Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ
90.5K subscribers
3.75K photos
141 videos
2 files
411 links
ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው።
Download Telegram
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖርቱጋልዋ ፖርቶ ከተማ ከሀምሌ 9 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት አራት ቀን የበረራ አገልግሎት መስጠት የሚጀምር መሆኑን ለውድ ደንበኞቹ በደስታ ያበስራል። ይህ አዲስ በራራ ወደ አውሮፓ ለሚጓዙ መንገደኞቻችን የተቀላጠፈ አገልግሎት እና ምቹ የበረራ አማራጭ ከመሆኑ ባሻገር አየር መንገዳችን በአውሮፓ ሀገራት ያለውን የበረራ አድማስም ያሳድጋል።
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-to-commence-new-flight-service-to-porto-in-portugal
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፖርቶ