የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዴንማርክ ኮፐንሀገን ከተማ በሳምንት አምስት ግዜ የሚያደርገውን በረራ ጀመረ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቪዬና በኩል ወደ ዴንማርክ ባደረገዉ የመጀመሪያዉ በረራ በኮፐንሀገን ኤርፖርት ደማቅ አቀባበል ተደረገለት። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
በስተቀኝ፣ ካፒቴን ልዑል አባተ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል (Ethiopian MRO) ባልደረባ በነበሩበት ወቅት::
(“ካፒቴን ልዑል አባተ ሕይወቱ ፣ የአብራሪነትና የአውሮፕላን ጠለፋ ትዝታዎቹ” ገፅ- 48)
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ምልሰት
(“ካፒቴን ልዑል አባተ ሕይወቱ ፣ የአብራሪነትና የአውሮፕላን ጠለፋ ትዝታዎቹ” ገፅ- 48)
#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ምልሰት
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአመታዊው “APEX” የመንገደኞች ምርጫ “ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ “ ሽልማት አሸናፊ ሆነ። አየር መንገዳችን ሽልማቱን የተቀዳጀው በምርጥ የበረራ መስተንግዶ ዘርፍ ፣ በምርጥ የበረራ ላይ መዝናኛ ዘርፍ፣ በምርጥ የበረራ ላይ ምግብ እና መጠጥ ዘርፍ፣ በምርጥ የበረራ ላይ ምቾት ዘርፍ እንዲሁም በምርጥ የበረራ ላይ የገመድ ዓልባ ኢንተርኔት “Wi-Fi”አገልግሎት ዘርፍ ነው። ልማቱን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ዛሬ አየርላንድ ደብሊን ከተማ በተካሔደ የሽልማት አሰጣጥ ስነስርዓት ላይ ተገኝተው ተቀብለዋል።