Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ
90.5K subscribers
3.58K photos
134 videos
2 files
399 links
ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው።
Download Telegram
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አምስት አዲስ አውሮፕላን መግዛት የሚያስችለውን የ 450 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት ከ ሲቲ ባንክ ጋር ተፈራረመ። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ።
https://rb.gy/pvmugv
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @Yimtatu ናቸው፤ እናመሰግናለን! እርስዎም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ ያነሷቸውን ምስሎች ይላኩልን፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ክቡር አቶ ታገሰ ጫፎ እና የጅቡቲ ፓርላማ አፈጉባኤ ክቡር ዲሌታ መሀመድ ዲሌታ እንዲሁም የልዑክ ቡድናቸው በኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት ከአየር መንገዳችን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ውይይት ያደረጉ ሲሆን በቆይታቸውም የተለያዩ የአየር መንገዱን የስራ ክፍሎች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በምናብ ወደኋላ ተጉዘን የቀደሙትን ስናስታውስ። #ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
ባልተቋረጠ ትጋት እና ተከታታይ እድገት እነሆ 78 አመታትን አስቆጥረን በአቪየሽን ኢንደስትሪው አንጋፋ እና ስኬታማ ሆነን ቀጥለናል። በ 78 ዓመት ጉዟችን ሁሉ አብረውን ስለበረሩ እናመሰግናለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #78ስኬታማዓመታት
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመብረር እንኳን በደህና መጡ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ጤና ይስጥልኝ! በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመብረር እንኳን በደህና መጡ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ግሪክ ዋና ከተማ አቴንስ ለሚያደርጉት በረራ ልዩ ቅናሽ አዘጋጅቶ እንደሚጠብቅዎ ሲገልፅ ደስታ ይሰማዋል። ትኬትዎን እስከ ጥር 22 ቀን 2016 ዓ.ም ይግዙ ፤ በረራዎን እስከ ግንቦት 23 ቀን 2016 ዓ.ም ያድርጉ ። ለተጨማሪ መረጃ በአቅራቢያዎ የሚገኘውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሽያጭ ቢሮ አሊያም የጉዞ ወኪልዎን ይጎብኙ። እንዲሁም ድረ ገፃችንን www.ethiopianairlines.com ይጎብኙ። ደንብና ሁኔታዎች ተፈፃሚነት አላቸው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን Fahima Mohamed ናቸው፤ እናመሰግናለን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ዳሸን ባንክ ደንበኞች የድህረ-ጉዞ ክፍያ መፈጸም የሚችሉበትን አዲስ የክፍያ አማራጭ በጋራ አስተዋወቁ።
መልካም በረራ የስታር አሊያንስ አባል በሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ!
የስኬት ጉዞዎን አስደሳች በሆነው መስተንግዷችን እናጅባለን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ወዳሰቡት መዳረሻ ልናደርስዎ ሁልጊዜ ዝግጁ ነን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ