#ብልጽግና ምርጫ 2012ን በተመለከተ ከቀረቡት አራት ህገመንግስታዊ አማራጮች መካከል የህገ - መንግስት ትርጓሜ መጠየቅየሚለውን አማራጭ እንደሚቀበል አስታወቀ።
የፓርቲው የፖለቲካና ሲቪክ ጉዳዮች ዘርፍ ሃላፊ ዓለሙ ስሜ የተሻለው አማራጭ ህገ መንግስታዊ ትርጓሜ መስጠት የሚለው በመሆኑ ይሄንን መርጧል ነው ያሉት።
በአንድ አንድ ወገኖች መደበኛ ባልሆነ መልኩ የሚሰማው ከአራቱ ህገ መንግስታዊ ውጭ የሆነው አመራጭ ኢ ህገ መንግስታዊና ተቀባይነት የሌላው መሀኑንም ነው ያብራሩት።
Prosperity Party (PP) said it accepts the Constitutional Interpretation alternative approved by House of People's Representatives (#HoPR) this morning.
Alemu Sime, Political & Civic Affairs Head of PP, said any other alternative other than the four which is "being informally raised by some citizens is unconstitutional & unacceptable"
#Via Addis Standard
#AFMMA, 27/08/2012
የፓርቲው የፖለቲካና ሲቪክ ጉዳዮች ዘርፍ ሃላፊ ዓለሙ ስሜ የተሻለው አማራጭ ህገ መንግስታዊ ትርጓሜ መስጠት የሚለው በመሆኑ ይሄንን መርጧል ነው ያሉት።
በአንድ አንድ ወገኖች መደበኛ ባልሆነ መልኩ የሚሰማው ከአራቱ ህገ መንግስታዊ ውጭ የሆነው አመራጭ ኢ ህገ መንግስታዊና ተቀባይነት የሌላው መሀኑንም ነው ያብራሩት።
Prosperity Party (PP) said it accepts the Constitutional Interpretation alternative approved by House of People's Representatives (#HoPR) this morning.
Alemu Sime, Political & Civic Affairs Head of PP, said any other alternative other than the four which is "being informally raised by some citizens is unconstitutional & unacceptable"
#Via Addis Standard
#AFMMA, 27/08/2012