የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ እንግሊዝ በረራ ማድረግ የጀመረበትን 50ኛ ዓመት አስመልክቶ የአየር መንገዳችን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና ሌሎች ከፍተኛ የማኔጅመንት አባላት ብራውተን የሚገኘውን የኤርባስ A350 አውሮፕላን ክንፍ ማምረቻ ፋብሪካ ጎብኝተዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #50ዓመታት
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #50ዓመታት
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቀጣይ ለሚረከባቸው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ሞዴል ሞተሮች አጠቃላይ የሰርቪስ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት እንግሊዝ ከሚገኘው “ሮልስ ሮይስ” የአውሮፕላን ሞተር አምራች ኩባንያ ጋር ተፈራረመ።
https://shorturl.at/koYZ9
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
https://shorturl.at/koYZ9
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያአየርመንገድን ቀዳሚ ምርጫዎ በማድረግ አዲሱን ቀን፣ አዲሱን ሳምንት በስኬት ያሳልፉ! መልካም የስራ ሳምንት ተመኘን!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያዊ እንግዳ አቀባበል ልናገለግልዎ ተዘጋጅተናል። እንኳን ደህና መጡ !
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደቡብ ኮሪያ ሴዑል በረራ ማድረግ የጀመረበትን 10ኛ አመት በድምቀት አከበረ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ