የኢትዮጵያ አየር መንገድ 11 A350-900 አውሮፕላኖችን ለማዘዝ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከአውሮፕላን አምራቹ ኤርባስ ጋር ተፈራረመ፡፡ስምምነቱ ተጨማሪ ስድስት አውሮፕላኖችን የመግዛት አማራጭን በውስጡ ያካተተ ነው፡
https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-in-it-for-the-long-haul-commits-to-a-further-17-a350-900s
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://corporate.ethiopianairlines.com/Press-release-open-page/ethiopian-airlines-in-it-for-the-long-haul-commits-to-a-further-17-a350-900s
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲሱ የባንጉዊ በረራ በአየር ማረፍያው ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በዘጠኝ የተለያዩ የኤክስፖርት ምድቦች ከፍተኛ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ሦስት ላኪዎች እውቅና በመስጠት በደማቅ ስነስረአት የካርጎ ደንበኞች ቀንን አከበረ።
የበረራ ባልደረቦቻችን ፈገግታ የሞላበት መስተንግዶ ጉዞዎን ምቹ ያደርገዋል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ