የኢትዮጵያ አየር መንገድ በስካይ ላይት ሆቴል ባደረገው በኢትዩጵያ የፖርቹጋል አምባሳደር ክብርት ሉዊዛ ፍራጎዞን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች፣ ሚኒስተሮች እንዲሁም የአየርመንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የአየር መንገዱ ከፍተኛ የአመራር አባላት በተካፈሉበት ደማቅ ሥነ ስርዓት ወደ ፖርቹጋልዋ ከተማ ፖርቶ አዲስ አራት ሳምንታዊ የመንገደኞች በረራ አስጀምሯል። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤76👍13🎉5🥰4👏2
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲሱ የፖርቶ፣ፖርቹጋል በረራ በደማቅ ሁኔታ ተጀምሯል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤39👍10🎉8😍1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በዛሬው የኢትዮጵያ ፕሮግራማችን የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ ለመንገደኞች የሚሰጣቸዉን ልዩ ልዩ የቅድመ በረራ አገልግሎቶች የሚያስቃኝ ዝግጅት ይዘንላችሁ መጥተናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
❤14👍9
❤81👍16👏2🎉2
ለአዲሱ የፖርቶ በረራችን እየተደረገ ያለው አቀባበል አሁንም በደማቅ ሁኔታ በፖርቶ ቀጥሏል። #የኢትዩጵያአየርመንገድ
❤48👏16😍1
ከታች የተቀመጠውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ምስል በመመልከት ከወደዱት ከ 1 እስከ 10 ነጥብ ይስጡት። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤333👍46👏20😍14🎉12🥰7