በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል በተካሄደው የ #MROAFRICA2024 ኮንፈረንስ እና ኤግዚቢሽን የኢትዮጵያ አየር መንገድን እንደ አውሮፓ አቆጣጠር ከ 1971 እስከ 1975 ዓ.ም የመሩት የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኮሎኔል ስምረት መድሀኔ በ”አፍሪካ አቪዬሽን ሰርቪስስ” የሕይወት ዘመን ተሸላሚ በመሆን እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
እንኳን ደስ አለዎት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
እንኳን ደስ አለዎት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👏47👍41❤15😍7🥰2
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላም፣ የጤና እና የፍቅር እንዲሆንላችሁ ልባዊ ምኞቱን ይገልጻል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤103👍22🥰13🎉5
ማሕበራዊ ሀላፊነቱን በተለያዩ ግዜያት ዘርፈ ብዙ ተግባራትን በማከናወን የሚወጣው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በ 2015 ዓ. ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ባስገነባው የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከል የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም አካሂዷል።
በማዕድ ማጋራት ፕሮግራሙ ላይ አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመራር አባላትና ሰራተኞች ፣ የአዲስ አበባ አስተዳደር የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በማዕድ ማጋራት ፕሮግራሙ ላይ አቶ መስፍን ጣሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመራር አባላትና ሰራተኞች ፣ የአዲስ አበባ አስተዳደር የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤38👍27👏4
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአይነቱ የመጀመሪያ በሆነ የሰርግ ዝግጅት የሶስት ሰራተኞቹን የጋብቻ ስነ ስርዓት በድምቀት ያከበረ ሲሆን በስካይላይት ሆቴል የተደረገውን ደማቅ የሽኝት ፕሮግራም ተከትሎ ጥንዶቹ አየር መንገዱ ባዘጋጀው የሶስት ምሽት የጫጉላ ሽርሽር የጉዞ ጥቅል ወደ ዛንዚባር ተጉዘዋል። የሙሽሮች የዛንዚባር ቆይታ እንዳያመልጥዎ ይከታተሉን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኢትዮጵያንሆሊደይስ #ስካይላይትሆቴል #ዛንዚባር
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ኢትዮጵያንሆሊደይስ #ስካይላይትሆቴል #ዛንዚባር
🥰82👍47❤33🎉15😍10