Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ
90.5K subscribers
3.78K photos
142 videos
2 files
413 links
ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው።
Download Telegram
ኢትዮጵያ ዉስጥ በየትኛውም መዳረሻ ለሚኖርዎት ቆይታ በየኛ ሆም "Stay Booking" ድረ-ገጽ፣ የሞባይል መተግበሪያ ወይም የጥሪ ማእከሉን በመጠቀም ቦታ ሲይዙ የሼባማይልስ አባልነት ቁጥርዎን በማስመዝገብ ከጥር 13 እስከ ሰኔ 23 2015 ድረስ ተጨማሪ 500 ማይል ተሸላሚ ይሁኑ፡፡
https://shebamiles.ethiopianairlines.com/.../YegnaHome
አስደሳች በረራ ከጥሩ መስተንግዶ ጋር!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
መልካም የስራ ሳምንት ይሁንላችሁ !
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ! ምቹ እና አስደሳች የበረራ ጊዜ ያሳልፉ!

#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዴንማርክ ኮፐንሀገን ከተማ በሳምንት አምስት ጊዜ የሚደረግ አዲስ በረራ ለመጀመር ሙሉ ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን ሲያበስር በደስታ ነው። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://bit.ly/3H2RV8s
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ማራኪ እይታ ያጋሩን አምሀ ታደሰ
ናቸው እናመሰግናለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አቪዬሽን አካዳሚ፣ በአቪየሽን መስክ ብቁ የሚያደርግዎ ማዕከል!
https://corporate.ethiopianairlines.com/eaa
ከእኛ ጋር ያለዎትን ቆይታ ልዩ እና ምቹ ለማድረግ ሁሌም እንተጋለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
እርስዎን ለማስተናገድ ሁሌም ዝግጁ ነን። መልካም የስራ ሳምንት ይሁንላችሁ !
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ጉዞዎን ምቹ እና ቀልጣፋ ለማድረግ እንተጋለን። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
በዴንቨር ከተማ ከንቲባ የተከበሩ ማይክል ቢ ሀንኮክ የተመራ የልዑክ ቡድን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉብኝት አደረገ። የልዑካን ቡድኑ የዴንቨር ኮሎራዶ ከተማ እና የዴንቨር ዓለም ዐቀፍ ኤርፖርት ከፍተኛ የስራ ሓላፊዎች የተካተቱበት ሲሆን በቆይታቸውም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ ሊቀ መንበር አቶ ግርማ ዋቄ፣ ከዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እንዲሁም ከአየር መንገዱ ማኔጅመንት አባላት ጋር ውይይት አካሒደዋል። በውይይቱ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ዴንቨር በአሜሪካ ተመራጭ የአየር መንገዱ ተመራጭ መዳረሻ እንደሆነች ገልፀው ከተማዋን የአየር መንገዱ ተጨማሪ ዓለም አቀፍ መዳረሻ ለማድረግ አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅት እና የገበያ ጥናት እንደሚደረግ አስታውቀዋል።
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ማራኪ እይታ ያጋሩን Tesfaye_Birke ናቸው እናመሰግናለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በውጭ አገር ከሚገኙት የአየር መንገዱ ቢሮዎች አንዱ በየመን ኤደን በ1950 ዎቹ መጀመሪያ ላይ ይህን ይመስል ነበር። #የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
የኢትዮጵያ አቪዬሽን አካዳሚ፣ በአቪየሽን መስክ ብቁ የሚያደርግዎ ማዕከል!
https://corporate.ethiopianairlines.com/eaa