ከአውሮፕላን የበረራ ብቃትና አስተማማኝነት በስተጀርባ ያሉ ድንቅ የጥገና ባለሙያዎቻችን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአመታዊው ወርልድ ትራቭል አዋርድ በአራት ዘርፎች ማለትም፦ በምርጥ ‘Africa’s leading Airlines 2023’ ‘Africa’s Leading Airlines Brand 2023’ ‘Africa’s Leading Airline -Business Class 2023’ እና ‘Africa’s Leading Airline-Economy class 2023’ እጩ ሆኖ ቀርቧል።
ከታች በተቀመጡት ሊንኮች ድምፅዎን ይስጡን!
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian-airlines-africas-leading-airline-2023
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian-airlines-africas-leading-airline-brand-2023
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian-airlines-africas-leading-airline-business-class-2023
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian-airlines-africas-leading-airline-economy-class-2023
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ከታች በተቀመጡት ሊንኮች ድምፅዎን ይስጡን!
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian-airlines-africas-leading-airline-2023
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian-airlines-africas-leading-airline-brand-2023
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian-airlines-africas-leading-airline-business-class-2023
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian-airlines-africas-leading-airline-economy-class-2023
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 20ኛውን ኤርባስ A350-900 አውሮፕላን ተረከበ። አውሮፕላኑ 30 በመቶ “sustainable aviation fuel (SAF)” የተሰኘ የአውሮፕላን ነዳጅ የተጠቀመ ሲሆን ይህም በ2050 የካርበን ልቀትን ወደ ዜሮ ለማድረስ በዓለም አቀፍ ደረጃ አቪየሽን ኢንደስትሪውን በሚመሩና በሚቆጣጠሩ አካለት የተያዘውን ውጥን ከግብ ለማድረስ የሚረዳ ነው። አየር መንገዳችን የተረከበው ይህ አውሮፕናል 10 ቶን የሚመዝን ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል ቁሳቁስም ወደ ኢትዮጵያ ይዞ መጥቷል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ወዳሰቡት መዳረሻ ልናደርስዎ ሁሌም ዝግጁ ነን! ብሩህ እና ውብ ሳምንት ይሁንልዎ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ