናስተላልፈው ይገባል ብለዋል::
ም/ል ርዕሰ አካዳሚው አያይዘውም ሰንደቅ ዓላማችን ክብሩና ዝናዉ ተጠብቆ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲሸጋገር የአካዳሚው ማህብረሰብ ሚናውን ሊወጣ እንደሚገባው ጠቅሰው ሁሉም አመራር እና ሰራተኛ በተሰማራበት የስራ መስክ ጠንክሮ በመስራት ለሀገሩ ብልፅግና የድርሻውን እንዲያበርክት ጥሪ አቅርበዋል::
የአካዳሚው ማህበረሰብም ከፌዴራል ፖሊስ አባላት ጋር በመሆን በሰንደቅ ዓላማው ስር ቃል በመግባት የበዓሉ ፍፃሜ ሆኗል::
👍24
#Shaping_the future_leaders_of_Africa through #Innovation, #Integration and #Impact.
Shaping the future leaders of Africa through #Innovation
We believe the bright future of #Africa lies on innovative leadership. #AFLEX provides innovative leadership development, fostering creativity, and critical thinking.
Join us on this journey to cultivate leadership ready to tackle today's and tomorrow’s challenges and drive sustainable change across the continent.
#Leadership_Development #Innovation #Ethiopia
Shaping the future leaders of Africa through #Innovation
We believe the bright future of #Africa lies on innovative leadership. #AFLEX provides innovative leadership development, fostering creativity, and critical thinking.
Join us on this journey to cultivate leadership ready to tackle today's and tomorrow’s challenges and drive sustainable change across the continent.
#Leadership_Development #Innovation #Ethiopia
👍28
#shaping_the_future_leaders_of_africa through #Innovation, #Integration and #Impact.
Shaping the future leaders of Africa through #Integration.
With a dedication to shaping the future leaders of #Africa through #Integration, the programs at our academy blend diverse perspectives and experiences, empowering individuals to navigate complex challenges with confidence. Together, let’s craft visionary and impactful leaders!
#AFLEX #Leadership_Development #Integration #Future_Leaders
Shaping the future leaders of Africa through #Integration.
With a dedication to shaping the future leaders of #Africa through #Integration, the programs at our academy blend diverse perspectives and experiences, empowering individuals to navigate complex challenges with confidence. Together, let’s craft visionary and impactful leaders!
#AFLEX #Leadership_Development #Integration #Future_Leaders
👍23
#PL4GE_Training_Underway#
#Dr. Esyas_Taye, project manager at the #African_Leadership_Excellence_Academy, declared that trainees are now engaging in practical sessions to apply their theoretical knowledge as facilitators.
He highlighted the significance of practical experience, noting that participants are practicing their skills to enhance their facilitation abilities and prepare for future leadership roles in promoting gender equality.
Dr. Esyas emphasized that PL4GE includes both women and men.
The training, focusing on Promoting Leadership for Gender Equality, aims to equip trainees with tools to drive positive changes in their communities. The training has been conducted from October 9-16, 2024.
#Dr. Esyas_Taye, project manager at the #African_Leadership_Excellence_Academy, declared that trainees are now engaging in practical sessions to apply their theoretical knowledge as facilitators.
He highlighted the significance of practical experience, noting that participants are practicing their skills to enhance their facilitation abilities and prepare for future leadership roles in promoting gender equality.
Dr. Esyas emphasized that PL4GE includes both women and men.
The training, focusing on Promoting Leadership for Gender Equality, aims to equip trainees with tools to drive positive changes in their communities. The training has been conducted from October 9-16, 2024.
👍26
#Shaping_the_Future_Leaders_of_Africa through #Innovation, #Integration and #Impact.
Shaping the future leaders of Africa through #Impact
The leadership development at #AFLEX focuses on utilizing influence to drive meaningful change, as it has been said ‘Leadership is influence. Nothing more, nothing less, we are committed to Shaping the future leaders of #Africa through #Impact!
#Leadership_Development #Impact #Future_Leaders
Shaping the future leaders of Africa through #Impact
The leadership development at #AFLEX focuses on utilizing influence to drive meaningful change, as it has been said ‘Leadership is influence. Nothing more, nothing less, we are committed to Shaping the future leaders of #Africa through #Impact!
#Leadership_Development #Impact #Future_Leaders
👍21
የሀሳብና የተግባር አንድነትን በማቀናጀት ለሀገርና ሕዝብ የሚጠቅሙ ተግባራትን በላቀ ትጋት ማከናወን ይገባል- አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 7/2017(ኢዜአ):- የሀሳብና የተግባር አንድነትን በማቀናጀት ለሀገርና ሕዝብ የሚጠቅሙ ተግባራትን በላቀ ትጋት ማከናወን ይገባል ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ።
''የህልም ጉልበት ለእምርታዊ ዕድገት'' በሚል መሪ ሃሳብ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራሮችና አባላት የሥልጠና መድረክ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ እየተካሄደ ነው።
የሥልጠናው ዓላማ በሀገራዊ ለውጡ የተገኙ ስኬቶችን ለማስቀጠልና የሚያጋጥሙ ችግሮችን የጋራ ግንዛቤ በመያዝ ለመፍትሔው ለመሥራት መሆኑ ተገልጿል።
#በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ በተጀመረው ስልጠና ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፤ የሀሳብና የተግባር አንድነትን በማቀናጀት ለሀገርና ሕዝብ የሚጠቅሙ ሥራዎችን በውጤታማነት ማከናወን ይገባል ብለዋል።
የምክር ቤት አባላት በለውጥ ወቅት የሚያጋጥሙ ፈተናዎችን በድል ለመሻገር የችግሩ መነሻ ላይ የጋራ መግባባት መያዝና ለመፍትሔውም መትጋት እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል።
ኢትዮጵያዊ አንድነትን ይበልጥ ለማጠንከር የወል ትርክትን በመገንባት ጊዜያዊ ፈተናዎችን መሻገርና ሀገራዊ ለውጡን ለማጽናት ዜጎች በጋራ ሊቆሙ ይገባልም ነው ያሉት።
የምክር ቤት አመራሮችና አባላት የሥልጠና መድረክም የሀሳብና የተግባር አንድነትን በማቀናጀት ለሀገርና ሕዝብ የሚጠቅሙ ተግባራትን በላቀ ትጋት ለማከናወን ይበልጥ መነሳሳትን ለመፍጠር ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 7/2017(ኢዜአ):- የሀሳብና የተግባር አንድነትን በማቀናጀት ለሀገርና ሕዝብ የሚጠቅሙ ተግባራትን በላቀ ትጋት ማከናወን ይገባል ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ።
''የህልም ጉልበት ለእምርታዊ ዕድገት'' በሚል መሪ ሃሳብ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራሮችና አባላት የሥልጠና መድረክ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ እየተካሄደ ነው።
የሥልጠናው ዓላማ በሀገራዊ ለውጡ የተገኙ ስኬቶችን ለማስቀጠልና የሚያጋጥሙ ችግሮችን የጋራ ግንዛቤ በመያዝ ለመፍትሔው ለመሥራት መሆኑ ተገልጿል።
#በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ በተጀመረው ስልጠና ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፤ የሀሳብና የተግባር አንድነትን በማቀናጀት ለሀገርና ሕዝብ የሚጠቅሙ ሥራዎችን በውጤታማነት ማከናወን ይገባል ብለዋል።
የምክር ቤት አባላት በለውጥ ወቅት የሚያጋጥሙ ፈተናዎችን በድል ለመሻገር የችግሩ መነሻ ላይ የጋራ መግባባት መያዝና ለመፍትሔውም መትጋት እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል።
ኢትዮጵያዊ አንድነትን ይበልጥ ለማጠንከር የወል ትርክትን በመገንባት ጊዜያዊ ፈተናዎችን መሻገርና ሀገራዊ ለውጡን ለማጽናት ዜጎች በጋራ ሊቆሙ ይገባልም ነው ያሉት።
የምክር ቤት አመራሮችና አባላት የሥልጠና መድረክም የሀሳብና የተግባር አንድነትን በማቀናጀት ለሀገርና ሕዝብ የሚጠቅሙ ተግባራትን በላቀ ትጋት ለማከናወን ይበልጥ መነሳሳትን ለመፍጠር ነው ብለዋል።
👍19
ሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮችን በአግባቡ በመረዳት በሕገ-መንግሥቱ የተሰጣቸውን የሕዝብ አደራና ኃላፊነት በላቀ ብቃት ለመወጣት መሆኑንም አፈ-ጉባዔው አንስተዋል።
በምክር ቤቱ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)፤ የሥልጠናው ዓላማ የምክር ቤት አባላት ሀገራዊ ህልሞችን ለማሳካት በተሄደበት እርቀት ልክ የተገኙ ድሎችና ያጋጠሙ ፈተናዎችን በአግባቡ እንዲገነዘቡ ለማድረግ መሆኑን ተናግረዋል።
በለውጡ ሂደት የተገኙ ስኬቶችን በማስቀጠል ለችግሮች ደግሞ የጋራ መፍትሔ እየሰጡ ለመቀጠል በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የተሟላ ግንዛቤ መያዝ ወሳኝ መሆኑንም አንስተዋል።
የምክር ቤት አመራሮችና አባላት ሥልጠና በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በማኅበራዊ፣ በውጭ ግንኙነት፣ በተቋም ግንባታና የአመራር ብቃት ላይ በማተኮር #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ለዘጠኝ ቀናት የሚሰጥ መሆኑ ታውቋል።
በምክር ቤቱ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)፤ የሥልጠናው ዓላማ የምክር ቤት አባላት ሀገራዊ ህልሞችን ለማሳካት በተሄደበት እርቀት ልክ የተገኙ ድሎችና ያጋጠሙ ፈተናዎችን በአግባቡ እንዲገነዘቡ ለማድረግ መሆኑን ተናግረዋል።
በለውጡ ሂደት የተገኙ ስኬቶችን በማስቀጠል ለችግሮች ደግሞ የጋራ መፍትሔ እየሰጡ ለመቀጠል በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የተሟላ ግንዛቤ መያዝ ወሳኝ መሆኑንም አንስተዋል።
የምክር ቤት አመራሮችና አባላት ሥልጠና በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በማኅበራዊ፣ በውጭ ግንኙነት፣ በተቋም ግንባታና የአመራር ብቃት ላይ በማተኮር #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ለዘጠኝ ቀናት የሚሰጥ መሆኑ ታውቋል።
👍19
#The_future_of_leadership is evolving to meet the challenges of a fast-changing world, emphasizing adaptability, emotional intelligence, and technological proficiency.
Leaders will need to be agile in responding to disruptions and skilled in leveraging digital tools while maintaining a human-centered approach.
Inclusivity and empathy will be central as leaders foster diverse, purpose-driven cultures. Collaborative and decentralized leadership will replace traditional top-down models, promoting shared decision-making.
As organizations prioritize sustainability and employee well-being, leaders will need to balance productivity with ethical decision-making and holistic support.
Resilient and transparent leadership will be essential to navigating crises and guiding teams through uncertainty (Avolio & Yammarino, 2013; Goleman, 1998; Northouse, 2021).
By #Mitiku Chane
Leaders will need to be agile in responding to disruptions and skilled in leveraging digital tools while maintaining a human-centered approach.
Inclusivity and empathy will be central as leaders foster diverse, purpose-driven cultures. Collaborative and decentralized leadership will replace traditional top-down models, promoting shared decision-making.
As organizations prioritize sustainability and employee well-being, leaders will need to balance productivity with ethical decision-making and holistic support.
Resilient and transparent leadership will be essential to navigating crises and guiding teams through uncertainty (Avolio & Yammarino, 2013; Goleman, 1998; Northouse, 2021).
By #Mitiku Chane
👍25
#Entrepreneurial_leadership integrates the principles of entrepreneurship with effective leadership practices, characterized by #innovation, #risk_taking, and a #strong_commitment to creating value for stakeholders (Kirkpatrick & Locke, 1996).
This leadership style is essential for organizations operating in dynamic and rapidly changing environments.
Entrepreneurial leaders possess a #clear_vision and #strategic_thinking, enabling them to identify and seize opportunities while navigating uncertainties.
They empower their teams to embrace creativity and experimentation, fostering a culture of innovation that encourages employees to contribute ideas and take calculated risks (Neck & Greene, 2011).
By #Mitiku_Chane
This leadership style is essential for organizations operating in dynamic and rapidly changing environments.
Entrepreneurial leaders possess a #clear_vision and #strategic_thinking, enabling them to identify and seize opportunities while navigating uncertainties.
They empower their teams to embrace creativity and experimentation, fostering a culture of innovation that encourages employees to contribute ideas and take calculated risks (Neck & Greene, 2011).
By #Mitiku_Chane
👍23
የምክር ቤት አባላት የሀገር ህልም እንዲሳካ ለማስቻል ከፍተኛ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል-#አቶ_አደም_ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ህልም እንዲሳካ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሚናቸውን መወጣት አለባቸው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ በመገኘት ገለፁ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ለሕዝብ ተወካዮች እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ጽሕፈት ቤቶች አመራሮች #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡
አቶ አደም ፋራህ በዚህ ወቅት ÷የምክር ቤት አባላት ካለባቸው ሕዝባዊ ኃላፊነት አኳያ የሀገር ህልም እንዲሳካ ከፍተኛ ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ እንዲሠሩ ያስፈልጋል ሲሉም አስገንዝበዋል፡፡
ኢትዮጵያ ወደ ተሻለ ከፍታ የሚያደርሳትን እና ለትውልድ የሚሻገር ህልም ተልማለች፤ ይህ ህልም እውን ይሆን ዘንድም ምቹ ነባራዊ ሁኔታዎች አሏት ማለታቸውን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መረጃ አመላክቷል፡፡
“ሀገሪቱ ያላት እምቅ የተፈጥሮ ሀብት፣ ከዓላማው ጎን የሚሰለፍ ሕዝብ እንዲሁም የተገነቡ ተቋማት የሀገራችንን ህልም ዕውን ለማድረግ አስቻይ ሁኔታዎች ከሚባሉት ውስጥ በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው” ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ህልም እንዲሳካ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሚናቸውን መወጣት አለባቸው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ በመገኘት ገለፁ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ለሕዝብ ተወካዮች እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ጽሕፈት ቤቶች አመራሮች #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡
አቶ አደም ፋራህ በዚህ ወቅት ÷የምክር ቤት አባላት ካለባቸው ሕዝባዊ ኃላፊነት አኳያ የሀገር ህልም እንዲሳካ ከፍተኛ ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ እንዲሠሩ ያስፈልጋል ሲሉም አስገንዝበዋል፡፡
ኢትዮጵያ ወደ ተሻለ ከፍታ የሚያደርሳትን እና ለትውልድ የሚሻገር ህልም ተልማለች፤ ይህ ህልም እውን ይሆን ዘንድም ምቹ ነባራዊ ሁኔታዎች አሏት ማለታቸውን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መረጃ አመላክቷል፡፡
“ሀገሪቱ ያላት እምቅ የተፈጥሮ ሀብት፣ ከዓላማው ጎን የሚሰለፍ ሕዝብ እንዲሁም የተገነቡ ተቋማት የሀገራችንን ህልም ዕውን ለማድረግ አስቻይ ሁኔታዎች ከሚባሉት ውስጥ በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው” ብለዋል፡፡
👍18
🌍 AFLEX: Building Bridges for a Prosperous Ethiopia and United Africa 🌍
The African Leadership Excellence Academy (AFLEX) is more than just an institution—it is a bridge that connects various sectors of society to work together towards a prosperous Ethiopia and a united Africa. Here's how:
🔹 Bridging Government and Civil Organizations, Private Sector, and Academia in Ethiopia
AFLEX will create synergy between the government, civil society, the private sector, and academic communities through leadership development programs, workshops, debates, and collaborative research. Instead of being seen as obstacles or adversaries, these entities will be empowered to collaborate and work hand-in-hand, driving Ethiopia towards prosperity.
🔹 Uniting African Leaders Across the Continent
AFLEX will host continental forums, conferences, and research initiatives that bring together African leaders to collaborate on political, economic, and social development. By fostering cooperation, we can overcome challenges and support one another, building a strong network for African progress.
🔹 Connecting Generations of African Leadership
There are two key generations of leaders in Africa today: the post-independence generation, with its experience and wisdom, and the younger generation, full of energy and technological know-how. Currently, these generations often clash instead of cooperating. AFLEX will bridge this gap through leadership programs, debates, and idea exchanges that foster mutual respect and collaboration—because without both generations working together, Africa's potential will remain untapped.
🔹 Setting Africa’s Own Agenda on the Global Stage
For too long, African leaders have traveled to summits abroad, receiving the agendas of other nations. AFLEX is committed to reversing this trend by establishing state-of-the-art facilities that can host Africa's own summits, such as an African Davos. Africa should be setting its own agenda, with the world coming to us to engage in dialogue. AFLEX will be instrumental in making this vision a reality.
As Ethiopia has always been at the forefront of Africa's fight for unity and progress, AFLEX will continue the legacy of our forefathers, ensuring Africa takes its rightful place in the world. Together, we can create a stronger, more prosperous future for all Africans. 🌍✨
#AFLEX #LeadershipDevelopment #AfricanUnity #BridgingGenerations #ProsperousAfrica #Ethiopia
The African Leadership Excellence Academy (AFLEX) is more than just an institution—it is a bridge that connects various sectors of society to work together towards a prosperous Ethiopia and a united Africa. Here's how:
🔹 Bridging Government and Civil Organizations, Private Sector, and Academia in Ethiopia
AFLEX will create synergy between the government, civil society, the private sector, and academic communities through leadership development programs, workshops, debates, and collaborative research. Instead of being seen as obstacles or adversaries, these entities will be empowered to collaborate and work hand-in-hand, driving Ethiopia towards prosperity.
🔹 Uniting African Leaders Across the Continent
AFLEX will host continental forums, conferences, and research initiatives that bring together African leaders to collaborate on political, economic, and social development. By fostering cooperation, we can overcome challenges and support one another, building a strong network for African progress.
🔹 Connecting Generations of African Leadership
There are two key generations of leaders in Africa today: the post-independence generation, with its experience and wisdom, and the younger generation, full of energy and technological know-how. Currently, these generations often clash instead of cooperating. AFLEX will bridge this gap through leadership programs, debates, and idea exchanges that foster mutual respect and collaboration—because without both generations working together, Africa's potential will remain untapped.
🔹 Setting Africa’s Own Agenda on the Global Stage
For too long, African leaders have traveled to summits abroad, receiving the agendas of other nations. AFLEX is committed to reversing this trend by establishing state-of-the-art facilities that can host Africa's own summits, such as an African Davos. Africa should be setting its own agenda, with the world coming to us to engage in dialogue. AFLEX will be instrumental in making this vision a reality.
As Ethiopia has always been at the forefront of Africa's fight for unity and progress, AFLEX will continue the legacy of our forefathers, ensuring Africa takes its rightful place in the world. Together, we can create a stronger, more prosperous future for all Africans. 🌍✨
#AFLEX #LeadershipDevelopment #AfricanUnity #BridgingGenerations #ProsperousAfrica #Ethiopia
👍15
#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ እና #የኢትዮጵያ_ኤሌክትሪክ_ኃይል #የአመራር_ልማት_ስርዓተ_ስልጠና ዝግጅትን በጋራ ገምግመዋል።
ግምገማው የተካሄደው የአካዳሚው የፕሮግራም ዘርፍ ም/ርዕሰ አካዳሚ ተወካይ #እሸቴ_አበበ /ዶ/ር/ እና የሪፎርም ኮሚቴ ሰብሳቢ #ሞገስ_ሎጋው /ዶ/ር/ እና የካሪኩለም ዝግጅት ቡድን ባሉበት ሲሆን፣ በግምገማውም በአፍሌክስና በኢትዮጵያ ኤልክትሪክ ኃይል በትብብር የተዘጋጀው የአመራር ልማት ስርዓተ ስልጠና ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት የተከናወነ መሆኑ ተጠቅሷል።
#ወንድወሰን_ካሳ ዶ/ር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል #የሰው_ኃይል_ልማት_ዳይሬክተር እንደተናገሩት በአሁኑ ወቅት የስርዓተ ስልጠና ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ለቫሊዴሽን ግምገማ /Validation Workshop/ የማዘጋጀት ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፤ በቀጣይ ከቫሊዴሽን/ የሚገኘውን ግብዓት በማካተት ስርዓተ ስልጠናውን በበላይ ሃላፊዎች በማስጸደቅና ሞጁል በማዘጋጀት የአመራር ልማት ፕሮግራም ለማስጀመር የሚያስችል ስራዎች ማጠናቀቅ እንዲሚገባ የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡
ግምገማው የተካሄደው የአካዳሚው የፕሮግራም ዘርፍ ም/ርዕሰ አካዳሚ ተወካይ #እሸቴ_አበበ /ዶ/ር/ እና የሪፎርም ኮሚቴ ሰብሳቢ #ሞገስ_ሎጋው /ዶ/ር/ እና የካሪኩለም ዝግጅት ቡድን ባሉበት ሲሆን፣ በግምገማውም በአፍሌክስና በኢትዮጵያ ኤልክትሪክ ኃይል በትብብር የተዘጋጀው የአመራር ልማት ስርዓተ ስልጠና ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት የተከናወነ መሆኑ ተጠቅሷል።
#ወንድወሰን_ካሳ ዶ/ር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል #የሰው_ኃይል_ልማት_ዳይሬክተር እንደተናገሩት በአሁኑ ወቅት የስርዓተ ስልጠና ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ለቫሊዴሽን ግምገማ /Validation Workshop/ የማዘጋጀት ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፤ በቀጣይ ከቫሊዴሽን/ የሚገኘውን ግብዓት በማካተት ስርዓተ ስልጠናውን በበላይ ሃላፊዎች በማስጸደቅና ሞጁል በማዘጋጀት የአመራር ልማት ፕሮግራም ለማስጀመር የሚያስችል ስራዎች ማጠናቀቅ እንዲሚገባ የጋራ መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡
👍18