የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ጉዲና ቱምሳ ነቀምቴ አውሮፕላን ማረፊያ በሳምንት ሶስት ጊዜ የሚያደርገውን አዲስ በረራ ዛሬ የጀመረ ሲሆን፤ በዕለቱም የኤርፖርት መሰረተ-ልማቶችን አስመርቋል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍71👏20❤16😍2
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዴንማርክ ዋና ከተማ ኮፐንሀገን በረራ ማድረግ የጀመረበትን አንደኛ አመት በደማቅ ሁኔታ አክብሯል። የኢትዮጵያ አየር መንገድን ምርጫዎ አድርገው አብረውን ስለበረሩ እናመሰግናለን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤85👍27👏6
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጠቢባን አሻራ ባረፈባቸው የፊልምና የሙዚቃ አማራጮቻችን እየተዝናኑ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በደስታ ይጓዙ።
#ኢትዮጵያአየርመንገድ
#ኢትዮጵያአየርመንገድ
👏24❤16🎉8