የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ለአፍሪካ አቪዬሽን ላበረከቱት አስተዋፅዖ 'ከአቪያዴቭ አቶ ግርማ ዋቄ የህይወት ዘመን ሽልማት' ተበርክቶላቸዋል።
በዋና ስራ አስፈፃሚያችን አቶ መስፍን ጣሰው እጅግ ኮርተናል! እንኳን ደስ አልዎት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በዋና ስራ አስፈፃሚያችን አቶ መስፍን ጣሰው እጅግ ኮርተናል! እንኳን ደስ አልዎት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤91👍35😍8👏5
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ምቹ እና አስደሳች የበረራ ጊዜ ያሳልፉ!
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app www.ethiopianairlines.com
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app www.ethiopianairlines.com
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤47👍3👏3
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ህንድ ሃይድራባድ በደማቅ ሁኔታ አዲስ በረራ አስጀመረ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤47🎉7
ክቡራን መንገደኞቻችን
በእስራኤል በተፈጠረው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት ወደ ቴልአቪቭ የምናደርገውን በረራ በጊዜያዊነት የተቋረጠ መሆኑንን እንገልፃለን።
ለበለጠ መረጃ እባክዎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችንን በመጎብኘት፣ የጉዞ ወኪልዎን በማነጋገር ወይም ወደ +251 116 179 900 በመደወል ዓለም አቀፍ የደንበኞች ማስተናገጃ ማዕከላችንን ያነጋግሩ።
አዳዲስ መረጃዎች ሲገኙ የምናሳውቅ ሲሆን ለሚፈጠረው መጉላላት ሁሉ ከወዲሁ ይቅርታ እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል
በእስራኤል በተፈጠረው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት ወደ ቴልአቪቭ የምናደርገውን በረራ በጊዜያዊነት የተቋረጠ መሆኑንን እንገልፃለን።
ለበለጠ መረጃ እባክዎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችንን በመጎብኘት፣ የጉዞ ወኪልዎን በማነጋገር ወይም ወደ +251 116 179 900 በመደወል ዓለም አቀፍ የደንበኞች ማስተናገጃ ማዕከላችንን ያነጋግሩ።
አዳዲስ መረጃዎች ሲገኙ የምናሳውቅ ሲሆን ለሚፈጠረው መጉላላት ሁሉ ከወዲሁ ይቅርታ እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ
የስታር አሊያንስ አባል
👍57❤32👏5
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ህንድ ሃይድራባድ አዲስ በረራ መጀመሩን በማስመልከት ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍62❤22🎉14
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በስካይትራክስ ለስምንተኛ ጊዜ የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ ክብርን ተቀዳጅቷል።
ከዚህም በተጨማሪ:
🏆 የአፍሪካ ምርጥ የቢዝነስ ክፍል
🏆 የአፍሪካ ምርጥ የኢኮኖሚ ክፍል እና
🏆 በአፍሪካ ቢዝነስ ክፍል ምርጥ ምግብ አገልግሎት ሰጪ አየር መንገድ በመባል ሽልማትን ተጎናጽፏል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድን የምንጊዜም ምርጫዎ ስላደረጉ እናመሰግናለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ስካይትራክስ2025
ከዚህም በተጨማሪ:
🏆 የአፍሪካ ምርጥ የቢዝነስ ክፍል
🏆 የአፍሪካ ምርጥ የኢኮኖሚ ክፍል እና
🏆 በአፍሪካ ቢዝነስ ክፍል ምርጥ ምግብ አገልግሎት ሰጪ አየር መንገድ በመባል ሽልማትን ተጎናጽፏል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድን የምንጊዜም ምርጫዎ ስላደረጉ እናመሰግናለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ስካይትራክስ2025
❤108🎉17👏14😍9👍1
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @AntenehTeklu ናቸው፤ እናመሰግናለን! እርስዎም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበርሩ ያነሷቸውን ምስሎች ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤54👍10🥰5