የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኩዋላላፑር ከተማ ከ መጋቢት 16, 2015 ጀምሮ በሳምንት አራት ጊዜ ለመብረር ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን ሲያበስር በደስታ ነው ። https://bit.ly/3Fvwf4A
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ፣ በአቪየሽን መስክ ብቁ የሚያደርግዎ ማዕከል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ ስካይላይት ሆቴል አስደሳች ቆይታን እያሳለፉ ማይል ያግኙ። ማይሎቹን ለማግኘት የሼባማይልስ ካርድዎን ወይም የሼባማይልስ ቁጥርዎን ማሳወቅዎን አይዘንጉ። https://shebamiles.ethiopianairlines.com/partners/hotel/ethiopian-skylight-hotel
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን ዩኒቨርስቲ ተቀላቅለው ህልምዎን ያሳኩ!
https://corporate.ethiopianairlines.com/eaa
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርሲቲ
#የአቪዬሽንልሕቀትማዕከል
https://corporate.ethiopianairlines.com/eaa
#የኢትዮጵያአቪዬሽንዩኒቨርሲቲ
#የአቪዬሽንልሕቀትማዕከል
ማሳሰቢያ
እራሱን “እንቻለው ልጥገብ የአቪዬሽን ተቋም” ብሎ የሚጠራ ድርጅት ወይም ግለሰብ ሰራተኞችን ለቅጥር እንዲያቀርብ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፍቃድ የሰጠው በማስመሰል ሰዎችን በማሳሳት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የከፈተውን የሂሳብ አካውንት በመጠቀም ገንዘብ በመቀበል ላይ ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከተጠቀሰው ድርጅትም ይሁን ከየትኛውም ሰራተኞችን ለቅጥር ከሚያቀርብ ድርጅት ጋር የስራ ስምምነት የለውም፡፡ አየር መንገዱ ሰራተኞችን የሚቀጥረው በራሱ ዌብሳይት በመግለጽ ሲሆን ከተቀጣሪዎች ምንም አይነት ክፍያ አይቀበልም፡፡
በመሆኑም ስራ ፈላጊዎች በነዚህ ድርጅቶች ሳይታለሉ ለስራ ቅጥር መረጃዎች የአየር መንገዳችንን ድረገጽ https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers እንዲከታተሉ እናሳስባለን፡፡
እራሱን “እንቻለው ልጥገብ የአቪዬሽን ተቋም” ብሎ የሚጠራ ድርጅት ወይም ግለሰብ ሰራተኞችን ለቅጥር እንዲያቀርብ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፍቃድ የሰጠው በማስመሰል ሰዎችን በማሳሳት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የከፈተውን የሂሳብ አካውንት በመጠቀም ገንዘብ በመቀበል ላይ ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከተጠቀሰው ድርጅትም ይሁን ከየትኛውም ሰራተኞችን ለቅጥር ከሚያቀርብ ድርጅት ጋር የስራ ስምምነት የለውም፡፡ አየር መንገዱ ሰራተኞችን የሚቀጥረው በራሱ ዌብሳይት በመግለጽ ሲሆን ከተቀጣሪዎች ምንም አይነት ክፍያ አይቀበልም፡፡
በመሆኑም ስራ ፈላጊዎች በነዚህ ድርጅቶች ሳይታለሉ ለስራ ቅጥር መረጃዎች የአየር መንገዳችንን ድረገጽ https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers እንዲከታተሉ እናሳስባለን፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፍላጎት ሁሌም እርስዎን ማስደሰት ነዉ ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በካሜራዎ ያስቀሩትን ምስል በመልዕክት መቀበያ ሳጥናችን በኩል ይላኩልን ፤ መልሰን እናጋራዎታለን።
#የመስኮትምልከታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የመስኮትምልከታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ