በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ምቹ እና አስደሳች የበረራ ጊዜ ያሳልፉ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ምቾትዎን ጠብቀን ልናስተናግድዎ ሁሌም ዝግጁ ነን። መልካም ሳምንት ይሁንልዎ! #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @danielaregay ናቸው፤ እናመሰግናለን! እርስዎም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ ያነሷቸውን ምስሎች ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአንድነትና የመተሳሰብ ምልክት የሆነውን የታላቁን የሮመዳን ፆም ምክንያት በማድረግ በስካይላይት ሆቴል የኢፍጣር መርሐ-ግብር አካሔደ። በመርሐ-ግብሩ ሚኒስትሮች፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት አመራሮችና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ እንዲሁም አምባሳደሮች እና የክብር እንግዶች ታድመዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ