አዳዲስ አልባሳትንና የቆዳ ዉጤቶችን ከSTORE251 በመግዛት ማይል ያጠራቅሙ!
በኢትዮጵያዉያን የእጅ ሥራ ባለሙያዎች የተመረቱ አዳዲስ አልባሳትንና የቆዳ ዉጤቶችን በመግዛት ማይል ያጠራቅሙ:: ማንኛዉንም ግዢ በመረጡት አማራጭ ሲፈፅሙ በእያንዳንዱ የ1,000 ብር ግብይት ተጨማሪ 200 ማይሎችን ያገኛሉ፡፡
ግብይቶችን ሲፈፅሙ የሼባማይልስ ቁጥርዎን ማስመዝገብዎን ያረጋግጡ፡፡
የሚቆየው: ከጳጉሜ 3 እስከ ጥቅምት 20, 2016
https://store251.com/...
በኢትዮጵያዉያን የእጅ ሥራ ባለሙያዎች የተመረቱ አዳዲስ አልባሳትንና የቆዳ ዉጤቶችን በመግዛት ማይል ያጠራቅሙ:: ማንኛዉንም ግዢ በመረጡት አማራጭ ሲፈፅሙ በእያንዳንዱ የ1,000 ብር ግብይት ተጨማሪ 200 ማይሎችን ያገኛሉ፡፡
ግብይቶችን ሲፈፅሙ የሼባማይልስ ቁጥርዎን ማስመዝገብዎን ያረጋግጡ፡፡
የሚቆየው: ከጳጉሜ 3 እስከ ጥቅምት 20, 2016
https://store251.com/...
በኢትዮጵያ እና በመላው ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን በሙሉ አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የፍቅር እና የጤና እንዲሆንላችሁ ልባዊ ምኞታችንን እንገልፃለን። መልካም አዲስ ዓመት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ!
አህጉራችንን እንዲሁም መላውን ዓለም የበለጠ የምናስተሳስርበት አዲስ ዓመት ላይ ደርሰናል። በአዲስ ከፍታ አብረን እንብረር!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አዲስዓመት #ኤሮቶፒያ #አየርሜዳ
አህጉራችንን እንዲሁም መላውን ዓለም የበለጠ የምናስተሳስርበት አዲስ ዓመት ላይ ደርሰናል። በአዲስ ከፍታ አብረን እንብረር!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #አዲስዓመት #ኤሮቶፒያ #አየርሜዳ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመስከረም 4 ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ ዓለም-አቀፍ የቱሪስት መናኸሪያ ወደሆነችው ሞምባሳ ከተማ በምናደርጋቸው ሁለት ዕለታዊ በረራዎች አዲሱን ዓመት ዘና ብለው እንዲጀምሩ ልዩ ስጦታ እነኾ ይላል። የጉዞ ምዝገባዎን እስከ መስከረም 19 ፣ 2016 ዓ.ም ያከናውኑ ፤ በረራዎን እስከ ሕዳር 20 ቀን 2016 ዓ.ም ያድርጉ። የ50% በመቶ የዋጋ ቅናሽ፤ እንዲሁም በሴሬና የባህር ዳርቻ ሪዞርትና ስፓ መዝናናት የሚችሉበትን ማራኪ እና አጓጊ የጉዞ ጥቅሎች ይጠቀሙ።
https://shorturl.at/hikrS
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://shorturl.at/hikrS
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ዓለም አቀፍ ደረጃውን እና ጥራቱን የጠበቀ እንዲሁም ዘመኑን የሚመጥን አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ የአፍሪካ ግዙፉ የአየር እቃ ጭነት አገልግሎት ሰጪ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በአዲስ የስኬት ከፍታ አብረውን ይብረሩ። መልካም የስራ ሳምንት!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ