Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ
90.5K subscribers
3.57K photos
134 videos
2 files
398 links
ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው።
Download Telegram
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአለም የንግድ ማዕከልነታቸው ከሚጠቀሱት መካከል አንዷ ወደሆነችው ሲንጋፖር ከተማ በሳምንት አራት ግዜ የሚያደርገውን በረራ እንደገና ጀምሯል። ቻንጊ አለም ዓቀፍ አየር ማረፊያ ( Changi Airport) ሲደርስም ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በላቀ አገልግሎታችን እየተደሰቱ ከእኛ ጋር በምቾት ይብረሩ።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያአየርመንገድን ቀዳሚ ምርጫዎ ያድርጉ። መልካም የስራ ሳምንት ተመኘን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና መብረር የጀመረበትን 50ኛ ዓመት አከበረ። አየር መንገዳችን ወደ ሻንግሀይ ከተማ የካቲት 14 ቀን 1965 ዓ.ም የመጀመሪያ የቻይና በረራውን በማድረግ አገልግሎቱን የጀመረ ሲሆን ከጥቅምት 28 ቀን 1966 ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ መዳረሻውን ወደ ቤጂንግ ከተማ በመቀየር አገልግሎን ቀጥሏል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት በ5 የመንገደኛ እና 9 የእቃ ጭነት መደበኛ በረራዎች በአጠቃላይ 66 ሳምንታዊ በረራዎችን ወደ 10 የቻይና ከተሞች ማለትም ቤጂንግ፣ ጓንዡ፣ ሼንጁ፣ሻንግሀይ፣ ሸንዘን ፣ ውሀን፣ቻንግሻ፣ዢያመን፣ቸንዱ እና ሆንግ ኮንግ ያደርጋል።
በፈገግታ ታጅበዉ ከእኛ ጋር ይጓዙ።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @BA6948 ናቸው ፤ እናመሰግናለን።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከግንቦት 15, 2015 ጀምሮ ወደ ኮፐንሀገን ዴንማርክ የሚያደርገውን በረራ ለመጀመር ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን ሲያበስር በታላቅ ደስታ ነው።
ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ፡- https://rb.gy/2r4sq

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በረራዎን ምቹ እና አስደሳች ለማድረግ ሁልጊዜም እንተጋለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ