የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ50 ሚሊዮን ዶላር በላይ መዋዕለ-ንዋይ ያፈሰሰበትን የሀገር ውስጥ ተርሚናል በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ። ጥልቅ ዕድሳትና ማስፋፋት የተደረገለት ተርሚናሉ በቀን ከ200 በላይ የሀገር ውስጥ በረራዎችን በማስተናገድ ላይ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ምቾትዎን በሚያስጠብቁና ከከባቢ ጋር ተስማሚ በሆኑት ዘመናዊ አውሮፕላኖቻችን ወደየት እንድናጓጉዝዎ ይሻሉ?
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ1445ኛውን የሐጅ ጉዞ በስኬት ለማካሄድ የሚያስችለውን ልዩ ዝግጅት ማጠናቀቁን ለመግለጽ ይወዳል።
ይህ ልዩ ዝግጅት ለተከታታይ ዓመታት የተደረገ ሲሆን በዚሁ አጋጣሚ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲ አረቢያ፡- ጂዳ፣ መዲና፣ ሪያድ እና ደማም ከተሞች በሳምንት በጠቅላላው 35 የመንገደኛ እና ስድስት ተጨማሪ የጭነት በረራ የሚያደርግ መሆኑን ለማሳወቅ ይወዳል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ይህ ልዩ ዝግጅት ለተከታታይ ዓመታት የተደረገ ሲሆን በዚሁ አጋጣሚ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲ አረቢያ፡- ጂዳ፣ መዲና፣ ሪያድ እና ደማም ከተሞች በሳምንት በጠቅላላው 35 የመንገደኛ እና ስድስት ተጨማሪ የጭነት በረራ የሚያደርግ መሆኑን ለማሳወቅ ይወዳል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ደማቅ ፈገግታ በተላበሰው ልዩ ኢትዮጵያዊ መስተንግዷችን አይረሴ የበረራ ትዝታን ይሰንቁ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ቡና ላኪዎችን ለማበረታታት እና የሀገራችንን ቡና በዓለም ለማስተዋወቅ የሚጫወተውን ሚና በማጠናከር ወደ ኤዥያ እና መካከለኛው ምስራቅ በሚልኩት የቡና ምርት ላይ በኪሎ እስከ 1.50 ዶላር ድረስ ቅናሽ ማድረጉን በደስታ ይገልጻል።
ተጨማሪ መረጃ በድረ ገፃችን CargoSales@ethiopianairlines.com ያግኙ። #የኢትዮጵያአየርመንገድካርጎናሎጂስቲክስአገልግሎት
ተጨማሪ መረጃ በድረ ገፃችን CargoSales@ethiopianairlines.com ያግኙ። #የኢትዮጵያአየርመንገድካርጎናሎጂስቲክስአገልግሎት
ወደ ውቧ የቦትስዋና ከተማ ሞን መንፈስዎን እንዲያድሱ ልዩ የሽርሽር ጥቅል አቅርበንልዎታል፤ 5 ልዩ ምሽቶችን እና 6ቀናትን በ1800 ዶላር ብቻ። እንዳያመልጥዎ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በሴራሊዮኗ ፍሪታዎን በነጻነት መዝናናት ይሻሉ? እንግዳውስ ማራኪ የ5ምሽቶች እና የ6 ቀናት ልዩ የጉዞ ጥቅል በ1272 ዶላር ብቻ አዘጋጅተን የእርስዎን መምጣት ብቻ እንጠባበቃለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን Monametsi Sokwe ናቸው፤ እናመሰግናለን! እርስዎም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ ያነሷቸውን ምስሎች ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 720 ቢ አውሮፕላን ለሶስተኛ ጊዜ ሲረክብ፣ በዋሽንግተን ሬንተን. #የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ምቹ እና አስደሳች የበረራ ጊዜ ያሳልፉ! ትኬትዎን በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን ፣ በድረ ገፃችን አሊያም በትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችን ይግዙ።
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
https://www.ethiopianairlines.com/et
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
https://www.ethiopianairlines.com/et
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጲያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ለዲግሪ ፕሮግራም ያመለከታችሁ እና በኦፕን ሃውስ ፕሮግራም ለተሳተፋችሁ አመልካቾች
የመግቢያ ፈተና ግንቦት 24 ቀን 2016 ዓ.ም ይሰጣል።
• የፈተና ዓይነት፡ የትምህርት ክፍሉን የተመለከተ
• የፈተና ጊዜ፡ ከጠዋቱ 03፡00 ሰዓት ይጀምራል
• የፈተና ቦታ፡ በኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ (ከዚህ መልዕክት ጋር የተለጠፈውን ምስል ልብ ይበሉ)
ለፈተና በምትቀርቡበት ጊዜ መታወቂያ (የትምህርት ቤት፣ የቀበሌ፣ መንጃ ፈቃድ፣ ወይንም ፓስፖርት) ማምጣት ይኖርባችኋል።
ማሳሰቢያ፡
1. እባክዎን በኢ-ሜልዎን የላክንልዎት መልዕክት ይመልከቱ።
2. ለፈተና መግቢያ የምዝገባ ፎርም: https://forms.gle/VmRtMuwWmN7oW7XB8
3. እባክዎትን ከፈተና ሰአት 30 ደቂቃ በፊት ቀድመው ይድረሱ።
4. የራስዎን የስሌት መሳሪያ (ካልኩሌተር) ያምጡ።
የኢትዮጲያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ
የመግቢያ ፈተና ግንቦት 24 ቀን 2016 ዓ.ም ይሰጣል።
• የፈተና ዓይነት፡ የትምህርት ክፍሉን የተመለከተ
• የፈተና ጊዜ፡ ከጠዋቱ 03፡00 ሰዓት ይጀምራል
• የፈተና ቦታ፡ በኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ (ከዚህ መልዕክት ጋር የተለጠፈውን ምስል ልብ ይበሉ)
ለፈተና በምትቀርቡበት ጊዜ መታወቂያ (የትምህርት ቤት፣ የቀበሌ፣ መንጃ ፈቃድ፣ ወይንም ፓስፖርት) ማምጣት ይኖርባችኋል።
ማሳሰቢያ፡
1. እባክዎን በኢ-ሜልዎን የላክንልዎት መልዕክት ይመልከቱ።
2. ለፈተና መግቢያ የምዝገባ ፎርም: https://forms.gle/VmRtMuwWmN7oW7XB8
3. እባክዎትን ከፈተና ሰአት 30 ደቂቃ በፊት ቀድመው ይድረሱ።
4. የራስዎን የስሌት መሳሪያ (ካልኩሌተር) ያምጡ።
የኢትዮጲያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ
ምቾትዎን ጠብቀን ልናስተናግድዎ ሁሌም ዝግጁ ነን። መልካም ቀን ይሁንልዎ! #የኢትዮጵያአየርመንገድ