የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖርቱጋልዋ ፖርቶ ከተማ ከሀምሌ 9 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት አራት ቀን የበረራ አገልግሎት መስጠት የሚጀምር መሆኑን ለውድ ደንበኞቹ በደስታ ያበስራል። ይህ አዲስ በራራ ወደ አውሮፓ ለሚጓዙ መንገደኞቻችን የተቀላጠፈ አገልግሎት እና ምቹ የበረራ አማራጭ ከመሆኑ ባሻገር አየር መንገዳችን በአውሮፓ ሀገራት ያለውን የበረራ አድማስም ያሳድጋል።
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-to-commence-new-flight-service-to-porto-in-portugal
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፖርቶ
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-to-commence-new-flight-service-to-porto-in-portugal
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፖርቶ