የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አሜሪካ አትላንታ ከተማ በሳምንት አራት ግዜ የሚያደርገውን በረራ ጀመረ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ከ ግንቦት 12 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ቱርክ ኢስታንቡል የእቃ ጭነት በረራ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ሲያበስር በደስታ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በውጭ አገር ከሚገኙት የአየር መንገዱ ቢሮዎች አንዱ በየመን ኤደን በ1950 ዎቹ መጀመሪያ ላይ ይህን ይመስል ነበር። #የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ክብርት ፍራንሲያ ማርኬዝ በዛሬው እለት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ቅጥር ግቢ ተገኝተው ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን በቆይታቸውም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የንግድ ዘርፍ ሐላፊ አቶ ለማ ያደቻ እና ከሌሎች ከፍተኛ የአየር መንገዱ ማኔጅመንት አባላት ጋር ውይይት አካሒደዋል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አትላንታ ቀጥታ በረራ @FanaBroadcastingCorporate