ሐሙስ:- ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም
#ለኮሌጁ #ማኅበረሰብ #በሙሉ
ከሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል 15ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በቴክኖሎጂ ዐውደ ርዕይ፣ በፋሽን ሾው ትርኢት እና በሌሎች አዝናኝ እና አስተማሪ መርሃ ግብራት ይከበራል።
ስለሆነም ተጠባቂው የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ፋሽን ሾው ትርኢትን ጨምሮ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች የሚቀርቡት እሁድ ሰኔ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በመሆኑ ሁላችሁም የኮሌጃችን ሰራተኞችና ሰልጣኞች በቦታው በመገኘት እንድትጎበኙና እንድታበረታቱ እየገለጽን
6:30 ላይ ለትራንስፖርት የተዘጋጁ ባሶች ከግቢ የሚነሱ መሆኑን እንገልፃለን።
የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
#ማስታወቂያ
#ለኮሌጁ #ማኅበረሰብ #በሙሉ
ከሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል 15ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በቴክኖሎጂ ዐውደ ርዕይ፣ በፋሽን ሾው ትርኢት እና በሌሎች አዝናኝ እና አስተማሪ መርሃ ግብራት ይከበራል።
ስለሆነም ተጠባቂው የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ፋሽን ሾው ትርኢትን ጨምሮ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች የሚቀርቡት እሁድ ሰኔ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በመሆኑ ሁላችሁም የኮሌጃችን ሰራተኞችና ሰልጣኞች በቦታው በመገኘት እንድትጎበኙና እንድታበረታቱ እየገለጽን
6:30 ላይ ለትራንስፖርት የተዘጋጁ ባሶች ከግቢ የሚነሱ መሆኑን እንገልፃለን።
የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
Forwarded from የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ-Addis Ababa Labor and Skill Bureau (Abrilo Gumes)
የ15ኛው ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች የደረሰበት ደረጃ የግምገማ መድረክ ተካሄደ፡፡
ሰኔ 5/2017 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የ15ኛው ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት አውደርዕይ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች የደረሰበትን ደረጃ ከቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ዲኖች ጋር በጋራ ገምግሟል፡፡
በግምገማ መድረኩ በቴክኒክና ሙያ ሳምንቱ የሚካሄዱ ሁነቶች የደረሱበት ደረጃ እና የሚካሄዱበት አግባብ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
በዚህም የኮሌጆችን የመልማት ጸጋ መሰረት በማድረግ በተካሄደው የዞኒንግና ዲፈረንሼን መሰረት በቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች አሰልጣኞችና ሰልጣኞች የተቀዱ ቴክኖሎጂዎች ተግባራዊነት ፍተሻና ልየታ መካሄዱ ተነስቷል፡፡
የቴክኒክና ሙያ ሳምንቱ ህብረተሰቡ ለዘርፉ ያለውን አመለካከት በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው የተናገሩት በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ ጥራቱ በየነ መርሃ ግብሩ የታለመለትን ዓላማ እንዲያሳካ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ዲኖች በትኩረት እንዲሰሩ አሳስበዋል፡፡
የቴክኒክና ሙያ ሳምንቱ የዘርፉን እሳቤ በማስረጽ የ2018 ዓ.ም ሰልጣኞች ቅበላ በማሳደግ ሂደት ሚናው የጎላ መሆኑንም አቶ ጥራቱ ተናግረዋል፡፡
ከቴክኖሎጂ ውድድሩ ጎን ለጎን ዘርፉን በሚያልቁ የተመረጡ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የፓናል ውይይት እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን የፋሽን ሾው እና ስፖርታዊ ውድድሮች በተቀመጠላቸው መርሃ ግብር መሰረት እንደሚካሄዱ ተጠቁሟል፡፡
15ኛው ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ሃሳብ ከሰኔ 7 እስከ ሰኔ 11 ቀን 2017 በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽንና ገበያ ልማት ማዕከል እንደሚካሄድ ይጠበቃል፡፡
ሰኔ 5/2017 ዓ.ም
የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ የ15ኛው ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት አውደርዕይ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች የደረሰበትን ደረጃ ከቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ዲኖች ጋር በጋራ ገምግሟል፡፡
በግምገማ መድረኩ በቴክኒክና ሙያ ሳምንቱ የሚካሄዱ ሁነቶች የደረሱበት ደረጃ እና የሚካሄዱበት አግባብ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
በዚህም የኮሌጆችን የመልማት ጸጋ መሰረት በማድረግ በተካሄደው የዞኒንግና ዲፈረንሼን መሰረት በቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች አሰልጣኞችና ሰልጣኞች የተቀዱ ቴክኖሎጂዎች ተግባራዊነት ፍተሻና ልየታ መካሄዱ ተነስቷል፡፡
የቴክኒክና ሙያ ሳምንቱ ህብረተሰቡ ለዘርፉ ያለውን አመለካከት በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው የተናገሩት በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ ጥራቱ በየነ መርሃ ግብሩ የታለመለትን ዓላማ እንዲያሳካ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ዲኖች በትኩረት እንዲሰሩ አሳስበዋል፡፡
የቴክኒክና ሙያ ሳምንቱ የዘርፉን እሳቤ በማስረጽ የ2018 ዓ.ም ሰልጣኞች ቅበላ በማሳደግ ሂደት ሚናው የጎላ መሆኑንም አቶ ጥራቱ ተናግረዋል፡፡
ከቴክኖሎጂ ውድድሩ ጎን ለጎን ዘርፉን በሚያልቁ የተመረጡ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የፓናል ውይይት እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን የፋሽን ሾው እና ስፖርታዊ ውድድሮች በተቀመጠላቸው መርሃ ግብር መሰረት እንደሚካሄዱ ተጠቁሟል፡፡
15ኛው ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ሃሳብ ከሰኔ 7 እስከ ሰኔ 11 ቀን 2017 በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽንና ገበያ ልማት ማዕከል እንደሚካሄድ ይጠበቃል፡፡
Forwarded from የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ-Addis Ababa Labor and Skill Bureau (Abrilo Gumes)
አርብ:- ሰኔ 6 ቀን 2017 ዓ.ም
የኮሌጁ ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የንብረት አያያዝ ስርዓቴን እያዘመንኩ ነው ብሏል!!
ዳይሬክቶሬቱ ይህን ያለው ተቋማዊ ንብረቶችን ከማንዋል የምዝገባ ስርዓት ወደ ዲጂታል የንብረት አያየዝና ቁጥጥር ሽግግር እያደረገ መሆኑን ባሳወቀበት ጊዜ ነው፡፡
የንብረት ምዝገባ ስርዓቱ ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል የማስገባቱ ስራ መጠናቀቁ ተነግሯል፡፡
በሌላ ዜና የስራ ክፍሉ ካሉት የኮሌጁ የማስልጠኛ እና የስራ ማከናወኛ ደስክ ቶፕ ኮምፒውተሮች ውስጥ 324ቱ ያሉበትን ደረጃ የሚያሳይ በባለሙያዎች ፍተሻ አስደርጌ አብዛኛዎቹ በጥሩ አገልግሎት ላይ እንደሚገኙ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
የኮሌጁ ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የንብረት አያያዝ ስርዓቴን እያዘመንኩ ነው ብሏል!!
ዳይሬክቶሬቱ ይህን ያለው ተቋማዊ ንብረቶችን ከማንዋል የምዝገባ ስርዓት ወደ ዲጂታል የንብረት አያየዝና ቁጥጥር ሽግግር እያደረገ መሆኑን ባሳወቀበት ጊዜ ነው፡፡
የንብረት ምዝገባ ስርዓቱ ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል የማስገባቱ ስራ መጠናቀቁ ተነግሯል፡፡
በሌላ ዜና የስራ ክፍሉ ካሉት የኮሌጁ የማስልጠኛ እና የስራ ማከናወኛ ደስክ ቶፕ ኮምፒውተሮች ውስጥ 324ቱ ያሉበትን ደረጃ የሚያሳይ በባለሙያዎች ፍተሻ አስደርጌ አብዛኛዎቹ በጥሩ አገልግሎት ላይ እንደሚገኙ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
Forwarded from General Wingate Polytechnic college-Official channel
ሐሙስ:- ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም
#ለኮሌጁ #ማኅበረሰብ #በሙሉ
ከሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል 15ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በቴክኖሎጂ ዐውደ ርዕይ፣ በፋሽን ሾው ትርኢት እና በሌሎች አዝናኝ እና አስተማሪ መርሃ ግብራት ይከበራል።
ስለሆነም ተጠባቂው የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ፋሽን ሾው ትርኢትን ጨምሮ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች የሚቀርቡት እሁድ ሰኔ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በመሆኑ ሁላችሁም የኮሌጃችን ሰራተኞችና ሰልጣኞች በቦታው በመገኘት እንድትጎበኙና እንድታበረታቱ እየገለጽን
6:30 ላይ ለትራንስፖርት የተዘጋጁ ባሶች ከግቢ የሚነሱ መሆኑን እንገልፃለን።
የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
#ማስታወቂያ
#ለኮሌጁ #ማኅበረሰብ #በሙሉ
ከሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል 15ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በቴክኖሎጂ ዐውደ ርዕይ፣ በፋሽን ሾው ትርኢት እና በሌሎች አዝናኝ እና አስተማሪ መርሃ ግብራት ይከበራል።
ስለሆነም ተጠባቂው የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ፋሽን ሾው ትርኢትን ጨምሮ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች የሚቀርቡት እሁድ ሰኔ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በመሆኑ ሁላችሁም የኮሌጃችን ሰራተኞችና ሰልጣኞች በቦታው በመገኘት እንድትጎበኙና እንድታበረታቱ እየገለጽን
6:30 ላይ ለትራንስፖርት የተዘጋጁ ባሶች ከግቢ የሚነሱ መሆኑን እንገልፃለን።
የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
ቅዳሜ፡- ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም
15ኛው የቴክኒክ እና ሙያ ሳምንት ዐውደ ርዕይ ተጀመረ፡፡
15ኛው የቴክኒክ እና ሙያ ሳምንት ዐውደ ርዕይ ዛሬ ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቪሸን ማዕከል ለጎብኝዎች ዕይታ ክፍት ተደረገ፡፡
በመክፈቻ መርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ #አዳነች #አቤቤ፣ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ #ጥራቱ #በየነን ጨምሮ የፌደራል እና የከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
በዕለቱ የመዲናይት ከንቲባ በመልዕክታቸው "ችግር ፈቺ ተኪ ምርቶችን በማምረት ሂደት የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች እያበረከቱት ያለው አስተዋጽኦ የሚበረታታ ነው" ብለዋል።
ክብርት ከንቲባዋ አያይዘውም በቅርቡ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደው የክህሎት ውድድር በከተማ አስተዳደሩ አጠቃላይ አሸናፊነት በመጠናቀቁ የዘርፉን አመራሮችና ባለሙያዎች አመስግነዋል።
መንግስት ከለውጡ ማግስት ጀምሮ ለዘርፉ ልዪ ትኩረት በመስጠትና በአዳዲስ እሳቤ በመቃኘት ለሀገራዊ ዕድገትና ብልፅግና መረጋገጥ ዋስትና እየሆነ መጥቷል ያሉት ደግሞ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ክቡር #አቶ #ጥራቱ #በየነ ናቸው፡፡
በዚህ ኤግዚቪሽን ላይ በ15ቱ የመንግስት ኮሌጆች በሚገኙ አሰልጣኞች፣ ሰልጣኞች እና ኢንተርፕራይዞች የተሰሩ ከ150 በላይ ችግር ፈቺ የማምረቻ እና የምርት ቴክኖሎጂ ውጤቶች በአውደ ርዕዩ ላይ ቀርቧል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ በጀነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ የተሰሩ 5 የማምረቻ እና 6 የምርት ውጤቶች ለጎብኝዎች ቀርበዋል፡፡
በተጨማሪም በኮሌጁ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ የሚደረግላቸው 2 ኢንተርፕራይዞች የፈጠራ ምርታቸውን ይዘው ተገኝተዋል፡፡
ኤግዚቪሽኑ ''ብሩህ አዕምሮዎች፤ በክህሎት የበቁ ዜጎች'' በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን ለ5 ተከታታይ ቀናት በልዩ ልዩ ሁነቶች እየተስተናገደ ለጎበኝዎች ክፍት ተደርጎ እንደሚቆይ ተነግሯል።
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››
15ኛው የቴክኒክ እና ሙያ ሳምንት ዐውደ ርዕይ ተጀመረ፡፡
15ኛው የቴክኒክ እና ሙያ ሳምንት ዐውደ ርዕይ ዛሬ ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቪሸን ማዕከል ለጎብኝዎች ዕይታ ክፍት ተደረገ፡፡
በመክፈቻ መርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ #አዳነች #አቤቤ፣ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ #ጥራቱ #በየነን ጨምሮ የፌደራል እና የከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
በዕለቱ የመዲናይት ከንቲባ በመልዕክታቸው "ችግር ፈቺ ተኪ ምርቶችን በማምረት ሂደት የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች እያበረከቱት ያለው አስተዋጽኦ የሚበረታታ ነው" ብለዋል።
ክብርት ከንቲባዋ አያይዘውም በቅርቡ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደው የክህሎት ውድድር በከተማ አስተዳደሩ አጠቃላይ አሸናፊነት በመጠናቀቁ የዘርፉን አመራሮችና ባለሙያዎች አመስግነዋል።
መንግስት ከለውጡ ማግስት ጀምሮ ለዘርፉ ልዪ ትኩረት በመስጠትና በአዳዲስ እሳቤ በመቃኘት ለሀገራዊ ዕድገትና ብልፅግና መረጋገጥ ዋስትና እየሆነ መጥቷል ያሉት ደግሞ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ክቡር #አቶ #ጥራቱ #በየነ ናቸው፡፡
በዚህ ኤግዚቪሽን ላይ በ15ቱ የመንግስት ኮሌጆች በሚገኙ አሰልጣኞች፣ ሰልጣኞች እና ኢንተርፕራይዞች የተሰሩ ከ150 በላይ ችግር ፈቺ የማምረቻ እና የምርት ቴክኖሎጂ ውጤቶች በአውደ ርዕዩ ላይ ቀርቧል፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ በጀነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ የተሰሩ 5 የማምረቻ እና 6 የምርት ውጤቶች ለጎብኝዎች ቀርበዋል፡፡
በተጨማሪም በኮሌጁ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ የሚደረግላቸው 2 ኢንተርፕራይዞች የፈጠራ ምርታቸውን ይዘው ተገኝተዋል፡፡
ኤግዚቪሽኑ ''ብሩህ አዕምሮዎች፤ በክህሎት የበቁ ዜጎች'' በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን ለ5 ተከታታይ ቀናት በልዩ ልዩ ሁነቶች እየተስተናገደ ለጎበኝዎች ክፍት ተደርጎ እንደሚቆይ ተነግሯል።
‹‹በላቀ አገልግሎት የመረጃ ተደራሽነት››