General Wingate Polytechnic college-Official channel
@wingetpolytechniccollege
9.95K
subscribers
3.35K
photos
43
videos
204
files
196
links
ራዕይ:- በ2022 በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሆን።
የአይሶ 9001፡2015 የጥራት አመራር ስርዓት ሰርተፍኬት ባለቤት።
Download Telegram
Join
General Wingate Polytechnic college-Official channel
9.95K subscribers
General Wingate Polytechnic college-Official channel
ማክሰኞ:- የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ∙ም
#የሰልጣኞች
#ምዝገባ
#ማስታወቂያ
የ2017 በጀት ዓመት የሁለተኛው መንፈቀ ዓመት ስልጠና ምዝገባ ከየካቲት 17 እስከ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሆን ስልጠና የሚጀምረው የካቲት 26 ቀን 2017 ዓ.ም ነው።
ምዝገባው የ3ቱም መርሃግብር /የቀን፣ የማታ የቅዳሜ እና እሁድ ነባርና አዲስ መደበኛ ሁሉንም ሰልጣኞች ይመለከታል።
ተጨማሪ መረጃዎችን አያይዘናል።