African Leadership Excellence Academy
2.34K subscribers
2.55K photos
96 videos
6 files
119 links
የኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ሁለንተናዊ ሰላም ዲሞክራሲና ልማት በዘላቂነት ለማረጋገጥ የማይተካ ሚና ካላቸው ወሳኝ አካላት አንዱ አሰተማማኝ አቅም ያለው አመራር መኖር በመሆኑ፤ ተከታታይና ሁሉን አቀፍ የአመራር ልማት በሁለም ደረጃ ማካሄድ አስፈሊጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
በንድፈ-ኃ
Download Telegram
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ

በጀት ዓመቱ ሚኒስቴሩ የጀመራቸው ትላልቅ ተቋማዊ የሪፎርም ሥራዎች ወደ ውጤት ተቀይረው ማየት የጀመርንበት ነው።

ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል
ሥራና ክህሎት ሚኒስትር

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የሚኒስቴሩ አመራሮች፣ የተጠሪ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች፣ የክልል እና ከተማ አስተዳደር ኃላፊዎች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ እየገመገመ ይገኛል።

የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል አፈጻጸሙን አስመልክተው ባቀረቡት ገለጻ፤ ሚኒስቴሩ በ2016 በጀት ዓመት በክህሎት ልማት፣ ሥራ ዕድል ፈጠራ እና በአሠሪና ሠራተኛ ዘርፍ የተጀመሩ ትላልቅ ተቋማዊ የሪፎርም ሥራዎች ወደ ተግባር ተሸጋግረው ውጤት ማስመዝገብ መጀመራቸውን ገልጸዋል።
Forwarded from Gazette plus / English
Addis’ dev’t propels Africa’s overall transformation: Mayor Adanech
******
(E P A )
Addis Ababa Mayor Adanech Abiebie said the city’s multifaceted development initiatives, including corridor development and people-centered projects as well as efforts to make the metropolis livable could serve as a model for other African countries.

She also highlighted that the government’s efforts to provide affordable housing, and create jobs could contribute to the continent’s overall transformation.

The mayor made the above remark today at the inaugural Africa Urban Forum 2024, themed “Sustainable Urbanization for Africa’s Transformation,” which is underway with vibrant cultural dances and songs at the historic Adwa Victory Memorial Museum in Addis Ababa, the heart of Africa.

The event has drawn top government officials, 47 African leaders, mayors, ministers, commissioners, members of the diplomatic community, dignitaries from financial institutions, and over 2,000 participants from across the continent.

The three-day forum, starting today, aims to explore the opportunities and challenges of Africa’s urbanization and unlock its vast potential. The event includes plenary sessions, panel discussions, side events, and exhibitions, providing a comprehensive platform for dialogue and action.

BY ASHENAFI ANIMUT
👍2
#አሁን
#Happening_now

#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ፕሬዚደንት #ዛዲግ_አብርሃ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በተዘጋጀው የመጀመሪያው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም ላይ ተገኝተው The Future of Urban Leadership በሚል ርዕስ ፅሁፍ እያቀረቡ ነው::

የመጀመሪያው የአፍሪካ ከተሞች ፎረም "ዘላቂ የከተሞች ልማት ለአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን አጀንዳ 2063" በሚል መሪ ኃሳብ ከዛሬ ጀምሮ ለሦስት ቀናት በአዲስ አበባ የአድዋ መታሰቢያ መካሄድ ጀምሯል።

በፎረሙ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ፤ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ ከ47 በላይ የአፍሪካ አገራት ተወካዮች፣ የአፍሪካ ከተሞች ከንቲባዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ ምሁራን፣ ተመራማሪዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡

ለተከታታይ ሶስት ቀናት በሚካሄደው አህጉራዊ ፎረም በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዝየም እና #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ የኢትዮጵያ ከተሞች ተሞክሯቸውን በማጋራት ከአቻ የአፍሪካ ከተሞች የልምድ ልውውጥ የሚያደርጉበት ይሆናል።
👍2👎1
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ

*******************************
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከዘርፉ የክልል አመራሮች፣ ባለድርሻ እና አጋር አካላት ጋር ለሁለት ተከታታይ ቀናት #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ ሲያደርገው የነበረው የምክክር መድረክ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል፡፡
👍3
#አሁን
#Happening_now

#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ እና #የከተማ_እና_መሰረተ_ልማት_ሚኒስቴር
በጋራ ያዘጋጁት የተተኪ ወጣቶች ስልጠና #በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የአመራር ልማት ማዕከል ውስጥ እየተሰጠ ነው::
#በአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚ የስራ አመራር ዘርፍ ምክትል ርዕሰ አካዳሚ #ወንድዬ_ለገሰ (ዶ/ር) በስልጠናው መክፈቻ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለፁት አካዳሚው የወጣቶችን አቅም ለመገንባት በርካታ ስራዎችን እየሰራ እንደሆነ ጠቅሰው ወጣቶች የወደፊት አገር ተረካቢ መሆናቸውን ተገንዝበው የመሪነት አቅማቸውን በሚያሳድጉ ተግባራት ውስጥ በንቃት መሳተፍ እንዳለባቸው ተናግረዋል::

ስልጠናው የአፍሪካን የወደፊት የከተማ አመራር ማብቃት (Future urban leaders for Africa) በሚል እየተሰጠ ሲሆን ተሳታፊዎቹም ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት: ከተለያዩ ሲቪል ማህበራት: መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት የተውጣጡ አንድ መቶ ወጣቶች እየተሳተፉ ነው::

በዘርፉ ልምድ ያላቸው ከፍተኛ አመራሮችና ሙሁራንና ስልጠናውን የሰጡ ሲሆን ያካበቱትን ልምድና የህይወት ተሞክሮ ለውጣቶቹ አካፍለዋል::

#የአፍሪካ_አመራር_ልህቀት_አካዳሚን የሪፎርም: ማስፋትና ሽግግር ፕሮግራም #በእሸቴ_አበበ (ዶ/ር) ቀርቧል::
ጳጉሜን 1፤ 2016 - የመሻገር ቀን
“የመሻገር ጥሪቶች፤የአዲስ ብርሃን ወረቶች”
ጳጉሜን 2፤ 2016 - የሪፎርም ቀን
“ሪፎርም ለላቀ አገልግሎት”
ጳጉሜን 3፤ 2016 - የሉዓላዊነት ቀን
“ኀብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት”
👍2