Afar Mass Media Agency (AFMMA)
1.09K subscribers
3.65K photos
161 videos
2 files
655 links
This channel is an official channel of Afar Mass Media Agency (AFMMA).
AFMMA is an autonomous government organization accountable to the regional Council of the Afar region.
Download Telegram
#ብልጽግና ምርጫ 2012ን በተመለከተ ከቀረቡት አራት ህገመንግስታዊ አማራጮች መካከል የህገ - መንግስት ትርጓሜ መጠየቅየሚለውን አማራጭ እንደሚቀበል አስታወቀ።

የፓርቲው የፖለቲካና ሲቪክ ጉዳዮች ዘርፍ ሃላፊ ዓለሙ ስሜ የተሻለው አማራጭ ህገ መንግስታዊ ትርጓሜ መስጠት የሚለው በመሆኑ ይሄንን መርጧል ነው ያሉት።

በአንድ አንድ ወገኖች መደበኛ ባልሆነ መልኩ የሚሰማው ከአራቱ ህገ መንግስታዊ ውጭ የሆነው አመራጭ ኢ ህገ መንግስታዊና ተቀባይነት የሌላው መሀኑንም ነው ያብራሩት።

Prosperity Party (PP) said it accepts the Constitutional Interpretation alternative approved by House of People's Representatives (#HoPR) this morning.

Alemu Sime, Political & Civic Affairs Head of PP, said any other alternative other than the four which is "being informally raised by some citizens is unconstitutional & unacceptable"

#Via Addis Standard

#AFMMA, 27/08/2012
#እንኳን ለ1442ኛው ኢድ አልፈጥር በአል አደረሳችሁ ፡፡

ለመላው እስልምና እምነት ተከታዮች ለ1442ኛው ኢድ አል-ፈጥር በአል በሰላም አደረሳችሁ የአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት በዕለቱ የሃይል መቆራረጥ ችግር ለመፍታት የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን አከናውኗል ፡፡

በዋዜማና በበአሉ ወቅት የኤሌክትሪክ ሃይል ሳይቆራረጥ ለደንበኞች ለማቅረብና ችግሩ ከተከሰተ ደግሞ በተገቢው መንገድ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል የዝግጅት ስራ አከናውኗል፡፡

ያልተቆራረጠ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለማድረስ አስቀድሞ ስራዎች የተሰሩ ቢሆንም ከበአሉ ጋር ተያይዞ የመቆራረጥ ጫናውን ለመቀነስ ተከታታይነት ያላቸው ስራዎችን በመስራት ላይ ይገኛል ፡፡

ሆኖም መሰል ዝግጅቶች ቢደረጉም የሃይል መቆራረጥ ሊያጋጥም ስለሚችል ይህንን ችግር ለመቀነስ ደንበኞች በቤት ውስጥ የሚጠቀሟቸው የኤሌክትሪክ ቁሳቁሶች ሃይል ቆጣቢ ሊሆኑ ይገባል ፡፡

ድንገተኛ የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ቢያጋጥ ተቋሙ በስሩ ባሉት የአገልግሎት መስጫ ማዕከላትና በክልል ደረጃ ችግሩ ሊፈቱ የሚችሉ ግብረ ሃይል ያቋመ ሲሆን ደንበኞች በአቅራቢያችሁ ወደሚገኝ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት በአካል በመቅረብ ታች በተዘረዘሩት የስልክ ቁጥሮች ጥቆማ ማድረስ የምትችሉ መሆኑን ለመግለፅ እነወዳለን ፡፡

መልካም የኢድ አል-ፈጥር በአል

1. ሠመራ ---------- 0910123048/0913002162
2. ሎጊያ ----------- 0947625666/0913628334
3. ዲችኦቶ --------- 0910221666/0910105630
4. ሚሌ ----------- 0929042401/0914326600
5. ገዋኔ ----------- 0911813394/0913164736
6. አዋሽ 7-------- 0911270506/0914714844
7. አብኣላ -------- 0914045138/0914417912
8. በራሀሌ -------- 0935809972
9. ጭፍራ -------- 0911271135/0913808272
10. ከልዋን -------- 0919101268/0912120347
11. ሱኑታ --------- 0962628866/0953824085
12. ወረር --------- 0931294869/0910385393
13. ኤሊውሃ ------ 0983181211/0964278465
14. ዱብቲ -------- 0972338769/0910470594
15. አይሳኢታ ------ 0920098082/0922615898
16. ተላላክ ------- 0920779957/0921232944

#Via Ethiopian Electric Utility, Afar branch.
#የብልፅግና የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ዛሬ ካስተላለፈው መልዕከት የተወሰዱ ዋና ዋና አበይት ሃሳቦች ‼️

👉 ይህ ወቅት ኢትዮጵያዊያን ሁለት ነገሮችን ለይተው በፅናት የሚቆሙበት ጊዜ ነው፤

👉 የውስጥ ጉዳዮቻችንን በክርክርና በምሁራን ድርድር የምንፈታቸው ናቸው፤ የተፈጠሩት በአንድ ሌሊት አይደለም፣ የሚፈቱትም በአንድ ሌሊት አይደለም፣

👉 የውጭ ጉዳያችን ጊዜ የሚሰጠን አይደለም፤

👉 ዛሬም ከግራና ቀኝ የተቃጣብንን አደጋ ለመቀልበስ በአንድነት የምንቆምበት ወቅት ነው፤

👉 በተለይም ከፊታችን ያሉብን ሁለት ሀገራዊ ተልዕኮዎችን በሚገባ በመወጣት ኢትዮጵያ ልጆቿ እንዳሏት ማረገገጥ አለብን፤

👉 ሁለቱ ሀገራዊ ተልዕኮዎች የህዳሴውን ግድብ ሁለተኛ ዙር የውኃ ሙሌት እና ሀገራዊ ምርጫን በስኬት ማጠናቀቅ ናቸው፤ ሁለቱም የኢትዮጵያንና የኢትዮጵያዊያን ዕጣ ፈንታ ይወስናሉ፤

👉 ብዙ ሀገራት ከሌላ የዓለም ዳርቻ መጥተው በቀይ ባህር ዙሪያ የጦር መንደሮችን ከመመስረት፣ ወዶቦችን ከማልማት፣ የንግድ መስመሮችን ከመዘርጋት ባለፈ በቀጠናው ፖሊቲካ እጃቸውን ከማስገባት ተቆጥበው አያውቁም፣ ኢትዮጵያ ደግሞ ከቀይ ባህር ጋር አብራ የተፈጠረችና የኖረች ሀገር ናት፣

👉 ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ጂኦ ፖለቲካዊ ጠቀሜታ ባለፈ የአባይ ውኃ ምንጭ በመሆኗ የአፍሪካን ቀንድና የሰሜን ምስራቅ አፍሪካን ሁኔታ የመወሰን አቅም አላት፣

👉 በመንግስት በኩል የተጀመሩ የህግ የበላይነትና ሰላምን የማስከበር ስራዎችን አጠናክሮ ይቀጥላል፣
👉 በተለያዩ አጋጣሚዎች የተፈናቀሉ ዜጎችን በፍጥነት ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትና ህዝቡ በማስተባበር ይሰራል፤

👉 መንግስት በትግራይ ክልል የየጀመረውን የመልሶ ግንባታና የሰብዓዊ ድጋፍ ከአጋርሮቹ ጋር በመሆን አጠናክሮ ይቀጥላል፤

👉 የብሔርና የኃይማኖት ልዩነቶችን እንደ ጸጋ በማየት አንድ ሆነ እንደ ብዙ ብዙ ሆነን እንደ አንድ በመንቀሳቀስ የጀመርናቸውን ፕሮጀክቶች ሁሉ በተገቢው ደረጃና ፍጥነት በማጠናቀቅ ከቃል ይልቅ ለተግባር ቅድሚያ ይሰጣል፤

👉 ኢትዮጵያ ክህዳሴው ግድብ የሚገባትን ጥቅም እንድታገኝ በዓለም አቀፍ መድረኮችና በመካከለኛው ምስራቅ ሚዲያዎች ላይ እየሞገታችሁ ላላችሁ ሁሉ ኢትዮጵያ ለእናንት ትልቅ ክብር አላት፤

#Via Ethiopian Press Agency
#ሰላማችንን እየጠበቅን በምርጫው ላይ መሳተፍ ይገባናል፦ የቀድሞው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ እና የአፋር ህዝቦች ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ሙሳ አደም::

ሰመራ-ሰኔ 14, 2013 (አፋ.ብ.መ.ድ)

ሰላማችንን እየጠበቅን በምርጫው ላይ መሳተፍ ይገባናል፦ የቀድሞው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ እና የአፋር ህዝቦች ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ሙሳ አደም::
የቀድሞው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ እና የአፋር ህዝቦች ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ሙሳ አደም፣ "ሀገር ለዛሬ ብቻ የምንፈልጋት አይደለችምና ሕዝቡ ሰላሙን በመጠበቅ በተረጋጋ መንፈስ የሚወክለውን ፓርቲ መምረጥ ይጠበቅበታል" ሲሉ ተናገሩ።

የምርጫው ሂደት እስካሁን ሰላማዊ መሆኑን የገለጹት አቶ ሙሳ፣ የምርጫ ካርድ የወሰዱ ዜጎች በምርጫው ላይ እየተሳተፉ መሆኑን ተመልክቻለሁ ብለዋል።

ሁላችንም የራሳችንን አስተዋፅኦ ማበርከት በምንችልበት በዚህ ምርጫ ላይ በንቃት መሳተፍ አለብን ሲሉም ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።

#Via EBC
#ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ድምፅ የተሰጠባቸው የተወካዮች ምክር ቤት እና የክልል ምክር ቤት ምርጫ ክልሎች ላይ ፓርቲዎች ያገኟቸው መቀመጫዎችን የሚያሳይ ማጠቃለያ እንደሚከተለው ቀርቧል።

#Via Ethiopian Press Agency
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ኢትዮጵያ በጽናት ትገሠግሣለች - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ::

#QafárTV

#Via Walta
#Child soldiers Junta has forced to join war fronts. It is in the expense of these underage soldiers that core Junta leaders' children live abroad.

#Via AFMMA
"The African Optics" የተባለው ድረ-ገፅ ያቀረበው ይህ ፅሁፍ ምዕራባውያን ሀገራት እንዳሻቸው የሌላ ሀገራት መሪዎችን መቀያየር እንደሚፈልጉ ይጠቁማል!

ለምሳሌ ፈረንሳይ በምዕራብ አፍሪካ፣ አሜሪካ በላቲን አሜሪካ እና በካሪቢያን ደሴቶች አካባቢ፣ ሩስያ በቀድሞ የሶቪየት ግዛቶች ወዘተ ለአመታት አርገውት ሊሆን ይችላል። በዚህ ዘመን፣ ያውም ኢትዮጵያን በሚያክል አገር ላይ መሪ ስልጣን እንዲለቅ በሌላ ምዕራባዊ ሀገር እንዲጠየቅ መገፋፋት ግን ታሪክን፣ ህዝብን እና ዲፕሎማሲን አለማወቅ ይመስለኛል።

እንዲህ አይነቱን ጉዳይ የሀገር ህዝብ እንጂ ሀብታም ሀገራት ሊወስኑ አይችሉምና አጉል ድፍረቱን ሁሉም "NO!" ሊለው ይገባል። ይህ መንግስትን የመደገፍ እና ያለመደገፍ ብቻ ሳይሆን የሉአላዊነት (sovereignty) ጉዳይም ነው።

#Via Elias Meseret
#The terrorist TPLF massacred thousands of pastoralists who had been temporarily sheltered at Galikoma Health Center and School after they were displaced from Yallo and Gollina districts.

Semera-August 06, 2021 (AFMMA)

The terrorist TPLF massacred thousands of pastoralists who had been temporarily sheltered at Galikoma Health Center and School after they were displaced from Yallo and Gollina districts.

Brutally attacked pastoralists were sheltered in health centers and schools in Galikoma Kebele, Gollina Woreda, after the terrorist group launched an attack through Fenti Resu / Zone of Afar Region.

The TPLF Junta launched a sudden Heavy weapon attack (cannon, mortars and tanks) and carried out a horrific genocide on the innocent displaced civilians and burned down the health center and the school, inflicting heavy casualties on innocent civilians.

As per the primary report, the horrific attack has claimed the life of more than 107 Children, 89 women and 44 elders.

The TPLF Junta also set fire to a food depot (store) in Galikoma, the district of Fanti Resu Gollina. Emergency food and clothing assistance to more than 30,000 refugees in the warehouse (store) was completely destroyed.

This is additional implication that the Junta has waged merciless war against civilians more than military targets.

#Via Government Communication Affair Office
#Naharsi Saqal Gifta Awwal Qarba wakti caalat wagittaamal makaabon kee kedoh abbobti luk walal Gexse.

Samara-Ximolik 03, 2013 (AFMMA)

Qafar Agatih Rakaakayih Doolatak Naharsi Saqal Gifta Awwal Qarba wakti caalat wagittaamal Qafar makaabon kee kedoh abbobti luk walal Gexse.

Tama gudgudul naharsi saqal Gifta Awwal Qarba iyyemih Ciwaacit Qarkakisat Qafar isi kunnabna dacrissuh abta kalali meqe gurral yanim kee Qafar Ummatta Elle faxximtannal koysitak gexxuh ni sittingey kee inkittiino doorit sinni dirki axcuk baxxaqise.

Too inkittiino akah faxxintam Junta Carbil kee Admol Ne tefferek gersi maknayal nee kurtam Gabbatam raq-maliiy tohuk Rasi kasle Gubay Daga Digga luk Taamitaanam kee Qafar Inkittino Digoosaanam faxximtam Qaddoose.

Cigiilak Naharsi saqal iyyemih Edde Nanih Nan Qasri cubbusak Rasi kasle isi Aydaadu Qusba Gurral Tamaate Hora Elle kaxxiinita Aydaadu taamittam faximta iyye.

Kalah kaadu Amni xagar Diggosnuh Doolat xaqut Gacak Quxaaneyti Aydakakan fanteena akah culannah Abtaanam faxximta axcuk tû ced keenih yece.

Tama gudgudut tengele Rasi kasle Abte yaabal iyyenimiiy Qafar baaxot Akkuk geytimta Admo Qunxuk kaxxih Inkim Edde Akkaluk Genxam faxximtah Tanim kee Qafar Qunxaaneyti Dubuh Rakaakay caddo Hinnay Agatak Amni Dacayrih Qandet Akah culan innah kulli kedo isi caddol xayyosak elle taamitan siirat fidisak Taamite loonum Qaddosen.

Rakaakay Doolat Agatak Kalali Qande Kee Gersi Amni caylat Qafar tanim Dubuk hinnay sarimmaneh Qafar Tu Edde xiquwan fayyale melihratleela Akah samlisan innah Abaanam faxximtamih afkan kee ascossa yecen.

Ilacabol Rasi kasle Qafar inkittinaane kee muddaqiino Dacrisaanamal doolatak xaqut gacak ayyunta uguugusanamal Digga Luk Taamitelonum Qaddosak agaarad meqe gurral yumurruqeh yanim Xiinissoh Abbah Kutbê Buxah diggoysa.

#Via Do/An/K/Buxa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#አቶ ጌታቸው ረዳ ከቢቢሲ ጋር ያደረጉት ቃለ መጠይቅ አሸባሪው ህወሓት የትግራይን ህዝብ ከኢትዮጵያ ለመነጠል ያለውን ፍላጎት ያመላከተ ነው::

#Via ETV