በረራዎን ከእኛ ጋር በማድረግ የማይረሳ ጊዜ ያሳልፉ፡፡ ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን፤መልሰን እናጋራዎታለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
መስከረም 1 ቀን 2014 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ወደ ሌጎስ ናይጄሪያ በነበረን በረራ አዲስ አመት (እንቁጣጣሽ) በዚህ መልኩ በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ”ኤር ካርጎ ኒውስ” በተደረገ ምርጫ “የአፍሪካ ምርጥ የካርጎ አየር መንገድ” በመሆን ተሸላሚ ሆኗል።
https://www.aircargonewsevents.net/live/en/page/2021-winners
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.aircargonewsevents.net/live/en/page/2021-winners
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የፈካ እና በስኬት የደመቀ ሳምንት ይሁንላችሁ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ”ኤር ካርጎ ኒውስ” በተደረገ ምርጫ “የአፍሪካ ምርጥ የካርጎ አየር መንገድ” በመሆን ተሸላሚ ሆኗል። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
ከአውሮፕላን የበረራ ብቃትና አስተማማኝነት በስተጀርባ ያሉ ድንቅ የጥገና ባለሙያዎቻችን !
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮዽያ አየር መንገድ ወደ ናይጄርያ ኢኑጉ አቋርጦት የነበረውን የመንገደኞች በረራ መቀጠሉን በደስታ ያበስራል፡፡ https://www.ethiopianairlines.com/AA/EN#
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
“ኢትዮጵያ በኮቪድ-19 የአቪየሽን ኢንደስትሪው እንዳይጎዳ ያደረገችው ጥረት ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት በተሻለ የመንገደኞች ቁጥር እንዲጨምር እና ኢንዱስትሪው እንዲያገግም አድርጓል።”
https://bit.ly/3CDGmQX
አለም ዓቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማሕበር
International Air Transport Association (IATA)
https://bit.ly/3CDGmQX
አለም ዓቀፍ የአየር ትራንስፖርት ማሕበር
International Air Transport Association (IATA)
“የዚህች አገር ርቀትና ብቸኝነት በሰው ሰራሽ ዘዴ ተሸንፏል።”
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ምልሰት
©️Historical photos from the Horn of Africa
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ምልሰት
©️Historical photos from the Horn of Africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኮቪድ ተጽዕኖ መልሶ በመቋቋም ከአፍሪካ አየር መንገዶች ብልጫ አሳይቷል ተባለ።
ሙሉን መረጃ ለማግኘት ከታች የሚገኘውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ።
https://airinsight.com/ethiopian-airlines-is-outperforming-african-carriers-in-recovery/
ሙሉን መረጃ ለማግኘት ከታች የሚገኘውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ።
https://airinsight.com/ethiopian-airlines-is-outperforming-african-carriers-in-recovery/
ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ፋውንዴሽን የሼባማይልስ የበጎ አድራጎት አካውንት ማይል በመለገስ ከእርሶ ጋር በአጋርነት ለምንሰራቸው የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች የበኩልዎን ያበርክቱ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሐነ መስቀሉ በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ። መልካም በዓል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በአንዳንድ የማህበራዊ ትስስር ገፆች በጅማ ኤርፖርት ፍንዳታ እንደደረሰና በረራም እንደቆመ ተደርጎ የሚናፈሰው ወሬ ፍፁም ሐሰት መሆኑን ለማረጋገጥ እንወዳለን። በአሁኑ ሰዓት በጅማ መደበኛ የኤርፖርት እና የበረራ ስራዎቻችን በተለመደው መልኩ እየተከናወኑ ይገኛሉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ በነበራት በረራ ላይ ይህን ማራኪ ፎቶ አንስታ ያጋራችንን @ Hanan Taye እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ትውስታዎን በውስጥ መልዕክት መቀበያ ሳጥናችን በኩል ይላኩልን ፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የመስኮትምልከታ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #የመስኮትምልከታ