በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ በምስል ያስቀሩትን ማራኪ እይታ ያጋሩን @metishewyilma
ናቸው እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስል በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ናቸው እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስል በመልዕክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በመጪው የካቲት ወር በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በሚካሄደው “The STAT Times International Award for Excellence in Air Cargo” ውድድር ላይ በምርጥ የአመቱ የአፍሪካ ካርጎ ኤርፖርት፣ የአመቱ ፈጣን እድገት ያስመዘገበ ዓለም ዓቀፍ ካርጎ አገልግሎት ፣ የአመቱ ምርጥ የአፍሪካ ካርጎ አየር መንገድ እና ዘላቂና አስተማማኝ የካርጎ አገልግሎት አመራር ዘርፎች ይወዳደራል። ከታች ባለው ሊንክ እስከ ጥር 7 2015 ዓ.ም በአራቱ ዘርፎች ድምፅዎን ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ይስጡ።
https://www.stattimes.com/air-cargo-africa-2023/nominations
https://www.stattimes.com/air-cargo-africa-2023/nominations
በቻይና መንግስት ተጥለው የነበሩ የኮቪድ-19 ክልከላዎች መነሳታቸውን ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጪው የካቲት ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ቻይና ወደሚገኙ መዳረሻዎቹ የሚያደርገውን ሳምንታዊ የበረራ ምልልስ ከፍ በማድረግ አገልግሎት መስጠት የሚጀምር መሆኑን ለማሳወቅ ይወዳል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ ያነሱትን ምስል በመልዕክት ሳጥን መቀበያችን በኩል ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድን ከግማሽ ምእተ አመት በፊት (ከ1971 እስከ 1975 አ.ኤአ.) በዋና ስራ አስፈጻሚነት የመሩትን ኮሎኔል ስምረት መድሃኔን በዋና መስሪያ ቤታችን በመቀበላችን ደስታ ተሰምቶናል፡፡
የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የአሁኑ የማኔጅመንት ቦርድ ሊቀመንበር አቶ ግርማ ዋቄ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው ኮሎኔል ስምረትን በአክብሮት ተቀብለው አስተናግደዋቸዋል፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የአሁኑ የማኔጅመንት ቦርድ ሊቀመንበር አቶ ግርማ ዋቄ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው ኮሎኔል ስምረትን በአክብሮት ተቀብለው አስተናግደዋቸዋል፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቪዬሽን አካዳሚን ተቀላቅለው ህልምዎን ያሳኩ! ተጨማሪ መረጃዎችን ከአካዳሚያችን ድረ-ገፅ እና የፌስቡክ ገፅ ያገኛሉ ።
http://www.ethiopianairlines.com/eaa
https://www.facebook.com/EthiopianAviation
http://www.ethiopianairlines.com/eaa
https://www.facebook.com/EthiopianAviation
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ አትላንታ ጆርጂያ ቀጥታ የመንገደኞች በረራ ሊጀምር ነው። በረራው በሳምንት አራት ቀናት የሚደረግ ሲሆን ከዋሺንግተን ዲሲ፣ ኒዋርክ፣ ኒው ዮርክ እና ቺካጎ በመቀጠል አትላንታን በዩናይትድ ስቴትስ የአየር መንገዳችን አምስተኛ መዳረሻ ከተማ ያደርጋታል። ለተጨማሪ ንባብ ሊንኩን ይጫኑ። https://bit.ly/3wjyAKZ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ