የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኪጋሊ ሩዋንዳ በረራ የጀመረበትን 50ኛ ዓመት በደማቅ ስነ-ስርአት አከበረ። እ.ኤ.አ1975 ዓ.ም ወደ ኪጋሊ ሩዋንዳ በረራ ከጀመርንበት ጊዜ ጀምሮ አገልግሎታችንን በማሳደግ በአሁኑ ወቅት በሳምንት 21 የመንገደኛ እና 3 የካርጎ በረራዎችን ወደ ከተማዋ በማድረግ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንገኛለን።
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ:: https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-celebrates-50-years-of-service-to-kigali-rwanda
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ:: https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-celebrates-50-years-of-service-to-kigali-rwanda
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤36👏4🥰2👍1
ከእያንዳንዱ የተሳካ በረራ ጀርባ አስደናቂ የአቪዬሽን ባለሙያዎች አሉ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤103👍19🎉7😍7👏6🥰3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሁሉም ጉዞ ልዩ የሚያደርገው የራሱ ማስታወሻ አለው። ቀጣዩ ጉዞዎን ከእኛ ጋር በማድረግ አዲስ ትውስታን ይፍጠሩ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤72👍8
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በዛሬው የኢትዮጵያ ፕሮግራማችን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የትራንስፖርት ስምሪት ክፍልን የስራ እንቅስቃሴ ይዘንላችሁ መጥተናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
#የኢትዮጵያአየርመንገድ FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
❤32👍10