የእንግሊዝ ንጉሳውያን ቤተሰብ አባል ክብርት ሶፊ ሄሌን ራይስ ጆንስ ፣ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደርና በአፍሪካ ሕብረት ቋሚ መልእክተኛ ዳረን ዌልች እና የልዑካን ቡድናቸው በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተገኝተው ጉብኝት አድርገዋል። በጉብኝታቸው ወቅት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የአየር መንገዱ አመራር አባላት ጋር ውይይት ያደረጉ ሲሆን ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎችንም ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በጉብኝታቸው ማጠቃለያም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ እንግሊዝ በረራ ማድረግ የጀመረበት 50ኛ ዓመት በኢትዮጵያ አቪየሽን ዩኒቨርስቲ ተከብሯል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጅስቲክስ አገልግሎት በአረቢያን የጭነት ሽልማት ውድድር በሶስት ዘርፎች ዕጩ ሆኖ ቀርቧል። ዘርፎቹም በፍጥነት እያደገ ያለ ዓለም አቀፍ የጭነት አየር መንገድ ፣ ምርጥ የህክምና ቁሳቁሶች ጭነት አየር መንገድ እና በአፍሪካ ምርጥ የጭነት አየር መንገድ ናቸው። ከስር ያለውን ማስፈንጠሪያ ተጭነው እስከ ጥቅምት 4 ቀን 2016 ዓ.ም በሶስቱ ዘርፎች ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድምፅዎን ይስጡ።
https://rb.gy/m3tue
https://rb.gy/m3tue
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ማራኪ ዕይታ ያጋሩን ጋሬብ አሕመድ ናቸው እናመሰግናለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ET-ABY ዳግላስ አውሮፕላን ሚያዝያ 16 ቀን 1965 ዓ.ም ለመጀመሪያ የበረራ ደህንነት ፍተሻ ወደ ጥገና ክፍል ሲገባ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሲሺየልስ ከሚያደርገው እለታዊ በረራ በተጨማሪ ከጥቅምት 18 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ አራት ሳምንታዊ የማለዳ በረራዎችን በመጀመር አጠቃላይ ሳምንታዊ በረራውን ወደ 11 ከፍ እንደሚያደርግ ሲገልፅ በደስታ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
አስደሳች ዜና!
ኅዳር 11 ወደ ለንደን ጋትዊክ ኤርፖርት በምንጀምረው የመክፈቻ በረራ ላይ ይታደሙ፤ ተጨማሪ አንድ ሻንጣ የመያዝ እና የ3651 ማይልስ ቦነስ ያጣጥሙ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ኅዳር 11 ወደ ለንደን ጋትዊክ ኤርፖርት በምንጀምረው የመክፈቻ በረራ ላይ ይታደሙ፤ ተጨማሪ አንድ ሻንጣ የመያዝ እና የ3651 ማይልስ ቦነስ ያጣጥሙ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ማራኪ ዕይታ ያጋሩን፤ @HannaNigusse ናቸው እናመሰግናለን።
እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስል በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስል በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ምቹ እና አስደሳች የበረራ ጊዜ ያሳልፉ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አስደሳች የበረራ ቆይታ እስከ መዳረሻዎ በኢትዮጵያ አየር መንገድ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሕዳር 29 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ስፔን ማድሪድ ከተማ በረራ በድጋሚ እንደሚጀምር ሲገልፅ በደስታ ነው።
ለተጨማሪ ንባብ https://rb.gy/c8j8t
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ለተጨማሪ ንባብ https://rb.gy/c8j8t
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማርኬቲንግ ክፍል ምክትል ፕሬዚደንት ወ/ሮ ራሔል አሰፋ በካናዳ ቶሮንቶ የሚገኘው የስራ አመራር እና ፈጠራ ተቋም፣ አፍሮ ግሎባል የቴሌቪዥን ጣቢያ እና ሲልቨር ትረስት ሚዲያ በጋራ በሚያዘጋጁት ዓመታዊው የዓለም ምርጥ ተፅዕኖ ፈጣሪ ውድድር ላይ “የ2023 ዓ.ም ምርጥ ተፅዕኖ ፈጣሪ” በመባል ዕውቅና ማግኘታቸውን ስንገልጽ በደስታ ነው!
ወ/ሮ ራሔል ለዚህ ሽልማት የበቁት የኢትዮጵያ አየር መንገድን በማርኬቲንግ ዘርፍ በከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ እና ብቃት በመምራት አየር መንገዱ ሁለንተናዊ እድገት እንዲያስመዘግብ እያበረከቱት ላለው የላቀ አስተዋፅኦ እና በሞያቸው በዓለም ላይ ለሚገኙ ሴቶች ተጠቃሽ አርአያ ሆነው በመገኘታቸው ነው።
ይህ የምርጥ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሽልማት ተምሳሌታዊ የሆነ እና የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ እንዲሁም ጉልህ የሆነ ለውጥ እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ለሆኑ ግለሰቦች፣ ተቋማት እና የቢዝነስ ድርጅቶች የሚሰጥ ዓመታዊ ሽልማት ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ወ/ሮ ራሔል ለዚህ ሽልማት የበቁት የኢትዮጵያ አየር መንገድን በማርኬቲንግ ዘርፍ በከፍተኛ የኃላፊነት ደረጃ እና ብቃት በመምራት አየር መንገዱ ሁለንተናዊ እድገት እንዲያስመዘግብ እያበረከቱት ላለው የላቀ አስተዋፅኦ እና በሞያቸው በዓለም ላይ ለሚገኙ ሴቶች ተጠቃሽ አርአያ ሆነው በመገኘታቸው ነው።
ይህ የምርጥ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሽልማት ተምሳሌታዊ የሆነ እና የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ እንዲሁም ጉልህ የሆነ ለውጥ እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ለሆኑ ግለሰቦች፣ ተቋማት እና የቢዝነስ ድርጅቶች የሚሰጥ ዓመታዊ ሽልማት ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ