በረራዎን ምቹ እና አስደሳች ለማድረግ ሁልጊዜም እንተጋለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን፤መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀድሞ የበረራ አስተናጋጆች በ1958 ዓ.ም በስልጠና ላይ እያሉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ1444/2015 የሐጅ ጉዞ የመጀመሪያ በረራውን ለሐጅ ተጓዦች የመስገጃና የማረፍያ ቦታን አካትቶ ለዚሁ አገልግሎት ብቻ ታስቦ በተዘጋጀ ተርሚናል በተሳካ ሁኔታ አስጀምሯል፡፡
በስነ-ስርዓቱም ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ለማ ያደቻ፣ የኦፕሬሽን ዘርፍ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ረታ መላኩ እንዲሁም ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ሐጅ2015
በስነ-ስርዓቱም ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ለማ ያደቻ፣ የኦፕሬሽን ዘርፍ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ረታ መላኩ እንዲሁም ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ሐጅ2015
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @HayderAbdella ናቸው ፤ እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን፤መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ