ሐሙስ:- ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም
#ለኮሌጁ #ማኅበረሰብ #በሙሉ
ከሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል 15ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በቴክኖሎጂ ዐውደ ርዕይ፣ በፋሽን ሾው ትርኢት እና በሌሎች አዝናኝ እና አስተማሪ መርሃ ግብራት ይከበራል።
ስለሆነም ተጠባቂው የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ፋሽን ሾው ትርኢትን ጨምሮ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች የሚቀርቡት እሁድ ሰኔ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በመሆኑ ሁላችሁም የኮሌጃችን ሰራተኞችና ሰልጣኞች በቦታው በመገኘት እንድትጎበኙና እንድታበረታቱ እየገለጽን
6:30 ላይ ለትራንስፖርት የተዘጋጁ ባሶች ከግቢ የሚነሱ መሆኑን እንገልፃለን።
የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
#ማስታወቂያ
#ለኮሌጁ #ማኅበረሰብ #በሙሉ
ከሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል 15ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በቴክኖሎጂ ዐውደ ርዕይ፣ በፋሽን ሾው ትርኢት እና በሌሎች አዝናኝ እና አስተማሪ መርሃ ግብራት ይከበራል።
ስለሆነም ተጠባቂው የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ፋሽን ሾው ትርኢትን ጨምሮ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች የሚቀርቡት እሁድ ሰኔ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በመሆኑ ሁላችሁም የኮሌጃችን ሰራተኞችና ሰልጣኞች በቦታው በመገኘት እንድትጎበኙና እንድታበረታቱ እየገለጽን
6:30 ላይ ለትራንስፖርት የተዘጋጁ ባሶች ከግቢ የሚነሱ መሆኑን እንገልፃለን።
የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
Forwarded from General Wingate Polytechnic college-Official channel
ሐሙስ:- ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም
#ለኮሌጁ #ማኅበረሰብ #በሙሉ
ከሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል 15ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በቴክኖሎጂ ዐውደ ርዕይ፣ በፋሽን ሾው ትርኢት እና በሌሎች አዝናኝ እና አስተማሪ መርሃ ግብራት ይከበራል።
ስለሆነም ተጠባቂው የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ፋሽን ሾው ትርኢትን ጨምሮ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች የሚቀርቡት እሁድ ሰኔ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በመሆኑ ሁላችሁም የኮሌጃችን ሰራተኞችና ሰልጣኞች በቦታው በመገኘት እንድትጎበኙና እንድታበረታቱ እየገለጽን
6:30 ላይ ለትራንስፖርት የተዘጋጁ ባሶች ከግቢ የሚነሱ መሆኑን እንገልፃለን።
የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
#ማስታወቂያ
#ለኮሌጁ #ማኅበረሰብ #በሙሉ
ከሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም "ብሩህ አዕምሮዎች በክህሎት የበቁ ዜጎች" በሚል መሪ ቃል 15ኛው የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በቴክኖሎጂ ዐውደ ርዕይ፣ በፋሽን ሾው ትርኢት እና በሌሎች አዝናኝ እና አስተማሪ መርሃ ግብራት ይከበራል።
ስለሆነም ተጠባቂው የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ፋሽን ሾው ትርኢትን ጨምሮ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች የሚቀርቡት እሁድ ሰኔ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በመሆኑ ሁላችሁም የኮሌጃችን ሰራተኞችና ሰልጣኞች በቦታው በመገኘት እንድትጎበኙና እንድታበረታቱ እየገለጽን
6:30 ላይ ለትራንስፖርት የተዘጋጁ ባሶች ከግቢ የሚነሱ መሆኑን እንገልፃለን።
የጀነራል ዊንጌት ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ