General Wingate Polytechnic college-Official channel
9.95K subscribers
3.35K photos
43 videos
204 files
196 links
ራዕይ:- በ2022 በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሆን።

የአይሶ 9001፡2015 የጥራት አመራር ስርዓት ሰርተፍኬት ባለቤት።
Download Telegram
ማክሰኞ:- የካቲት 4 ቀን 2017 ዓ∙ም

    #የሰልጣኞች #ምዝገባ #ማስታወቂያ

የ2017 በጀት ዓመት የሁለተኛው መንፈቀ ዓመት ስልጠና ምዝገባ ከየካቲት 17 እስከ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሆን ስልጠና የሚጀምረው የካቲት 26 ቀን 2017 ዓ.ም ነው።

ምዝገባው የ3ቱም መርሃግብር /የቀን፣ የማታ የቅዳሜ እና እሁድ ነባርና አዲስ መደበኛ ሁሉንም ሰልጣኞች ይመለከታል።

ተጨማሪ መረጃዎችን አያይዘናል።