የሀገር ውስጥ የበረራ አድማሱን እያስፋፋ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሁን ደግሞ በምስራቋ ኮኮብ ሱማሌ ክልል ከጂግጂጋ እና ጎዴ ቀጥሎ ወደ ቀብሪ ደሀር ከተማ ከሚያዝያ 25 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ለሁለት ቀናት የበረራአገልግሎት ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ያበስራል። ትኬትዎን በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን፣ በድረ ገፃችን አሊያም በትኬት ሽያጭ ቢሮዎቻችን ይግዙ።
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
www.ethiopianairlines.com
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
www.ethiopianairlines.com
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤55👍41👏6🎉4😍2
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካሜሩን የንግድና የኢኮኖሚ ማዕከል ወደሆነችው ዱዋላ ከተማ የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ በማሳደግ ከ ግንቦት 26 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ 11 ከፍ እንደሚያደርግ ሲገልፅ በደስታ ነው። አየር መንገዳችን በአሁኑ ወቅት ወደ ከተማዋ 7 ሳምንታዊ በረራዎች ያደርጋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👏40❤26👍22🥰3🎉3
ከእኛ ጋር ወደሚፈልጉት መዳረሻ ለመብረር ይዘጋጁ!
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
www.ethiopianairlines.com
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app
www.ethiopianairlines.com
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍36❤26
ዓለም አቀፉን የአብራሪዎች ቀን (world Pilots' Day) ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ከመጡ ታዳጊ ተማሪዎች ጋር ቀኑን በጋራ አክብሯል። ታዳጊ ተማሪዎቹ የአየር መንገዳችንን የተለያዩ የስራ ክፍሎች ተዘዋውረው የተመለከቱ ሲሆን ከአብራሪዎችም ጋር የጥያቄና መልስ ውድድርን ጨምሮ ልዩ ቆይታ አድርገዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ታዳጊ ተማሪዎች እና ወጣቶች የሀገራችን ብሎም የአፍሪካ ኩራት የሆነውን አየር መንገድ ተረክበው እድገቱን ያስቀጥሉ ዘንድ ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ ማድረጉን ይቀጥላል።
መልካም ዓለም አቀፍ የአብራሪዎች ቀን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
መልካም ዓለም አቀፍ የአብራሪዎች ቀን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤107👍38🥰13👏13🎉7😍6
ከእኛ ጋር የሚኖርዎትን ቆይታ በልዩ መስተንግዷችን ምቹ እና አስደሳች ለማድረግ ሁሌም እንተጋለን።መልካም ሳምንት ይሁንልዎ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤93👍25🥰8🎉4👏3
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀዳማዊ መሰረታዊ የሰራተኛ ማህበር ዓለም አቀፉን የሰራተኞች ቀን አከበረ። በክብረ በዓሉ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ፣ የአየር መንገዱ አመራር አባላት፣ የሰራተኛ ማህበሩ አመራሮች እና ሰራተኞች ተገኝተዋል። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
❤59👍32👏4🎉3