የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው እለት ጥር 27/2015 በሀዋሳ ያስገነባውን የአቪዬሽን ማሰልጠኛ ማዕከል አስመርቆ ከፈተ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሳዑዲዓረቢያ ጅዳ ከሚያደርገው እለታዊ መደበኛ በረራ በተጨማሪ ከየካቲት 8 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የቀን በረራ የሚጀምር መሆኑን ሲያበስር በደስታ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አውሮፐላን ቦይንግ 707-327ሲ ET-AIV DXB/OMDB በዱባይ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ። የካቲት 1988 ዓ.ም.
#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
#ትውስታ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምንጊዜም ለመንገደኞቹ ምቹ እና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ይተጋል። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ማራኪ እይታ ያጋሩን Tamanda ናቸው እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስል በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የላቀ ጥራት ያለው አገልግሎታችንን ለእርስዎ ማቅረባችንን እንቀጥላለን፡፡ #የኢትዮጵያአየርመንገድ
በ ቦሌ አለም ዓቀፍ የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በሚኖርዎ ቆይታ ድንቅ ጣዕም ያለውን የኢትዮጵያ ቡና ያጣጥሙ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ማራኪ እይታ ያጋሩን @muqeem.baig ናቸው እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስል በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ