Ethiopian Airlines የኢትዮጵያ አየር መንገድ
90.6K subscribers
3.81K photos
144 videos
2 files
414 links
ይህ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው።
Download Telegram
ይህን ማራኪ ምስል @AllehoneMulugeta አጋርተውናል እናመሰግናለን። በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ ያነሷቸውን ፎቶዎች በመልክት መቀበያ ሳጥን በኩል ይላኩልን መልሰን እናጋራዎታለን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በ1950ዎቹ እና በ1960ዎቹ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እግር ኳስ ስፖርት ክለብ ለብሔራዊ ቡድኑ ቁልፍ ተጫዋቾችን በማበርከት ረገድ ዝነኛ ነበር።

#የኢትዮጵያአየርመንገድ #ትውስታ
👏1
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎና ሎጀስቲክስ አገልግሎቱን ለማዘመንና የበለጠ አገልግሎት ለመስጠት በመሰረተ ልማት ፣ በቁሳቁስ፣ በሰው ሀይልና በቴክኖሎጂ ረገድ ትልቅ መዋለ ንዋይ ጥቅም ላይ አውሏል። በአፍሪካ የመጀመሪያው የዓለም አቀፉ አየር ትራንስፖርት ማሕበር (IATA) “CEIV PHARMA” ሰርተፍኬት ባለቤት የሆነ አየር መንገድ ሲሆን ይህም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዘመናዊና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የአየር እቃ ጭነት አገልግሎት ሰጪ ለመሆኑ አንዱ ማሳያ ነው።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍1
ጤና ይስጥልን! በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመብረር እንኳን ደህና መጡ!
👍4
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ይብረሩ። በድረ ገፃችን www.ethiopianairlines.com እንዲሁም በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያችን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app የጉዞ ምዝገባዎን ያድርጉ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
📸TonyRoberts
👍3
ብሩህ እና ስኬታማ ሳምንት ተመኘንላችሁ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
5
ከሰባት አስርት አመታት በላይ የዘለቀ ጥራት ያለው አገልግሎት ስናቀርብልዎ ኩራት ይሰማናል!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በሀገር ውስጥ መዳረሻዎች ብዛት በአፍሪካ የአንደኝነቱን ስፍራ የሚወስደው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለደንበኞቹ ተደራሽነቱን ለማስፋት ከዘመናዊ የክፍያ አማራጮች ጋር የክፍያ ሂደቱን በማስተሳሰር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር ስምምነት አደረገ፡፡ ይህ ስምምነት ደንበኞች ቴሌ ብርን በመጠቀም ባሻቸው ጊዜና ሰአት ለጉዞ ትኬታቸው በቀላሉ ክፍያ እንዲፈፅሙ የሚያስችል አሰራርን እውን የሚያደርግ ነው፡፡ በተጨማሪም የአለም አቀፍ መንገደኞቻችን እስከ 30,000 ብር የሚደርስ ክፍያን ቴሌ ብር በመጠቀም መክፈል ይችላሉ፡፡
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍4
በምቾት ይብረሩ! ቀጣዩ ጉዞዎን ከእኛ ጋር ያድርጉ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍2
እርስዎን ለማስተናገድ ሁሌም ዝግጁ ነን።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ!
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍2
በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፍያ የላቀ አገልግሎታችን ተጠቃሚ ይሁኑ።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
መልካም ዓለም አቀፍ የአብራሪዎች ቀን ለመላው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አብራሪዎች!
1
የዛሬውን #የመስኮትምልከታ ያጋሩን @Christopheraustria,፤ እናመሰግናለን። እርስዎም ከእኛ ጋር ሲበሩ ያነሱትን ምስሎች በመልዕክት መቀበያ ሳጥን ይላኩልን፤መልሰን እናጋራዎታለን።#የኢትዮጵያአየርመንገድ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሲበሩ ሁልጊዜም በፈገግታ የታጀበ አገልግሎት አይለይዎትም።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
👍21
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል ከእስራኤል ኤሮስፔስ ኢንደስትሪስ (IAI) ጋር በጥምረት ቦይንግ 767 የመንገደኛ አውሮፕላንን ሙሉ በሙሉ ወደ እቃ ጭነት አውሮፕላን የመቀየር ስራ በተሳካ ሁኔታ አገባድዷል። በቀጣይ ሁለት ወራት አውሮፕላኑን ሙሉ በሙሉ ወደ እቃ ጭነት የመቀየሩ ተግባር ሲጠናቀቅ የአየር መንገዱ የጥገና ክፍል በአፍሪካ ደረጃ የመንገደኛ አውሮፕላንን ሙሉ በሙሉ ወደ እቃ ጭነት አውሮፕላን የቀየረ የመጀመሪያው የጥገና ማዕከል ያደርገዋል። ይህንን ስኬታማ ክንውን አስመልክቶ በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ክቡር አምባሳደር አለልኝ አድማሱ ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።
👍4