የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ደንበኞች በሳፋሪኮም የM-PESA APP አማካኝነት የበረራ ትኬታቸውን ዘመናዊ በሆነ መልኩ የሚሸምቱበትን ቀልጣፋ አሰራር ይፋ አደረጉ!
#EthiopianAirlines #MPESASafaricom
#EthiopianAirlines #MPESASafaricom
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ የካቲት 2 እስከ የካቲት 21፣2016 ዓ.ም ቻይና ወደሚገኙ መዳረሻዎቻችን ለሚጓዙ መንገደኞቹ እስከ 25% የሚደርስ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉን ሲገልፅ በደስታ ነው። ትኬትዎን እስከ የካቲት 21፣ 2016 ዓ.ም በሚያመችዎት አማራጭ ይግዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከ ጥር 23 እስከ ግንቦት 23፣2016 ዓ.ም ወደ አትላንታ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ እስከ 35% የሚደርስ የዋጋ ቅናሽ ተጠቃሚ ይሆናሉ ። ትኬትዎን እስከ የካቲት 21፣ 2016 ዓ.ም ይግዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ልብን በሃሴት የሚሞላ ዕይታን በሚሰጥዎ ዘመናዊ አውሮፕላኖቻችን አሳፍረን በምቾት ያሰቡበት ልናደርስዎ ዝግጁ ነን። በቀላሉ ቲኬትዎን በዲጂታል አማራጮቻችን በመቁረጥ ለጉዞ ይዘጋጁ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የአቴንስ ጉዞዎን በመስተንግዷችን እያስደሰትንዎ በ 23% በመቶ ቅናሽ ደግሞ እናስደምምዎታለን!
ጉዞዎን ከጥር 23 እስከ መጋቢት 23፣2016 ዓ.ም በፈለጉበት ቀን ማድረግ ሲችሉ፤ ትኬትዎን እስከ የካቲት 7፣2016 ዓ.ም ፈጥነው ይግዙ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ጉዞዎን ከጥር 23 እስከ መጋቢት 23፣2016 ዓ.ም በፈለጉበት ቀን ማድረግ ሲችሉ፤ ትኬትዎን እስከ የካቲት 7፣2016 ዓ.ም ፈጥነው ይግዙ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዐይተው የማያልፉትን አጓጊ የጉዞ ግብዣ እነኾ ይላል! ወደሞምባሳ፣ ሲሼልስ ወይንም ወደ ኖሲቤ አንድ ቲኬት ሲገዙ ሌላ አንድ ቲኬት በነጻ ያገኛሉ፡፡
ጉዞዎን እስከመጋቢት 22፣ 2016 ዓ.ም ያድርጉ- ትኬትዎን እስከ የካቲት 2፣ 2016 ዓ.ም ፈጥነው ይግዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ጉዞዎን እስከመጋቢት 22፣ 2016 ዓ.ም ያድርጉ- ትኬትዎን እስከ የካቲት 2፣ 2016 ዓ.ም ፈጥነው ይግዙ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
1000 ቦነስ ማይል እና ሶስት ሻንጣ!
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ እና የመዝናኛ ማዕከል ወደ ሆነችው ዱባይ ከተማ እስከ መጋቢት 22፣2016 ዓ.ም ለሚጓዙ መንገደኞቹ 1000 ቦነስ ማይል ከአንድ ተጨማሪ ሻንጣ ፈቃድ ጋር አዘጋጅቶ እንደሚጠብቅ ሲገልፅ በደስታ ነው። ይፍጠኑ ፤ ትኬትዎን እስከ የካቲት 21፣2016 ዓ.ም ይግዙ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ እና የመዝናኛ ማዕከል ወደ ሆነችው ዱባይ ከተማ እስከ መጋቢት 22፣2016 ዓ.ም ለሚጓዙ መንገደኞቹ 1000 ቦነስ ማይል ከአንድ ተጨማሪ ሻንጣ ፈቃድ ጋር አዘጋጅቶ እንደሚጠብቅ ሲገልፅ በደስታ ነው። ይፍጠኑ ፤ ትኬትዎን እስከ የካቲት 21፣2016 ዓ.ም ይግዙ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በፈገግታ በታጀበ መስተንግዶ ልንቀበልዎ ምን ግዜም ዝግጁ ነን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሩሲያ የስነጥበብ ማዕከል እና ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያላቸው ኪነ ሕንፃዎች መገኛ ወደሆነችው ሞስኮ ከተማ ከ ጥር 23 እስከ መጋቢት 22 ፣2016 ዓ.ም ሲበሩ እስከ 20% የሚደርስ የዋጋ ቅናሽ አድርጎልዎታል። አጋጣሚውን ተጠቅመው እስከ የካቲት 7፣2016 ዓ.ም ድረስ ትኬትዎን በመግዛት በታሪካዊዋ ከተማ አስደሳች ግዜ ያሳልፉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የአንጋፋው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ታሪክ አብነት የሆነችው እና በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ግዜ ተገጣጥማ በሀገሪቱ ሰማይ ላይ ናኝታ የነበረችው “ፀሐይ” አውሮፕላን ከበርካታ ዓመታት በኋላ ለሀገሯ እንደምትበቃ በመስማታችን ከፍተኛ ደስታ ተሰምቶናል።
ይህች አውሮፕላን ሀገራችን ዛሬ ለደረሰችበት የአቪዬሽን ዕድገት ፈር ቀዳጅ ከመሆኗም በላይ ለአቪዬሽኑ መስክ ዕደገት በየዘመናቱ ያለንን ቀናኢነት ማሳያ ምልክትም ናት። ይህች ብርቅዬ ታሪካዊ አውሮፕላን ለሀገሯ እንድትበቃ መንግስትን ጨምሮ ማንኛውንም ዓይነት አበርክቶ ለነበራቸው አካላት ሁሉ ከፍተኛ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ይህች አውሮፕላን ሀገራችን ዛሬ ለደረሰችበት የአቪዬሽን ዕድገት ፈር ቀዳጅ ከመሆኗም በላይ ለአቪዬሽኑ መስክ ዕደገት በየዘመናቱ ያለንን ቀናኢነት ማሳያ ምልክትም ናት። ይህች ብርቅዬ ታሪካዊ አውሮፕላን ለሀገሯ እንድትበቃ መንግስትን ጨምሮ ማንኛውንም ዓይነት አበርክቶ ለነበራቸው አካላት ሁሉ ከፍተኛ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና “ካኖ የጉዞ ወኪል” በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ። ካኖ የጉዞ ወኪል እ.ኤ.አ በ1930 ዎቹ የተመሰረተና በመካከለኛው ምስራቅ ትልቁ የጉዞ ወኪል ሲሆን ስምምነቱ አየር መንገዳችን በቀጠናው የሚሰጠውን የበረራ አገልግሎት ይበልጥ እንዲስፋፋ ይረዳል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ አህጉራዊ ትስስርን በማጠናከር እንዲሁም በሀገራት መሪዎች ዘንድ ተመራጭ በመሆን ፋና ወጊ የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይህን ፓን-አፍሪካዊ ታሪክ በማስቀጠል በዛሬው ዕለት የብሩንዲ ምክትል ፕሬዝዳንት የሆኑትን ክቡር ፕሮስፐር ባዞምባንዛ በዓለም አቀፍ በረራዎቹ እንዲሁም በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ቪ.አይ.ፒ ተርሚናል በክብር በማስተናገዱ ኩራት ይሰማዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፓንአፍሪካዊ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ፓንአፍሪካዊ
የደቡብ ሱዳን የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የሆኑት ክቡር አምባሳደር ጄምስ ሞርጋን በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመብረራቸው እንዲሁም በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ቪ.አይ.ፒ ተርሚናል በክብር ተቀብለን ስላስተናገድናቸው ኩራት ይሰማናል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከ135 በላይ ከሆኑት መዳረሻዎቻችን ወደየትኛው ለመብረር አቅደዋል?
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ